Isaiah 47:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ካብ ንእስነትኩም ጀሚርኩም ዝሰራሕኩምኩም፡ ነጋዶኹም፡ ከምኡ ኪዀኑኹም እዮም፡ ነፍሲ ወከፎም ናብ መሕደሪኦም ኪዘውሩ እዮም። ሓደ እኳ ኣየድሕነኩምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ ረዳ​ቶ​ችሽ ይሆ​ናሉ፤ ከሕ​ፃ​ን​ነ​ትሽ ጀም​ረሽ ደከ​ምሽ፤ ሰው በራሱ ይሳ​ሳ​ታል፤ ለአ​ንቺ ግን መድ​ኀ​ኒት የለ​ሽም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የደከምሽባቸው ነገሮች እንዲህ ይሆኑብሻል፤ ከሕፃንነትሽ ጀምረው ከአንቺ ጋር ይነግዱ የነበሩ እያንዳንዳቸው ወደ ስፍራቸው ይሄዳሉ፥ የሚያድንሽም የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የደከምሽባቸው ነገሮች እንዲህ ይሆኑብሻል፤ ከሕፃንነትሽ ጀምረው ከአንቺ ጋር ይነግዱ የነበሩ እያንዳንዳቸው ወደ ስፍራቸው ይሄዳሉ፥ የሚያድንሽ አይገኝም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኡንቱንቱና ዳቡሬዳዋንቱ፥ ነ ናአተደፐ ዶሚደ፥ ኔናና ዛልኤዳዋንቱ ነዉ ሄዋ ማላ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ባረ ባጋና ባጋና ላለታና፤ ኔና አሽያዌካ እቱነ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni unttunttunna daabureeddawanttu, ne na'atetsaadeppe doommiide, neenana zal"eeddawanttu new hewaa mala. Unttunttu ubbaykka bare baggana baggana laalettana; neena ashshiyaawekka ittuunne baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Naateththafe doommada ne isttara daaburdayti, ne isttara zal7idayti, istti ooththana dandayzay hayssa xalla; issoy issoy ba mooro gujji gujji baana; gido attiin nena ashshanay deenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቴፌ ዶማዳ ኔ ኢስታራ ዳቡርዳይቲ፥ ኔ ኢስታራ ዛልኢዳይቲ፥ ኢስቲ ኦና ዳንዳይዛይ ሃይሳ ጻላ፤ ኢሶይ ኢሶይ ባ ሞሮ ጉጂ ጉጂ ባና፤ ጊዶ ኣቲን ኔና ኣሻናይ ዴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ኤንታራ ዳቡርዳይሳት፥ ናአተፈ ዶምድ ኔራ ዛልእዳይሳት ነዉ ሄሳ መላ። ኤንቲ እሶይ እሶይ ባ ባላን ባላን ኦይከታና፤ ነና አሽያ ኦንካ ባዋ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni entara daaburidaysati, na7atethafe doomidi neera zal7idaysati new hessa mela. Enti issoy issoy ba balan balan oyketana; nena ashshiya oonika baawa.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከልጅነት ጀምሮ አብረሻቸው የደከምሽው፣ አብረሽ የተገበያየሻቸው፣ ሊያደርጉ የሚችሉት ይህንኑ ብቻ ነው። እያንዳንዱ በስሕተቱ ይገፋበታል፤ አንቺን ግን የሚያድን የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከወጣትነትሽ ጀምሮ ከአንቺ ጋር ለመጠንቈል ይመላለሱ የነበሩት አስማተኞችም ሁሉ እንደዚሁ በተሳሳተ መንገድ ይባክናሉ፤ ስለዚህ አንቺን ማንም ሊያድንሽ አይችልም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ዕድል እቶም ዝደኸምክሎም፥ ከምዙይ ክኸውን እዩ፦ እቶም ካብ ንእስነትኪ ጀሚሮም፥ መናግድትኺ ዝነበሩ፥ ነናብ መንገዶም ፋሕ ክብሉ እዮም፤ ከድሕነኪ ዝኽእልውን፥ ሓደ እኳ ኣይህሉን እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ዕድል እቶም ዝጸዐርክሎም ከምዚ ኪኸውን እዩ። እቶም ካብ ንእስነትኪ ጀሚሮም መናግድትኺ ዝነበሩ መመገዶም ጸው ኪብሉ እዮም፡ ሓደ እኳ ዜድሕነኪ የልቦን።