Isaiah 48:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ባቢሎን ውጻእ፣ ካብ ከለዳውያን ህደም፣ ብድምጺ ዳዊት ኣበስ፣ ንገሮ፣ ክሳዕ ወሰን ምድሪ ተዛረቦ። በሎም፡ እግዚኣብሄር ንባርያኡ ያእቆብ ተበጀዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከባቢሎን ውጡ፤ ከከለዳውያንም ኰብልሉ፤ በእልልታ ድምፅ ተናገሩ፤ ይህም ይሰማ፤ እስከ ምድርም ዳርቻ ድረስ አውሩና፥ “እግዚአብሔር ባርያውን ያዕቆብን ታድጎታል” በሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከባቢሎን ውጡ ከከለዳውያንም ኰብልሉ፤ በእልልታ ድምፅ ተናገሩ ይህንም ንገሩ እስከ ምድርም ዳርቻ ድረስ አውሩና። እግዚአብሔር ባሪያውን ያዕቆብን ታድጎታል በሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከባቢሎን ውጡ ከከለዳውያንም ኰብልሉ፤ በእልልታ ድምፅ ተናገሩ፥ ይህንንም ንገሩ እስከ ምድርም ዳርቻ ድረስ አውሩ፦ “ጌታ ባርያውን ያዕቆብን ታድጎታል!” በሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባብሎነ ጋድያፐ ከስተ፤ ባብሎነ አሳፐካ ባቃትተ! ቃላ ቁ ኦደ፥ ናሸቻን ሀዋ ሃሳይተ፤ ሳኣፐ ሳኣ ጋጻ ጋካናዉ፥ ሀዋ ኪትተ። “መና ጎዳይ ባረ ቆማ ያቆባ ዎዜዳ” ያጊደ ኦድተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baabloone gadiyaappe kesite; Baabloone asaappekka bak'atite! K'aalaa d'ok'k'u ootsiide, nashshechchan hawaa haasayite; sa'aappe sa'aa gas'aa gakkanaw, hawaa kiittite. «Med'inaa Goday bare k'oomaa Yaak'ooba wozeedda» yaagiide odite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone biittafe kezite; Baabiloone asaappe baqatite! Hayssa ililisan erisite; awajjite; biitta gaxa gakkanaas yootite; «GODAY ba ashkaraa Yaaqoobe wozzides» giite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ቢታፌ ኬዚቴ፤ ባቢሎኔ ኣሳፔ ባቃቲቴ! ሃይሳ ኢሊሊሳን ኤሪሲቴ፤ ኣዋጂቴ፤ ቢታ ጋጻ ጋካናስ ዮቲቴ፤ «ጎዳይ ባ ኣሽካራ ያቆቤ ዎዚዴስ» ጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባብሎነ ቢታፈ ከይተ፤ ባብሎነፐ ባቃትተ! ቃላ ቁ ኦድ፥ ኡፋይሳን ሀይሳዳ ያግድ ዋስተ። ሳኣ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ ሀይሳ ኪትተ፤ “ጎዳይ ባ አይልያ ያይቆባ ዎዝስ” ያግድ ኦድተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Babiloone biittafe keyite; Babiloonepe baqatite! Qaala dhoqu oothidi, ufaysan haysada yaagidi waassite. Sa7aa gaxape gaxa gakanaw haysa kiittite; “Goday ba aylliya Yayqooba wozis” yaagidi odite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከባቢሎን ውጡ፣ ከባቢሎናውያንም ሽሹ! ይህን በእልልታ አስታውቁ፤ ዐውጁት፤ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ተናገሩ፤ “ እግዚአብሔር ባሪያውን ያዕቆብን ተቤዥቶታል” በሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ ከባቢሎን ወጥታችሁ ሽሹ፤ “እግዚአብሔር አገልጋዩን እስራኤልን አድኖአል” የሚለውን የምሥራች ቃል በደስታ አብሥሩ፤ በየስፍራውም እንዲታወቅ አድርጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ባቢሎን ውፁ፤ ካብ ከለዳውያን ህደሙ፤ እግዚኣብሄር ንያእቆብ ባርያኡ ተቤዚውዎ እዩ፤ እናበልኩም ብድምፂ ዕልልታ ኣውጁ፤ ክሳዕ ወሰን ምድሪ እውን ንገሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ባቢሎን ውጹ፡ ካብ ከለዳውያን ጽለቑ፡ ብድምጺ እልልታ ንገሩ፡ ኣውጁ፡ ክሳዕ ወሰን ምድሪ ኣውርዩ እሞ፡ እግዚኣብሄር ንያእቆብ ባርያኡ ተበጅይዎ፡ በሉ። |