Isaiah 47:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቲ ጓል ጓል ባቤል፡ ወሪድካ ኣብ ሓመድ ተቐመጥ፡ ኣብ መሬት ተቐመጥ። ኣቲ ጓል ከለዳውያን፡ ደጊም ለውሃትን ለውሃትን ኣይትብሃልን ኢኻ እሞ፡ ዝፋን የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንቺ ድን​ግል የባ​ቢ​ሎን ልጅ ሆይ፥ ውረጂ፤ በት​ቢ​ያም ላይ ተቀ​መጪ፤ የከ​ለ​ዳ​ው​ያን ሴት ልጅ ሆይ፥ ከዚህ በኋላ ለስ​ላ​ሳና ቅም​ጥል አት​ባ​ዪ​ምና ያለ ዙፋን በመ​ሬት ላይ ተቀ​መጪ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንቺ ድንግል የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ውረጂ በትቢያም ላይ ተቀመጪ፤ የከለዳውያን ሴት ልጅ ሆይ፥ ከዚህ በኋላ ቅልጣናምና ቅምጥል አትባይምና ያለ ዙፋን በመሬት ላይ ተቀመጪ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንቺ ድንግል የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ውረጂ በትቢያም ላይ ተቀመጪ፤ የከለዳውያን ሴት ልጅ ሆይ ከዚህ በኋላ ቅንጡና ቅምጥል አትባይምና ያለ ዙፋን በመሬት ላይ ተቀመጪ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀነ ባብሎነ ዎዶራተ፥ ዱገ ዎ፤ ባናን ኡታ። ሀነ ካላዳዌቱዋ ናተ፥ ነ ካተቱዋ አራታ አጋደ ሳኣን ኡታ። አያዉ ጎፐ፥ ሀዋፐ ስንናዉ ኔን ኦቶሮትያኖነ ሹጋቶ ጌተታካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Hanne Baabloone wodorattee, duge wod'd'a; baanan utta. Hanne Kaladaawetuwaa naattee, ne kaatetuwaa araataa aggaade sa'aan utta. Ayaw gooppe, hawaappe sintsanaw neeni otorottiyaanonne shugatoo geetettakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Hanne Baabiloone geela7oyee, gudulla bolla wodhdha utta; hanne Baabilooneta nayee, ne araataappe wodhdha; biittan utta; hayssafe guye neni mala lo7onne dalqidalqa geetetta xeygettaka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ሃኔ ባቢሎኔ ጌላኦዬ፥ ጉዱላ ቦላ ዎ ኡታ፤ ሃኔ ባቢሎኔታ ናዬ፥ ኔ ኣራታፔ ዎ፤ ቢታን ኡታ፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኔኒ ማላ ሎኦኔ ዳልቂዳልቃ ጌቴታ ጼይጌታካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባብሎነ ጌላኤ፥ ዱገ ዎዳ ባና ቦላ ኡታ። ባብሎነ ናተ፥ ነ አራታ አጋዳ ሳአን ኡታ። ህዛፐ ጉየ ኔኒ ሳጶትያሮነ ባሎትያሮ ጌተታካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Babiloone geela7ee, duge wodhada baana bolla utta. Babiloone naatte, ne araata aggada sa7an utta. Hizape guye neeni saaphotiyaronne baalotiyaro geetetaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አንቺ የባቢሎን ድንግል ልጅ ሆይ፤ ውረጂ፤ በትቢያ ላይ ተቀመጪ፤ አንቺ የባቢሎናውያን ልጅ ሆይ፤ ከዙፋንሽ ውረጂ፤ መሬት ላይ ተቀመጪ፤ ከእንግዲህ ውብ ወይም ለግላጋ፣ ተብለሽ አትጠሪም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “አንቺ በማንም ያልተደፈርሽ የባቢሎን ከተማ ሆይ! ወርደሽ በዐቧራ ላይ ተቀመጪ፤ ወርደሽ በዙፋን ላይ ሳይሆን፤ በመሬት ላይ ተቀመጪ፤ ከእንግዲህ ወዲያ ቅምጥልና ለስላሳ መባልሽ ይቀራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቲ ድንግል ጓል ባቢሎን፥ ውረዲ፤ ኣብ ሓመድ ከዓ ተቐመጢ፤ ደጊም ምልክዕትን ሕንቅቕትን፥ ኣይትበሃሊን ኢኽሞ፥ ኣቲ ድንግል ጓል ባቢሎን፥ ብዘይ ዙፋን ኣብ ምድሪ ተቐመጢ።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕሪ ደጊምሲ ሕንቅቕቲ ስውንቲ ኣይክትበሀልን ኢኺ እሞ፡ ኣቲ ድንግል ጓል ባቢሎን፡ ውረዲ ኣብ ሓመድ ከኣ ተቐመጢ፡ ኣቲ ጓል ከለዳውያን፡ ብዘይ ዝፋን ኣብ ምድሪ ተቐመጢ።