Isaiah 46:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ቦርሳ ወርቂ ይድርብዩ፡ ኣብ ሚዛን ድማ ብሩር ይመዝኑ፡ ሰራሕ ወርቂ ድማ ይቖጽሩ። ኣምላኽ ድማ ይገብሮ፤ ይወድቁ፣ እወ ይሰግዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወርቁንና ብሩን ከኮሮጆ የሚያወጡና በሚዛን የሚመዝኑ እነርሱ አንጥረኛውን ይቀጥራሉ፤ እርሱም ጣዖት አድርጎ ይሠራዋል፤ ለዚያም ይጐነበሱለታል፤ ይሰግዱለትማል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወርቁን ከኮረጆ የሚያፈስሱ ብሩንም በሚዛን የሚመዝኑ እነርሱ አንጥረኛውን ይቀጥራሉ፥ እርሱም አምላክ አድርጎ ይሠራ ዋል፤ ለዚያም ይጐነበሱለታል ይሰግዱለትማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወርቁን ከኮሮጆ የሚያፈስሱ፥ ብሩንም በሚዛን የሚመዝኑ እነርሱ አንጥረኛውን ይቀጥራሉ፤ እርሱም አምላክ አድርጎ ይሠራዋል፤ ለዚያም ይጐነበሱለታል ይሰግዱለትማል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎርቃ ባረንቱ ቃርጪታፐ ቆልያዋንቱነ ብራ ሚዛናን ዎደ ልክያዋንቱ ሄዋ ኡንቱንቶ ጾሳ ኦደ መና ማላ፥ ዎርቃ ትግያዋ ቃጻሪኖ። እካ ጾሳ ኦደ መ፤ ያትና፥ ኡንቱንቱ ሄ ኤቃ ስንን ሆኪደ ጎይኒኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Work'k'aa barenttu k'arc'c'iitaappe k'oliyaawanttunne biraa miizaanan wotsiide likkiyaawanttu hewaa unttunttoo s'oossaa ootsiide med'd'ana mala, work'k'aa tigiyaawaa k'as'ariino. Ikka s'oossaa ootsiide med'd'ee; yaatina, unttunttu he eek'aa sintsan hokkiide goynniino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amarda asati worqqa bantta karaxiiteppe qoleettes; biraakka meezaanen geeddareettes; istti seerisi tigiza hiillanchcha qaxxareettes; izikka isttas xoossa histti medhdhees. Isttika izas goynneettessinne yaynneettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣማርዳ ኣሳቲ ዎርቃ ባንታ ካራጺቴፔ ቆሌቴስ፤ ቢራካ ሜዛኔን ጌዳሬቴስ፤ ኢስቲ ሴሪሲ ቲጊዛ ሂላንቻ ቃጻሬቴስ፤ ኢዚካ ኢስታስ ጾሳ ሂስቲ ሜስ። ኢስቲካ ኢዛስ ጎይኔቴሲኔ ያይኔቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ዎርቃነ ብራ ባንታ ቃርፂታፐ ቆልድ፥ ፆሰ ኦድ መና መላ ዎርቃ ሼሸይሳስ እሞሶና። እ ኦድ ስምን ኤንቲ ኤቃ ስንን ጉፋንድ ጎይኖሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay worqanne bira banta qarxiitape qolidi, xoosse oothidi medhana mela worqa sheesheysas immoosona. I oothidi simmin enti eeqa sinthan gufannidi goyinnoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎች ወርቅ ከከረጢታቸው ይዘረግፋሉ፤ ብርንም በሚዛን ይመዝናሉ፤ አንጥረኛን ይቀጥራሉ፤ እርሱም አምላክ አድርጎ ያበጅላቸዋል። እነርሱም ይሰግዱለታል፤ ያመልኩታልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንዳንድ ሰዎች ኰረጆአቸውን ከፍተው ወርቅ እንደ ልባቸው ይመዛሉ፤ ብሩንም በሚዛን ይመዝናሉ፤ ጣዖት አድርጎ እንዲሠራላቸውም አንጥረኛ ይቀጥራሉ፤ ከተሠራም በኋላ እየሰገዱ ያመልኩታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወርቂ ካብ ከረጢት ይዝርግፉ፤ ብሩር ድማ ብሚዛን ይመዝኑ፤ ምስ ኣንጠረኛ ይወዓዓሉ፤ ንሱውን ኣምላኽ ገይሩ ይሰርሐሎም፤ ንሳቶም ከዓ ይሰግዱሉን የምልኽዎን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወርቂ ኻብ ማሕፉዳ ይኽስክሱ፡ ብሩር ድማ ብሚዛን ይመዝኑ፡ ምስ ሰራሕተኛ ይዋዓዐሉ፡ ንሱውን ኣምላኽ ይሰርሕ፡ ንሳቶም ከኣ ይሰግዱሉን የማልኽዎን። |