Isaiah 49:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንትኹም ኣብ ዙርያኡ ኣልዒልኩም ርኣዩ፡ ኵሎም ተኣኪቦም ናባኻ ይመጹ። ኣነ ብህይወት ከም ዘለኹ፡ ብርግጽ ምስ ኩሎም ከም ስልማት ክትለብሶምን ከም መርዓት ክትኣስሮምን ይግባእ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐይንሽን አንሥተሽ በዙሪያሽ ተመልከቺ፤ እነዚህ ሁሉ ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ። እኔ ሕያው ነኝና እነዚህን ሁሉ እንደ ጌጥ ትለብሻቸዋለሽ፤ እንደ ሙሽራም ትጐናጸፊአቸዋለሽ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይንሽን አንሥተሽ በዙሪያሽ ተመልከቺ፤ እነዚህ ሁሉ ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ። እኔ ሕያው ነኝና እነዚህን ሁሉ እንደ ጌጥ ትለብሻቸዋለሽ፥ እንደ ሙሽራም ትጐናጸፊአቸዋለሽ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዓይንሽን አንስተሽ በዙሪያሽ ተመልከቺ፤ እነዚህ ሁሉ ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ። እኔ ሕያው ነኝና እነዚህን ሁሉ እንደ ጌጥ ትለብሻቸዋለሽ፥ እንደ ሙሽራም ትጎናጸፊአቸዋለሽ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አነ ቁ ጋደ፥ ነ ዩሹዋ ጼላ፤ ነ ናናይ ኡባይ እትፐ ሺቂደ፥ ኔኮ ያና። ታን መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ: ኔን ኡንቱንቱ ኡባ አሌቁዋዳን ማያና፤ ቡላቼታናዉ ሀንያ ምሽራቲዳን፥ ኔን ኡንቱንታ ማያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ane d'ok'k'u gaade, ne yuushshuwaa s'eella; ne naanay ubbay ittippe shiik'iide, neekko yaana. Taani Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay: neeni unttunttu ubbaa alleek'k'uwaadan mayyana; bullachchettanaw haniyaa mishiratiidan, neeni unttuntta mayyaanna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ane dhoqqu gaada ne yuusho xeella; ne nayti ubbay issife shiiqidi neekko yaana. Tani GODAY ta de7on caaqqays; neni istta ubbaa alleqo mala may7ana; ne istta mishira may7o mala may7ana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣኔ ቁ ጋዳ ኔ ዩሾ ጼላ፤ ኔ ናይቲ ኡባይ ኢሲፌ ሺቂዲ ኔኮ ያና። ታኒ ጎዳይ ታ ዴኦን ጫቃይስ፤ ኔኒ ኢስታ ኡባ ኣሌቆ ማላ ማይኣና፤ ኔ ኢስታ ሚሺራ ማይኦ ማላ ማይኣና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አነ ቁ ጋዳ ነ ዩሹዋ ፄላ፤ ነ ናይት ኡባይ እስፈ ሺቅድ ኔኮ ያና። ታኒ ጎዳይ፥ ታናን ጫቃስ፦ ኔኒ ኤንታ ኡባ አሌቆዳ ማአና፤ ገላናዉ ሀንያ ማጫስ አሌቀተይሳዳ ኔኒ ኤንታን አሌቀታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ane dhoqu gada ne yuushuwa xeella; ne nayti ubbay issife shiiqidi neeko yaana. Taani Goday, tanan caaqas: neeni enta ubbaa alleeqoda ma7ana; gelanaw haniya maccasi alleeqeteysada neeni entan alleeqetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐይንሽን ቀና አድርጊ፤ ዙሪያውንም ተመልከቺ፤ ወንዶች ልጆችሽ ሁሉ ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ። በሕያውነቴ እምላለሁ፤ እነዚህን ሁሉ እንደ ጌጥ ትለብሻቸዋለሽ፤ እንደ ሙሽራም ትጐናጸፊያቸዋለሽ” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀና ብለሽ ዙሪያሽን ተመልከቺ፤ ልጆችሽ ሁሉ ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ሕያው እንደ መሆኔ እንዲህ እላለሁ፦ ‘ሁሉንም እንደ ልብስ ትለብሺአቸዋለሽ፤ ሙሽራ በጌጣጌጥ እንደምታጌጥ አንቺም በእነርሱ ታጌጪአለሽ።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓይንኺ ቘላሕ ኣቢልኪ ዙርያኺ ጠምቲ፤ ኵሎም ተኣኻኺቦም ናባኺ ኽመፁ እዮም። ኣነ ህያው እየሞ፥ ንዅላቶም ከም ሽልማት ክትክደንዮም፥ ከም መርዓት ከዓ ኽትውንዘፍዮም ኢኺ” ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓይኒኺ ቚሊሕ ኣብሊ እሞ ኣብ ዙርያኺ ጠምቲ፡ ኲላቶም ተኣኻኺቦም ናባኺ ይሙጹ ኣለው። ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ንዂላቶም ከም ስልማት ክትክደንዮም፡ ከም መርዓት ከኣ ክትወናዘፍዮም ኢኺ። |