Isaiah 45:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓቂ ሓደ ሰብ፡ ብእግዚኣብሄር ጽድቅን ሓይልን ኣሎኒ፡ ክብል እዩ። ናብኡ ሰባት ክመጹ እዮም፤ ብእኡ እተቘጥዑ ዅሎም ድማ ኪሓፍሩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ክብርና ጽድቅ ወደ እርሱ ይመጣሉ፤ ከእግዚአብሔርም የሚርቁ ሁሉ ያፍራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ እኔም። በእግዚአብሔር ዘንድ ብቻ ጽድቅና ኃይል አለ፥ ወደ እርሱም ሰዎች ይመጣሉ፥ በእርሱም ላይ የተቈጡ ሁሉ ያፍራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ እኔም፦ በጌታ ዘንድ ብቻ ጽድቅና ኃይል አለ፥ ወደ እርሱም ሰዎች ይመጣሉ፥ በእርሱም ላይ የተቆጡ ሁሉ ያፍራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡንቱንቱ ታዋ ሃሳዪደ፥ ‘ጽሎተይነ ምኖተይ መና ጎዳ ጻላላን ደኤ’ ያጋና” ያጌ። አ እጽያዋንቱ ኡባይ አኮ ዪደ ዬላታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Unttunttu tawaa haasayiidde, ‹S'illotetsaynne minotetsay Med'inaa Godaa s'alalan de'ee› yaagana» yaagee. Aa is's'iyaawanttu ubbay aakko yiide yeellatana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Istti ta gishshas haasayshe, ‹Xilloteththinne wolqqay GODAAN xalla dees› gaana» gees. Iza bolla hanqon dendidayti ubbay izakko yiidi yeellatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስቲ ታ ጊሻስ ሃሳይሼ፥ ‹ጺሎቴኔ ዎልቃይ ጎዳን ጻላ ዴስ› ጋና» ጌስ። ኢዛ ቦላ ሃንቆን ዴንዲዳይቲ ኡባይ ኢዛኮ ዪዲ ዬላታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ታባ ሃሳይሸ፥ ‘ፅሎተነ ምኖተ ጎዳ ፃላላን ደኤስ’ ያጋና። እያ እፅያ ኡባይ እያኮ ይድ ዬላታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti tabaa haasayishe, ‘Xillotethinne minotethi Godaa xalaalan de7ees’ yaagana. Iya ixiya ubbay iyako yidi yeellatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ እኔም ሲናገሩ፣ ‘ጽድቅና ኀይል፣ በእግዚአብሔር ብቻ ነው’ ይላሉ።” በእርሱ ላይ በቍጣ የተነሡ ሁሉ፣ ወደ እርሱ መጥተው ያፍራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘ጽድቅና ኀይል የሚገኘው ከእግዚአብሔር ብቻ ነው’ ብለው ስለ እኔ ይናገራሉ፤ የሚጠሉኝ ሁሉ ወደ እኔ መጥተው በዕፍረት ላይ ይወድቃሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብዛዕባይ ከዓ ‘ፅድቅን ሓይልን፥ ኣብ እግዚኣብሄር ጥራሕ እዩ ዘሎ’ ኽብሉ እዮም። ኣብ ልዕሊኡ ብቝጥዓ ዝተልዓሉ ዅሎም፥ ናብኡ ኽመፁን ክሓፍሩን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባይ ከኣ፡ ጽድቅን ስልጣንን ኣብ እግዚኣብሄር ጥራይ እዩ፡ ኪበሀል እዩ። ናብኡ ኺመጹ እዮም፡ እቶም ነዲሮምሉ ዝነበሩ ዂላቶም ከኣ ኪሐፍሩ እዮም። |