Isaiah 48:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ቤት ያእቆብ፡ ስም እስራኤል እተጸውዓኩምን ካብ ማያት ይሁዳ ዝወጻእኩምን፡ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፡ ንኣምላኽ እስራኤል እትጽውዑ፡ ብሓቅን ብእስራኤልን ዘይኰኑስ፡ ነዚ ስምዑ ጽድቂ ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ በእስራኤል ስም የተጠራችሁ፥ ከይሁዳም የወጣችሁ፥ በእውነት ሳይሆን፥ በጽድቅም ሳይሆን እርሱን እየጠራችሁ በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም የምትምሉ የያዕቆብ ቤት ሆይ፥ ይህን ስሙ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ በእስራኤል ስም የተጠራችሁ ከይሁዳም ውኆች የወጣችሁ፥ በእግዚአብሔር ስም የምትምሉ፥ በእውነት ሳይሆን በጽድቅም ሳይሆን የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ በእስራኤል ስም የተጠራችሁ ከይሁዳም ውኆች የወጣችሁ፥ በጌታ ስም የምትምሉ፥ በእውነት ሳይሆን በጽድቅም ሳይሆን የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተኖ ያቆባ ዛረቶ፥ እስራኤልያ ሱንን ጼሰትያዋንቶ፥ ቃይ ይሁዳ ዘረፐ ዬዳዋንቶ፥ ሀዋ ስስተ። ህንተ መና ጎዳ ሱንን ጫቂታ፤ እስራኤልያ ጾሳ ጼሲታ፤ ሽን ቱማተንነ ጽሎተን ግደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hinttenoo Yaak'ooba zaretoo, Israa'eeliyaa suntsan s'eesettiyaawanttoo, k'ay Yihudaa zeretsaappe yeeddawanttoo, hawaa sisite. Hintte Med'inaa Godaa suntsan c'aak'k'iita; Israa'eeliyaa S'oossaa s'eesiita; shin tumatetsaaninne s'illotetsan gidenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Intteno Isra7eele sunththan xeygettida, Yaaqoobeso asatoo! Yuhuda zareppe beettidaytoo! Intteno GODAA sunththan caaqqizaytoo! tumateththaninne xilloteththan gidontta, Isra7eele Xoossaa xeygizaytoo! Hayssa siyite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ሱንን ጼይጌቲዳ፥ ያቆቤሶ ኣሳቶ! ዩሁዳ ዛሬፔ ቤቲዳይቶ! ኢንቴኖ ጎዳ ሱንን ጫቂዛይቶ! ቱማቴኒኔ ጺሎቴን ጊዶንታ፥ ኢስራኤሌ ጾሳ ጼይጊዛይቶ! ሃይሳ ሲዪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተኖ፥ ያይቆባ ሶ አሳዉ፥ እስራኤለ ሱንን ፄገትዳይሳቶ፥ ይሁዳ ኮቻፈ ይዳይሳቶ፥ ሀይሳ ስእተ። ህንተ ጎዳ ሱንን ጫቀታ፤ እስራኤለ ፆሳ ፄገታ፤ ሽን ቱማተንነ ፅሎተን ግደና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinteno, Yayqooba soo asaw, Isra7eele sunthan xeegetidaysato, Yihuda kochaafe yidaysato, haysa si7ite. Hinte Godaa sunthan caaqeta; Isra7eele Xoossaa xeegeta; shin tumatethaninne xillotethan gidenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የያዕቆብ ቤት ሆይ፤ እናንት በእስራኤል ስም የተጠራችሁ፣ ከይሁዳ ዘር የተገኛችሁ፣ እናንት በእግዚአብሔር ስም የምትምሉ፣ በእውነት ወይም በጽድቅ ሳይሆን፣ የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ ይህን ስሙ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእስራኤል ስም የምትጠሩ፥ ከይሁዳ ወገን የሆናችሁ፥ እናንተ የያዕቆብ ልጆች! ይህን ስሙ። እናንተ በታማኝነትና በእውነት ሳይሆን፥ የእስራኤልን አምላክ እናመልካለን ትላላችሁ፤ በእግዚአብሔር ስምም ትምላላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ብስም እስራኤል እትፅውዑ፥ ካብ ዓይኒ ማይ ይሁዳ ዝፈልፈልኩም፥ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፥ ብሓቅን ብፅድቅን ደኣ ኣይኮነን እምበር፥ ንኣምላኽ እስራኤል እትፅውዑ፥ እዙይ ስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ቤት ያእቆብ፡ ብስም እስራኤል እትስመዩ፡ ካብ ዓይኒ ማይ ይሁዳ ኸኣ ዝፈልፈልኩም፡ ብሓቅን ብጽድቅን ደኣ ኣይኰነን እምበር፡ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፡ ንኣምላኽ እስራኤል ከኣ እትውድሱ ዘሎኹም፡ እዚ ስምዑ፡ |