Isaiah 45:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ምስ ሰራሒኡ ዚባኣስ ወይለኡ! ቍርጽራጽ ሸኽላ ምስ ቍርጽራጽ ሸኽላ ምድሪ ይዋግኡ። እቲ ጭቃ ነቲ ዝሰርሖዶ ይብሎ፥ እንታይ ትሰርሕ ኣለኻ? ወይስ ስራሕካ፡ ኣእዳው የብሉን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እንደ ሸክላ ሠሪ ሥራ ውብ አድ​ርጌ ሠራ​ሁህ፤ ምድ​ርን የሚ​ያ​ርስ ሁል​ጊዜ ያር​ሳ​ልን? ጭቃ ሠሪ​ውን፦ ምን ትሠ​ራ​ለህ? እጅ የለ​ህ​ምና መሥ​ራት አት​ች​ልም ይለ​ዋ​ልን? ጭቃ ሠሪ​ውን ይከ​ራ​ከ​ረ​ዋ​ልን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሠሪው ጋር ለሚታገል ወዮለት! በምድር ሸክላዎች መካከል ያለ ሸክላ ነው። ጭቃ ሠሪውን። ምን ትሠራለህ? ወይስ ሥራህ። እጅ የለውም ይላልን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሠሪው ጋር ለሚታገል ወዮለት! በምድር ሸክላዎች መካከል ያለ ሸክላ ነው። ጭቃ ሠሪውን፦ ምን ትሠራለህ? ወይስ ሥራህ እጅ የለውም ይላልን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባረና መዳዋና ባጸትያዎ አየ አና! አያዉ ጎፐ፥ እ ኡርቃ ሚሻፐ እቱዋ። ኡርቃይ መያዋ፥ ‘አይ ኦይ?’ ዎይ ቃይ፥ ‘ነዉ ኩሺ ባዋ’ ያጊ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Barena Med'd'eeddawaana baas'etiyaawoo aayye ana! Ayaw gooppe, I urk'k'a miishshaappe ittuwaa. Urk'k'ay med'd'iyaawaa, ‹Ay ootsay?› woy k'ay, ‹New kushii baawa› yaagii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Mana miishshata giddofe bana medhdhidayssara marshettizayssas aayye ana! Urqqay bana medhdhidayssa, ‹Ne ay ooththay?› gi erizee? Ne ooththiza oosoy, ‹Nees kushey baa› gi erizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ማና ሚሻታ ጊዶፌ ባና ሜዳይሳራ ማ ርሼቲዛይሳስ ኣዬ ኣና! ኡርቃይ ባና ሜዳይሳ፥ ‹ኔ ኣይ ኦይ?› ጊ ኤሪዜ? ኔ ኦዛ ኦሶይ፥ ‹ኔስ ኩሼይ ባ› ጊ ኤሪዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባና መዳይሳራ ፓላምያ ኡራ አየ! እ ሳአን መቅድ ዎዳ ኦቶፐ እሱዋ መላ። ኦቶይ ባና መይሳኮ፥ ኔኒ፥ “አይ ኦይ?” “ነዉ ኩሸይ ባዋ” ያግዬ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bana Medhidaysara palamiya uraa ayye! I sa7an meqidi wodhida otope issuwa mela. Otoy bana medheysako, Neeni, “Ay oothay?” “New kushey baawa” yaagiyee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከዐፈር ሸክላዎች መካከል፣ ከሠሪው ጋር ክርክር ለሚገጥም ወዮለት፤ ጭቃ፣ ሸክላ ሠሪውን፣ ‘ምን እየሠራህ ነው?’ ይለዋልን? የምትሠራውስ ሥራ፣ ‘እጅ የለህም’ ይልሃልን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሠሪው ጋር ለሚከራከር ወዮለት! እርሱ እኮ ከሸክላ ዕቃዎች እንደ አንዱ ነው፤ አንድ የሸክላ ሥራ ሸክላ ሠሪውን “ምንድን ነው የምታደርገው? እጀታውስ የት አለ?” ብሎ ሊጠይቅ ይችላልን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ምስ ሰራሒኡ ዝከራኸር ስራሕ ወይለኡ፤ ንሱ ኻብቶም ስራሕቲ መሬት ሓደ እዩ፤ ስራሕ መሬትዶ ንሰራሒኡ፥ “እንታይ ትገብር ኣለኻ?” ይብሎ እዩ? ስራሕኻኸ “ኢድ የብልካን” ይብለካ ድዩ?
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ምስ ፈጣሪኡ ዚካታዕ ወይለኡ፡ ንሱ ገልዒ ኣብ ማእከል ኣጋልዕ መሬት እዩ። መሬትዶ ንስራሒኣ፡ እንታይ ትገብር፡ ትብሎ እያ ግብርኻዶኸ፡ ኣእዳው የብሉን፡ ይብል እዩ