Isaiah 47:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ካብ ንእስነትኩም ጀሚርኩም ዝሰራሕኩምኩም፡ ነጋዶኹም፡ ከምኡ ኪዀኑኹም እዮም፡ ነፍሲ ወከፎም ናብ መሕደሪኦም ኪዘውሩ እዮም። ሓደ እኳ ኣየድሕነኩምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱ ረዳቶችሽ ይሆናሉ፤ ከሕፃንነትሽ ጀምረሽ ደከምሽ፤ ሰው በራሱ ይሳሳታል፤ ለአንቺ ግን መድኀኒት የለሽም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የደከምሽባቸው ነገሮች እንዲህ ይሆኑብሻል፤ ከሕፃንነትሽ ጀምረው ከአንቺ ጋር ይነግዱ የነበሩ እያንዳንዳቸው ወደ ስፍራቸው ይሄዳሉ፥ የሚያድንሽም የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የደከምሽባቸው ነገሮች እንዲህ ይሆኑብሻል፤ ከሕፃንነትሽ ጀምረው ከአንቺ ጋር ይነግዱ የነበሩ እያንዳንዳቸው ወደ ስፍራቸው ይሄዳሉ፥ የሚያድንሽ አይገኝም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ኡንቱንቱና ዳቡሬዳዋንቱ፥ ነ ናአተደፐ ዶሚደ፥ ኔናና ዛልኤዳዋንቱ ነዉ ሄዋ ማላ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ባረ ባጋና ባጋና ላለታና፤ ኔና አሽያዌካ እቱነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni unttunttunna daabureeddawanttu, ne na'atetsaadeppe doommiide, neenana zal"eeddawanttu new hewaa mala. Unttunttu ubbaykka bare baggana baggana laalettana; neena ashshiyaawekka ittuunne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naateththafe doommada ne isttara daaburdayti, ne isttara zal7idayti, istti ooththana dandayzay hayssa xalla; issoy issoy ba mooro gujji gujji baana; gido attiin nena ashshanay deenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቴፌ ዶማዳ ኔ ኢስታራ ዳቡርዳይቲ፥ ኔ ኢስታራ ዛልኢዳይቲ፥ ኢስቲ ኦና ዳንዳይዛይ ሃይሳ ጻላ፤ ኢሶይ ኢሶይ ባ ሞሮ ጉጂ ጉጂ ባና፤ ጊዶ ኣቲን ኔና ኣሻናይ ዴና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ኤንታራ ዳቡርዳይሳት፥ ናአተፈ ዶምድ ኔራ ዛልእዳይሳት ነዉ ሄሳ መላ። ኤንቲ እሶይ እሶይ ባ ባላን ባላን ኦይከታና፤ ነና አሽያ ኦንካ ባዋ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni entara daaburidaysati, na7atethafe doomidi neera zal7idaysati new hessa mela. Enti issoy issoy ba balan balan oyketana; nena ashshiya oonika baawa.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከልጅነት ጀምሮ አብረሻቸው የደከምሽው፣ አብረሽ የተገበያየሻቸው፣ ሊያደርጉ የሚችሉት ይህንኑ ብቻ ነው። እያንዳንዱ በስሕተቱ ይገፋበታል፤ አንቺን ግን የሚያድን የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከወጣትነትሽ ጀምሮ ከአንቺ ጋር ለመጠንቈል ይመላለሱ የነበሩት አስማተኞችም ሁሉ እንደዚሁ በተሳሳተ መንገድ ይባክናሉ፤ ስለዚህ አንቺን ማንም ሊያድንሽ አይችልም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ዕድል እቶም ዝደኸምክሎም፥ ከምዙይ ክኸውን እዩ፦ እቶም ካብ ንእስነትኪ ጀሚሮም፥ መናግድትኺ ዝነበሩ፥ ነናብ መንገዶም ፋሕ ክብሉ እዮም፤ ከድሕነኪ ዝኽእልውን፥ ሓደ እኳ ኣይህሉን እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕድል እቶም ዝጸዐርክሎም ከምዚ ኪኸውን እዩ። እቶም ካብ ንእስነትኪ ጀሚሮም መናግድትኺ ዝነበሩ መመገዶም ጸው ኪብሉ እዮም፡ ሓደ እኳ ዜድሕነኪ የልቦን። |