Isaiah 48:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ባቢሎን ውጻእ፣ ካብ ከለዳውያን ህደም፣ ብድምጺ ዳዊት ኣበስ፣ ንገሮ፣ ክሳዕ ወሰን ምድሪ ተዛረቦ። በሎም፡ እግዚኣብሄር ንባርያኡ ያእቆብ ተበጀዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከባ​ቢ​ሎን ውጡ፤ ከከ​ለ​ዳ​ው​ያ​ንም ኰብ​ልሉ፤ በእ​ል​ልታ ድምፅ ተና​ገሩ፤ ይህም ይሰማ፤ እስከ ምድ​ርም ዳርቻ ድረስ አው​ሩና፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባር​ያ​ውን ያዕ​ቆ​ብን ታድ​ጎ​ታል” በሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከባቢሎን ውጡ ከከለዳውያንም ኰብልሉ፤ በእልልታ ድምፅ ተናገሩ ይህንም ንገሩ እስከ ምድርም ዳርቻ ድረስ አውሩና። እግዚአብሔር ባሪያውን ያዕቆብን ታድጎታል በሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከባቢሎን ውጡ ከከለዳውያንም ኰብልሉ፤ በእልልታ ድምፅ ተናገሩ፥ ይህንንም ንገሩ እስከ ምድርም ዳርቻ ድረስ አውሩ፦ “ጌታ ባርያውን ያዕቆብን ታድጎታል!” በሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባብሎነ ጋድያፐ ከስተ፤ ባብሎነ አሳፐካ ባቃትተ! ቃላ ቁ ኦደ፥ ናሸቻን ሀዋ ሃሳይተ፤ ሳኣፐ ሳኣ ጋጻ ጋካናዉ፥ ሀዋ ኪትተ። “መና ጎዳይ ባረ ቆማ ያቆባ ዎዜዳ” ያጊደ ኦድተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baabloone gadiyaappe kesite; Baabloone asaappekka bak'atite! K'aalaa d'ok'k'u ootsiide, nashshechchan hawaa haasayite; sa'aappe sa'aa gas'aa gakkanaw, hawaa kiittite. «Med'inaa Goday bare k'oomaa Yaak'ooba wozeedda» yaagiide odite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baabiloone biittafe kezite; Baabiloone asaappe baqatite! Hayssa ililisan erisite; awajjite; biitta gaxa gakkanaas yootite; «GODAY ba ashkaraa Yaaqoobe wozzides» giite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባቢሎኔ ቢታፌ ኬዚቴ፤ ባቢሎኔ ኣሳፔ ባቃቲቴ! ሃይሳ ኢሊሊሳን ኤሪሲቴ፤ ኣዋጂቴ፤ ቢታ ጋጻ ጋካናስ ዮቲቴ፤ «ጎዳይ ባ ኣሽካራ ያቆቤ ዎዚዴስ» ጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባብሎነ ቢታፈ ከይተ፤ ባብሎነፐ ባቃትተ! ቃላ ቁ ኦድ፥ ኡፋይሳን ሀይሳዳ ያግድ ዋስተ። ሳኣ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ ሀይሳ ኪትተ፤ “ጎዳይ ባ አይልያ ያይቆባ ዎዝስ” ያግድ ኦድተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Babiloone biittafe keyite; Babiloonepe baqatite! Qaala dhoqu oothidi, ufaysan haysada yaagidi waassite. Sa7aa gaxape gaxa gakanaw haysa kiittite; “Goday ba aylliya Yayqooba wozis” yaagidi odite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከባቢሎን ውጡ፣ ከባቢሎናውያንም ሽሹ! ይህን በእልልታ አስታውቁ፤ ዐውጁት፤ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ተናገሩ፤ “ እግዚአብሔር ባሪያውን ያዕቆብን ተቤዥቶታል” በሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ ከባቢሎን ወጥታችሁ ሽሹ፤ “እግዚአብሔር አገልጋዩን እስራኤልን አድኖአል” የሚለውን የምሥራች ቃል በደስታ አብሥሩ፤ በየስፍራውም እንዲታወቅ አድርጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ባቢሎን ውፁ፤ ካብ ከለዳውያን ህደሙ፤ እግዚኣብሄር ንያእቆብ ባርያኡ ተቤዚውዎ እዩ፤ እናበልኩም ብድምፂ ዕልልታ ኣውጁ፤ ክሳዕ ወሰን ምድሪ እውን ንገሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ባቢሎን ውጹ፡ ካብ ከለዳውያን ጽለቑ፡ ብድምጺ እልልታ ንገሩ፡ ኣውጁ፡ ክሳዕ ወሰን ምድሪ ኣውርዩ እሞ፡ እግዚኣብሄር ንያእቆብ ባርያኡ ተበጅይዎ፡ በሉ።