Isaiah 48:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ቤት ያእቆብ፡ ስም እስራኤል እተጸውዓኩምን ካብ ማያት ይሁዳ ዝወጻእኩምን፡ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፡ ንኣምላኽ እስራኤል እትጽውዑ፡ ብሓቅን ብእስራኤልን ዘይኰኑስ፡ ነዚ ስምዑ ጽድቂ ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ በእ​ስ​ራ​ኤል ስም የተ​ጠ​ራ​ችሁ፥ ከይ​ሁ​ዳም የወ​ጣ​ችሁ፥ በእ​ው​ነት ሳይ​ሆን፥ በጽ​ድ​ቅም ሳይ​ሆን እር​ሱን እየ​ጠ​ራ​ችሁ በእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም የም​ት​ምሉ የያ​ዕ​ቆብ ቤት ሆይ፥ ይህን ስሙ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ በእስራኤል ስም የተጠራችሁ ከይሁዳም ውኆች የወጣችሁ፥ በእግዚአብሔር ስም የምትምሉ፥ በእውነት ሳይሆን በጽድቅም ሳይሆን የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ በእስራኤል ስም የተጠራችሁ ከይሁዳም ውኆች የወጣችሁ፥ በጌታ ስም የምትምሉ፥ በእውነት ሳይሆን በጽድቅም ሳይሆን የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተኖ ያቆባ ዛረቶ፥ እስራኤልያ ሱንን ጼሰትያዋንቶ፥ ቃይ ይሁዳ ዘረፐ ዬዳዋንቶ፥ ሀዋ ስስተ። ህንተ መና ጎዳ ሱንን ጫቂታ፤ እስራኤልያ ጾሳ ጼሲታ፤ ሽን ቱማተንነ ጽሎተን ግደና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hinttenoo Yaak'ooba zaretoo, Israa'eeliyaa suntsan s'eesettiyaawanttoo, k'ay Yihudaa zeretsaappe yeeddawanttoo, hawaa sisite. Hintte Med'inaa Godaa suntsan c'aak'k'iita; Israa'eeliyaa S'oossaa s'eesiita; shin tumatetsaaninne s'illotetsan gidenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Intteno Isra7eele sunththan xeygettida, Yaaqoobeso asatoo! Yuhuda zareppe beettidaytoo! Intteno GODAA sunththan caaqqizaytoo! tumateththaninne xilloteththan gidontta, Isra7eele Xoossaa xeygizaytoo! Hayssa siyite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ሱንን ጼይጌቲዳ፥ ያቆቤሶ ኣሳቶ! ዩሁዳ ዛሬፔ ቤቲዳይቶ! ኢንቴኖ ጎዳ ሱንን ጫቂዛይቶ! ቱማቴኒኔ ጺሎቴን ጊዶንታ፥ ኢስራኤሌ ጾሳ ጼይጊዛይቶ! ሃይሳ ሲዪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተኖ፥ ያይቆባ ሶ አሳዉ፥ እስራኤለ ሱንን ፄገትዳይሳቶ፥ ይሁዳ ኮቻፈ ይዳይሳቶ፥ ሀይሳ ስእተ። ህንተ ጎዳ ሱንን ጫቀታ፤ እስራኤለ ፆሳ ፄገታ፤ ሽን ቱማተንነ ፅሎተን ግደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinteno, Yayqooba soo asaw, Isra7eele sunthan xeegetidaysato, Yihuda kochaafe yidaysato, haysa si7ite. Hinte Godaa sunthan caaqeta; Isra7eele Xoossaa xeegeta; shin tumatethaninne xillotethan gidenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የያዕቆብ ቤት ሆይ፤ እናንት በእስራኤል ስም የተጠራችሁ፣ ከይሁዳ ዘር የተገኛችሁ፣ እናንት በእግዚአብሔር ስም የምትምሉ፣ በእውነት ወይም በጽድቅ ሳይሆን፣ የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ ይህን ስሙ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእስራኤል ስም የምትጠሩ፥ ከይሁዳ ወገን የሆናችሁ፥ እናንተ የያዕቆብ ልጆች! ይህን ስሙ። እናንተ በታማኝነትና በእውነት ሳይሆን፥ የእስራኤልን አምላክ እናመልካለን ትላላችሁ፤ በእግዚአብሔር ስምም ትምላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ብስም እስራኤል እትፅውዑ፥ ካብ ዓይኒ ማይ ይሁዳ ዝፈልፈልኩም፥ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፥ ብሓቅን ብፅድቅን ደኣ ኣይኮነን እምበር፥ ንኣምላኽ እስራኤል እትፅውዑ፥ እዙይ ስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ቤት ያእቆብ፡ ብስም እስራኤል እትስመዩ፡ ካብ ዓይኒ ማይ ይሁዳ ኸኣ ዝፈልፈልኩም፡ ብሓቅን ብጽድቅን ደኣ ኣይኰነን እምበር፡ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፡ ንኣምላኽ እስራኤል ከኣ እትውድሱ ዘሎኹም፡ እዚ ስምዑ፡