Isaiah 47:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብብዝሒ ምኽርታትኩም ደኺምኩም ኣለኹም። ሕጂ እቶም ቈጸርቲ ቈጸራ ኸዋኽብቲ፡ ቈጸርቲ ቈጸራ ኸዋኽብቲ፡ ወርሓዊ ትንበያ ተላዒሎም ካብዚ ዚመጸካ ነገራት የድሕኑኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በክፉ ምክ​ርሽ ደክ​መ​ሻል፤ አሁ​ንም የሰ​ማ​ይን ከዋ​ክ​ብት የሚ​ቈ​ጥሩ፥ ከዋ​ክ​ብ​ት​ንም የሚ​መ​ለ​ከቱ ይነሡ፤ ያድ​ኑ​ሽም፤ ምን እን​ደ​ሚ​መ​ጣ​ብ​ሽም ይን​ገ​ሩሽ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምክርሽ ብዛት ደክመሻል፤ አሁንም የሰማይን ከዋክብት የሚቈጥሩ፥ ከዋክብትንም የሚመለከቱ፥ በየመባቻውም የሚመጣውን ነገር የሚናገሩ ተነሥተው ከሚመጣብሽ ነገር ያድኑሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምክርሽ ብዛት ደክመሻል፤ አሁንም የሰማይን ከዋክብት የሚቈጥሩ፥ ከዋክብትንም የሚመለከቱ፥ በየመባቻውም የሚመጣውን ነገር የሚናገሩ ተነሥተው ከሚመጣብሽ ነገር ያድኑሽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዞረ ጻላላን ነ ዳቡራዳ። ሳሉዋ ጾልንትያ ፓይድያዋንቱ፥ አ ጼሊደ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ፥ ቃይ፥ አግና ጼሩዋን ጼሩዋን ነ ቦላን ያናዋ ኦድያዋንቱ አነ ኔና አሽኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Zore s'alalan ne daaburaadda. Saluwaa s'oolinttiyaa paydiyaawanttu, Aa s'eelliide timbbitiyaa odiyaawanttu, k'ay, aginaa s'eeruwaan s'eeruwaan ne bollan yaanawaa odiyaawanttu ane neena ashshino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne ekkida zore ubbay nena daaburara ashshides; aginappe agina gakkanaas xoolintte xeelli kaayizayti, xoolintte taybizayti ane haa yetto; nena gakkiza metoppe ane istti nena ashshetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኤኪዳ ዞሬ ኡባይ ኔና ዳቡራራ ኣሺዴስ፤ ኣጊናፔ ኣጊና ጋካናስ ጾሊንቴ ጼሊ ካዪዛይቲ፥ ጾሊንቴ ታይቢዛይቲ ኣኔ ሃ ዬቶ፤ ኔና ጋኪዛ ሜቶፔ ኣኔ ኢስቲ ኔና ኣሼቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ኤክዳ ዞረይ ኡባይ ዳቡርሳፈ አትሽን፥ ነና አይኮካ ማድቤና። ሳሎ ፆልንቶ ታይበይሳትነ እያ ፄልድ አጌናን አጌናን ሀናናባ ኦደይሳት አነ ነና አሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni ekida zorey ubbay daabursafe attishin, nena aykoka maaddibeenna. Salo xoolinto taybeysatinne iya xeellidi ageenan ageenan hananaba odeysati ane nena asho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የተቀበልሽው ምክር ሁሉ ድካም ብቻ ሆኖ አስቀርቶሻል፤ እነዚያ ከወር እስከ ወር ከዋክብትን አንጋጦ በማየት የሚተነብዩ፣ ኮከብ ቈጣሪዎች እስቲ ይምጡ፤ ከሚደርስብሽም ነገር እስቲ ያድኑሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተቀበልሻቸው ምክሮች ሁሉ ያደክሙሻል እንጂ ምንም አይጠቅሙሽም፤ በየወሩ መባቻ ከዋክብትን የሚመለከቱ ኮከብ ቈጣሪዎችሽ ወደፊት ይምጡ፤ በአንቺ ላይ ከሚደርሰውም ችግር ያድኑሽ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ዝተመኸርክዮ ምኽሪ፥ መድከሚ ጥራሕ ኮነኪ፤ እቶም ፈላጣት ምልክት ሰማይን፥ እቶም ቈፀርቲ ኸዋኽብትን፥ እቶም ነቲ ኣብ ሰርቂ ወርሒ ዝረኽበኪ ዝነግሩኽን፥ ይተስኡ እሞ እስኪ የድሕኑኺ።”
Amharic Tigrinya 2011 ብብዝሒ ምኽርታትኪ ደኸምኪ፡ እቶም ፈለጥቲ ትእምርቲ ሰማይን እቶም ቈጸርቲ ኸዋኽብትን እቶም ነቲ ኣብ ሰሰርቂ ወርሒ ዚረኽበኪ ዚነግሩኽን ይተንስኡ እሞ የድሕኑኺ።