Isaiah 48:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናባይ ቅረቡ፣ እዚ ስምዑ፤ ካብ መጀመርታ ብሕቡእ ኣይተዛረብኩን፤ ካብ ዝነበረሉ፡ ኣነ ኣብኡ ኣለኹ፤ ሕጂ ድማ እግዚኣብሄር እግዚኣብሄርን መንፈሱን ልኢኾምኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እኔ ቅረቡ፤ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፤ አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርኩም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርኩ፥ አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታኮ ሃ ሺቂደ፥ ሀዋ ስስተ፤ ታን ኮይሮፐ ዶማደካ ጌማን ሃሳያበይከ፤ ሄዌ ሀኔዳ ዎድያፐካ ዶማደ ታን ያን ደአይ” ያጌ። ቃይ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይነ አ አያናይ ሀእ ታና ኪቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taakko haa shiik'iide, hawaa sisite; taani koyiroppe doommaadekka geeman haasayabeykke; hewe haneedda wodiyaappekka doommaade taani yan de'ay» yaagee. K'ay Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaynne Aa Ayyaanay ha"i taana kiitteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Taakko haa shiiqidi hayssa siyite; tani koyroppe doommadakka geeman haasayabeekke; izi polettishin ta heen days» gees. Ha7ikka Ubbaa Haariza GODAYNNE iza Ayanay tana kiittida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኮ ሃ ሺቂዲ ሃይሳ ሲዪቴ፤ ታኒ ኮይሮፔ ዶማዳካ ጌማን ሃሳያቤኬ፤ ኢዚ ፖሌቲሺን ታ ሄን ዳይስ» ጌስ። ሃኢካ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይኔ ኢዛ ኣያናይ ታና ኪቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኮ ሃ ሺቅድ ሀይሳ ስእተ፤ “ታኒ ኮይሮፐ ዶማዳ ጌማን ኦዳብከ፤ ሄስ ሀንዳ ዎደፐ ዶማዳ ታኒ ያን ደአይስ” ያጌስ። ሀእካ ኡባ ሃርያ ጎዳይነ እያ አያናይ ታና ኪትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taako haa shiiqidi haysa si7ite; “Taani koyrope doomada geeman odabike; hessi hanida wodepe doomada taani yan de7ayis” yaagees. Ha77ika Ubbaa Haariya Godaynne iya Ayyaanay tana kiittidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ወደ እኔ ቅረቡ፤ ይህን ስሙ፤ “ከመጀመሪያ ጀምሮ በስውር አልተናገርሁም፤ ሲፈጸምም እኔ እዚያው ነበርሁ።” አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ እኔ ቀርባችሁ ይህን ስሙ፤ ከመጀመሪያ ጀምሮ የተናገርኩት በምሥጢር አይደለም፤ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ እኔ እዚያ ነበርኩ።” አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናባይ ቅረቡ፤ እዙይ ስምዑ፤ ኣነ ካብ መጀመርታ ሒዘ፥ ብሕቡእ ኣይተዛረብኩን፤ ካብቲ ዝኾነሉ ዘመን ጀሚረ ኣብኡ ኣለኹ፤ ሕዚ እውን ጐይታ እግዚኣብሄርን መንፈሱን ለኣኸኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናባይ ቅረቡ፡ እዚ ስምዑ፡ ካብ መጀመርታ ብሕቡእ ኣይተዛረብኩን፡ ካብቲ ዝዀነሉ ዘመን ጀሚረ ኣብኣኡ ኣሎኹ። ሕጂውን እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንኣይን ንመንፈሱን ልኢኹ ኣሎ። |