Isaiah 45:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ብስምካ ዝጽውዓካ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ምዃነይ ምእንቲ ኽትፈልጥሲ፡ መዝገብ ጸልማትን ሕቡእ ሃብቲ መሕብኢ ቦታታትን ክህበካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስምህም የምጠራህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ በጨለማ የነበሩትን መዛግብት እሰጥሃለሁ፤ የማይታየውንም የተደበቀውን ሀብት እገልጥልሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስምህም የምጠራህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ በጨለማ የነበረችውን መዝገብ በስውርም የተደበቀችውን ሀብት እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስምህም የምጠራህ የእስራኤል አምላክ ጌታ እኔ እንደሆንሁ ታውቅ ዘንድ በጨለማ የነበረችውን መዝገብ በስውርም የተደበቀችውን ሀብት እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔና ነ ሱንን ጼስያዌ ታና መና ጎዳ፥ እስራኤልያ ጾሳ ግድያዋ ኔን ኤራና ማላ፥ ታን ነዉ ማ ሳኣን ደእያ አቁዋነ ጌማን ቆሰቲደ ዱረታ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neena ne suntsan s'eesiyaawe taana Med'inaa Godaa, Israa'eeliyaa S'oossaa gidiyaawaa neeni erana mala, taani new d'uma sa'aan de'iyaa ak'uwaanne geeman k'osettiide duretaa immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nena ne sunththan xeygida GODAY, Isra7eele Xoossay tana gididayssa ne erana mala, geemason dagattida aqota, dhumason diza haaro ta nees immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔና ኔ ሱንን ጼይጊዳ ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ጾሳይ ታና ጊዲዳይሳ ኔ ኤራና ማላ፥ ጌማሶን ዳጋቲዳ ኣቆታ፥ ማሶን ዲዛ ሃሮ ታ ኔስ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነና ነ ሱንን ፄገይ ታና ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳ ግደይሳ ኔኒ ኤራና መላ ታኒ ነዉ ማን ደእያ ሻሉዋ፥ ጌማን ቆሰትዳ ዱረተ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nena ne sunthan xeegey tana Godaa, Isra7eele Xoossaa gideysa neeni erana mela taani new dhuman de7iya shaluwa, geeman qosetida duretetha immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስምህ የምጠራህ የእስራኤል አምላክ፣ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ታውቅ ዘንድ፣ በተሰወረ ስፍራ የተከማቸውን ሀብት፣ በጨለማም ያለውን ንብረት እሰጥሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጨለማና በድብቅ ቦታ የተከማቸውን ሀብት እሰጥሃለሁ። በዚህም በስምህ የምጠራህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንኩ ታውቃለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ብስምካ ዝፀዋዕኹኻ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ምዃነይ፥ ምእንቲ ኽትፈልጥስ፥ ኣብ ፀልማት ዘሎ መዝገብን፥ ኣብ ስውር ዝተሓብአ ሃብትን ክህበካ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ብስምካ ዝጸዋዕኩኻ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ እስራኤል ምዃነይ ምእንቲ ኽትፈልጥሲ፡ መዝገብ ጸልማትን ኣብ ስውር እተሐብኤ ሃብትን ክህበካ እየ። |