Isaiah 48:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኩላትኩም ተኣኪብኩም ስምዑ። ካባታቶም ኣየናይ እዩ ነዚ ነገር እዚ ዝሰበኸ፧ እግዚኣብሄር ኣፍቀሮ፤ ንባቢሎን ሰናይ ኪገብረላ እዩ፣ ቅልጽሙ ድማ ኣንጻር ከለዳውያን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁሉም በአንድነት ተሰብስበው ይሰማሉ፤ ይህን ማን ነገራቸው? አንተን በመውደድ የከለዳውያንን ዘር አስወግድ ዘንድ ፈቃድህን በባቢሎን ላይ አደረግሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ ሁሉ፥ በአንድነት ተሰብስባችሁ ስሙ፤ ከእነርሱ ይህን የተናገረ ማን ነው? እግዚአብሔር የወደደው ፈቃዱን በባቢሎን ላይ ያደርጋል፥ ክንዱም በከለዳውያን ላይ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ ሁሉ፥ በአንድነት ተሰብስባችሁ ስሙ፤ ከእነርሱ ይህን የተናገረ ማን ነው? ጌታ የወደደው ፈቃዱን በባቢሎን ላይ ያደርጋል፥ ክንዱም በከለዳውያን ላይ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ኡባይ እትፐ ሺቂደ ስስተ፤ ኤቃቱዋፐ ሀዌ ሀናናዋ ካሰቲደ ኦዴዳዌ ኦኔ? መና ጎዳይ ዶሬዳዌ አ ቆፋ ባብሎነ ቦላ ፖላና፤ አ ቀሲካ ባብሎነ ቢታ አሳ ቦላ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte ubbay ittippe shiik'iide sisite; eek'atuwaappe hawe hananawaa kasetiide odeeddawe oonee? Med'inaa Goday dooreeddawe Aa k'ofaa Baabloone bolla polana; Aa k'esiikka Baabloone biittaa asaa bolla gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte ubbayka issi bolla shiiqidi siyite; eeqa xoossatappe kase haytantta yootiday oonee? GODAAS doorettida laggey izi Baabiloone bolla halchchidayssa polana; iza qeseykka Baabilooneta bolla gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ኡባይካ ኢሲ ቦላ ሺቂዲ ሲዪቴ፤ ኤቃ ጾሳታፔ ካሴ ሃይታንታ ዮቲዳይ ኦኔ? ጎዳስ ዶሬቲዳ ላጌይ ኢዚ ባቢሎኔ ቦላ ሃልቺዳይሳ ፖላና፤ ኢዛ ቄሴይካ ባቢሎኔታ ቦላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ ኡባይ እስፈ ሺቅድ ስእተ፤ ኤቃታፐ ሀይስ ሀናናይሳ ስንትድ ኦድዳይ ኦኔ? ጎዳይ ዶርዳይስ እያ ቆፋ ባብሎነ ቦላ ፖላና፤ እያ ቀሰይካ ባብሎነ ቢታ ቦላ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte ubbay issife shiiqidi si7ite; eeqatape haysi hananaysa sinthatidi odiday oonee? Goday dooridaysi iya qofaa Babiloone bolla polana; iya qeseyka Babiloone biitta bolla gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሁላችሁም በአንድነት ተሰብሰቡ፤ አድምጡም፤ ከጣዖቶች አስቀድሞ እነዚህን የተናገረ ማን ነው? የእግዚአብሔር ምርጥ ወዳጅ የሆነ፣ እርሱ በባቢሎን ላይ ያቀደውን እንዲፈጽም ያደርገዋል፤ ክንዱም በባቢሎናውያን ላይ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሁላችሁም ተሰብስባችሁ ኑና አድምጡ! ስለ እነዚህ ነገሮች አስቀድሞ የተናገረ ከጣዖቶች መካከል የትኛው ነው? የእግዚአብሔር ተመራጭ በባቢሎን ላይ ዓላማውን ይፈጽማል። ኀይሉም በባቢሎናውያን ላይ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵልኻትኩም ተኣከቡ እሞ ስምዑ፤ ካብኣቶም እዙይ ዝገበረ መን እዩ? እግዚኣብሄር እቲ ዝፈተዎ ፍቓዱ፥ ኣብ ልዕሊ ባቢሎን ክፍፅም እዩ፤ ቅልፅሙውን ኣብ ልዕሊ ከለዳውያን ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲላትኩም ተኣከቡ እሞ ስምዑ፡ ካባታቶምከ እዚ ዝገበረ መን እዩ እቲ እግዚኣብሄር ዜፍቅሮ ንፍቓዱ ኣብ ልዕሊ ባቢሎን ኪፍጽሞ እዩ፡ ቅልጽሙ ድማ ኣብ ልዕሊ ከለዳውያን ኪኸውን እዩ። |