Isaiah 45:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ኣምላኽ እየ እሞ፡ ካልእ የልቦን እሞ፡ ብዘለኹም ወሰን ምድሪ ናባይ ጠምቱ እሞ ድሓኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ በም​ድር ዳርቻ ያላ​ችሁ ሁሉ፥ እኔ አም​ላክ ነኝና፥ ከእ​ኔም በቀር ሌላ የለ​ምና ወደ እኔ ተመ​ለሱ፤ ትድ​ኑ​ማ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተኖ ቢታ ጋጻን ደእያ ኡባ አሳቱ፥ ታኮ ስሚደ፥ አትተ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ጾሳ፤ ታፐ ሀራይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hinttenoo biittaa gas'an de'iyaa ubba asatoo, taakko simmiide, attite. Ayaw gooppe, taani S'oossaa; taappe haray baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intteno biittaa gaxan de7iza ubbatoo! taakko simmidi attite. Tani Xoossa; taappe attiin haray deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴኖ ቢታ ጋጻን ዴኢዛ ኡባቶ! ታኮ ሲሚዲ ኣቲቴ። ታኒ ጾሳ፤ ታፔ ኣቲን ሃራይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ ቢታ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ ደኤይሳቶ፥ ታኮ ስሚድ አትተ፤ ታፐ አትሽን፥ ሀራ ፆሲ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno biitta gaxape gaxa gakanaw de7eysato, taako simmidi attite; taape attishin, hara Xoossi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እናንት የምድር ዳርቻ ሁሉ፣ እኔ አምላክ ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና፤ ትድኑ ዘንድ ወደ እኔ ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ ስለሌለ፥ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ያላችሁ ሁሉ ወደ እኔ ተመልሳችሁ ደኅንነትን አግኙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣምላኽ ኣነ እየ፤ ካልእ የለን እሞ፥ ኣቱም ኣብ ኵሉ ወሰናት ምድሪ ዘለኹም ህዝቢ፥ ናባይ ተመለሱ እሞ ደሓኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኣምላኽ እየ፡ ካልእ ከኣ የልቦን እሞ፡ ኣቱም ወሰናት ምድሪ ዂላትኩም፡ ናባይ ተመለሱ ድሐኑውን።