Isaiah 45:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ብስምካ ዝጽውዓካ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ምዃነይ ምእንቲ ኽትፈልጥሲ፡ መዝገብ ጸልማትን ሕቡእ ሃብቲ መሕብኢ ቦታታትን ክህበካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ም​ህም የም​ጠ​ራህ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እኔ እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ በጨ​ለማ የነ​በ​ሩ​ትን መዛ​ግ​ብት እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ፤ የማ​ይ​ታ​የ​ው​ንም የተ​ደ​በ​ቀ​ውን ሀብት እገ​ል​ጥ​ል​ሃ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በስምህም የምጠራህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ በጨለማ የነበረችውን መዝገብ በስውርም የተደበቀችውን ሀብት እሰጥሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በስምህም የምጠራህ የእስራኤል አምላክ ጌታ እኔ እንደሆንሁ ታውቅ ዘንድ በጨለማ የነበረችውን መዝገብ በስውርም የተደበቀችውን ሀብት እሰጥሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔና ነ ሱንን ጼስያዌ ታና መና ጎዳ፥ እስራኤልያ ጾሳ ግድያዋ ኔን ኤራና ማላ፥ ታን ነዉ ማ ሳኣን ደእያ አቁዋነ ጌማን ቆሰቲደ ዱረታ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neena ne suntsan s'eesiyaawe taana Med'inaa Godaa, Israa'eeliyaa S'oossaa gidiyaawaa neeni erana mala, taani new d'uma sa'aan de'iyaa ak'uwaanne geeman k'osettiide duretaa immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nena ne sunththan xeygida GODAY, Isra7eele Xoossay tana gididayssa ne erana mala, geemason dagattida aqota, dhumason diza haaro ta nees immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔና ኔ ሱንን ጼይጊዳ ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ጾሳይ ታና ጊዲዳይሳ ኔ ኤራና ማላ፥ ጌማሶን ዳጋቲዳ ኣቆታ፥ ማሶን ዲዛ ሃሮ ታ ኔስ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነና ነ ሱንን ፄገይ ታና ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳ ግደይሳ ኔኒ ኤራና መላ ታኒ ነዉ ማን ደእያ ሻሉዋ፥ ጌማን ቆሰትዳ ዱረተ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nena ne sunthan xeegey tana Godaa, Isra7eele Xoossaa gideysa neeni erana mela taani new dhuman de7iya shaluwa, geeman qosetida duretetha immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በስምህ የምጠራህ የእስራኤል አምላክ፣ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ታውቅ ዘንድ፣ በተሰወረ ስፍራ የተከማቸውን ሀብት፣ በጨለማም ያለውን ንብረት እሰጥሃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጨለማና በድብቅ ቦታ የተከማቸውን ሀብት እሰጥሃለሁ። በዚህም በስምህ የምጠራህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንኩ ታውቃለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ብስምካ ዝፀዋዕኹኻ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ምዃነይ፥ ምእንቲ ኽትፈልጥስ፥ ኣብ ፀልማት ዘሎ መዝገብን፥ ኣብ ስውር ዝተሓብአ ሃብትን ክህበካ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ብስምካ ዝጸዋዕኩኻ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ እስራኤል ምዃነይ ምእንቲ ኽትፈልጥሲ፡ መዝገብ ጸልማትን ኣብ ስውር እተሐብኤ ሃብትን ክህበካ እየ።