Isaiah 48:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብታ ቅድስቲ ኸተማ ይጽውዑ፡ ኣብ ኣምላኽ እስራኤልውን ይጸንዑ። እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ስሙ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቅ​ድ​ስት ከተማ ስም የተ​ጠ​ራ​ችሁ፥ ስሙም የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሚ​ባል በእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የም​ት​ደ​ገፉ፥ ይህን ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቅድስት ከተማ ስም የተጠራችሁ፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በሚባል በእስራኤል አምላክ የምትደገፉ፥ የያዕቆብ ቤት ሆይ፥ ይህን ስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በቅድስት ከተማ ስም የተጠራችሁ፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ በሚባል በእስራኤል አምላክ የምትደገፉ፥ የያዕቆብ ቤት ሆይ፥ ይህን ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ህንተና ጌሻ ካታማ ሱንን ጼሲታ፤ እስራኤልያ ጾሳን ዘምፒታ፤ አ ሱንይ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte hinttena geeshsha katamaa suntsan s'eesiita; Israa'eeliyaa S'oossan zemppiita; Aa suntsay Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Nuni geeshsha katamayn dizayta› giidi intterkka inttena xeygizaytoo! Isra7eele Xoossan ammanettizaytoo! GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay gizayssa siyite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ኑኒ ጌሻ ካታማይን ዲዛይታ› ጊዲ ኢንቴርካ ኢንቴና ጼይጊዛይቶ! ኢስራኤሌ ጾሳን ኣማኔቲዛይቶ! ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ጊዛይሳ ሲዪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ፥ ‘ኑኒ ጌሻ ካታማን ደኦስ፤ እስራኤለ ፆሳን ዘምፖስ፤ እያ ሱንይ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ’ ” ያግድ ጬቀተታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte, ‘Nuuni geeshsha kataman de7oos; Isra7eele Xoossan zempoos; iya sunthay Ubbaafe Wolqaama Godaa’ ” yaagidi ceeqeteta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንት የቅድስቲቱ ከተማ ነዋሪዎች ነን ብላችሁ ራሳችሁን የምትጠሩ፣ በእስራኤል አምላክ የምትታመኑ፣ ስሙ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሆነው የሚለውን አድምጡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ራሳችሁም “የቅድስቲቱ ከተማ ነዋሪዎች ነን፤ በሠራዊት ጌታ በእስራኤል አምላክ እንተማመናለን” ብላችሁ ትመካላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብስም ተቐማጦ እታ ቕድስቲ ኸተማ ዝተፀዋዕኹም፥ ስሙውን ጐይታ ሰራዊት ብዝብሃል ኣምላኽ እስራኤል እትድገፉ፥ ቤት ያእቆብ ነዙይ ስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ቅድስቲ ኸተማ ስለ እተሰምዩ፡ ኣብ ጐይታ ሰራዊት ዝስሙ ኣምላኽ እስራኤል ከኣ ስለ እተጸግዑ እዮም።