Isaiah 47:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብብዝሒ ምኽርታትኩም ደኺምኩም ኣለኹም። ሕጂ እቶም ቈጸርቲ ቈጸራ ኸዋኽብቲ፡ ቈጸርቲ ቈጸራ ኸዋኽብቲ፡ ወርሓዊ ትንበያ ተላዒሎም ካብዚ ዚመጸካ ነገራት የድሕኑኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በክፉ ምክርሽ ደክመሻል፤ አሁንም የሰማይን ከዋክብት የሚቈጥሩ፥ ከዋክብትንም የሚመለከቱ ይነሡ፤ ያድኑሽም፤ ምን እንደሚመጣብሽም ይንገሩሽ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምክርሽ ብዛት ደክመሻል፤ አሁንም የሰማይን ከዋክብት የሚቈጥሩ፥ ከዋክብትንም የሚመለከቱ፥ በየመባቻውም የሚመጣውን ነገር የሚናገሩ ተነሥተው ከሚመጣብሽ ነገር ያድኑሽ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምክርሽ ብዛት ደክመሻል፤ አሁንም የሰማይን ከዋክብት የሚቈጥሩ፥ ከዋክብትንም የሚመለከቱ፥ በየመባቻውም የሚመጣውን ነገር የሚናገሩ ተነሥተው ከሚመጣብሽ ነገር ያድኑሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዞረ ጻላላን ነ ዳቡራዳ። ሳሉዋ ጾልንትያ ፓይድያዋንቱ፥ አ ጼሊደ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ፥ ቃይ፥ አግና ጼሩዋን ጼሩዋን ነ ቦላን ያናዋ ኦድያዋንቱ አነ ኔና አሽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Zore s'alalan ne daaburaadda. Saluwaa s'oolinttiyaa paydiyaawanttu, Aa s'eelliide timbbitiyaa odiyaawanttu, k'ay, aginaa s'eeruwaan s'eeruwaan ne bollan yaanawaa odiyaawanttu ane neena ashshino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne ekkida zore ubbay nena daaburara ashshides; aginappe agina gakkanaas xoolintte xeelli kaayizayti, xoolintte taybizayti ane haa yetto; nena gakkiza metoppe ane istti nena ashshetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኤኪዳ ዞሬ ኡባይ ኔና ዳቡራራ ኣሺዴስ፤ ኣጊናፔ ኣጊና ጋካናስ ጾሊንቴ ጼሊ ካዪዛይቲ፥ ጾሊንቴ ታይቢዛይቲ ኣኔ ሃ ዬቶ፤ ኔና ጋኪዛ ሜቶፔ ኣኔ ኢስቲ ኔና ኣሼቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ኤክዳ ዞረይ ኡባይ ዳቡርሳፈ አትሽን፥ ነና አይኮካ ማድቤና። ሳሎ ፆልንቶ ታይበይሳትነ እያ ፄልድ አጌናን አጌናን ሀናናባ ኦደይሳት አነ ነና አሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ekida zorey ubbay daabursafe attishin, nena aykoka maaddibeenna. Salo xoolinto taybeysatinne iya xeellidi ageenan ageenan hananaba odeysati ane nena asho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተቀበልሽው ምክር ሁሉ ድካም ብቻ ሆኖ አስቀርቶሻል፤ እነዚያ ከወር እስከ ወር ከዋክብትን አንጋጦ በማየት የሚተነብዩ፣ ኮከብ ቈጣሪዎች እስቲ ይምጡ፤ ከሚደርስብሽም ነገር እስቲ ያድኑሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተቀበልሻቸው ምክሮች ሁሉ ያደክሙሻል እንጂ ምንም አይጠቅሙሽም፤ በየወሩ መባቻ ከዋክብትን የሚመለከቱ ኮከብ ቈጣሪዎችሽ ወደፊት ይምጡ፤ በአንቺ ላይ ከሚደርሰውም ችግር ያድኑሽ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ዝተመኸርክዮ ምኽሪ፥ መድከሚ ጥራሕ ኮነኪ፤ እቶም ፈላጣት ምልክት ሰማይን፥ እቶም ቈፀርቲ ኸዋኽብትን፥ እቶም ነቲ ኣብ ሰርቂ ወርሒ ዝረኽበኪ ዝነግሩኽን፥ ይተስኡ እሞ እስኪ የድሕኑኺ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብብዝሒ ምኽርታትኪ ደኸምኪ፡ እቶም ፈለጥቲ ትእምርቲ ሰማይን እቶም ቈጸርቲ ኸዋኽብትን እቶም ነቲ ኣብ ሰሰርቂ ወርሒ ዚረኽበኪ ዚነግሩኽን ይተንስኡ እሞ የድሕኑኺ። |