Isaiah 45:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተኣኪብኩም ንዑ፤ ኣቱም ካብ ኣህዛብ ዝሃደምኩም ናብ ሓደ ቅረቡ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ ከአ​ሕ​ዛብ ወገን ሆና​ችሁ ያመ​ለ​ጣ​ችሁ፥ ተሰ​ብ​ስ​ባ​ችሁ ኑ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም ተማ​ከሩ፤ የተ​ቀ​ረ​ጸ​ውን የም​ስ​ላ​ቸ​ውን እን​ጨት የሚ​ሸ​ከ​ሙና ያድን ዘንድ ወደ​ማ​ይ​ችል አም​ላክ የሚ​ጸ​ልዩ ዕው​ቀት የላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ ከአሕዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ ከአሕዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተኖ ካዉተቱዋፐ አቴዳዋንቶ፥ እትፐ ሺቂደ ሃይተ፤ ማታ ሺቅተ። ምፐ ኦሰቴዳ ኤቃ ምስልያ ቶክ ዩይያዋንቶነ፥ አሻናዉ ዳንዳየና ጾሳ ዎስያዋንቶ ኤር ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hinttenoo kawutetsatuwaappe atteedawanttoo, ittippe shiik'iide haayite; mataa shiik'ite. Mitsaappe oosetteedda eek'aa misiliyaa tookki yuuyyiyaawanttoonne, ashshanaw danddayenna s'oossaa woossiyaawanttoo eri baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intteno kawoteththatappe beettidaytoo! issife shiiqidi haayite; mata shiiqite. Miththaafe oosettida eeqa xoossaa tookkizaytassinne, ashshanawu dandayontta xoossaa woossizaytas erateththi deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴኖ ካዎቴታፔ ቤቲዳይቶ! ኢሲፌ ሺቂዲ ሃዪቴ፤ ማታ ሺቂቴ። ሚፌ ኦሴቲዳ ኤቃ ጾሳ ቶኪዛይታሲኔ፥ ኣሻናዉ ዳንዳዮንታ ጾሳ ዎሲዛይታስ ኤራቴ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ ካዎተታ ግዶፈ አትዳይሳቶ፥ እስፈ ሃ ማታ ሺቅተ። ምፈ ኦሰትዳ ኤቃ ምስልያ ቶክ ዩየይሳታስ፥ አሻናዉ ዳንዳኦና ፆሳታ ዎሰይሳታስ ኤር ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno kawotethata giddofe attidaysato, issife haa mata shiiqite. Mithafe oosetida eeqa misiliya tooki yuuyeysatas, ashshanaw danda7onna xoossata woosseysatas eri baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በአንድነት ተሰብሰቡ፤ ቅረቡም፤ እናንት ከአሕዛብ የኰበለላችሁ፣ ኑ። የዕንጨት ጣዖት የሚሸከሙ፣ ማዳን ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ፣ ዕውቀት የላቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከየሀገሩ ከስደት ተርፋችሁ የተመለሳችሁ፥ ተሰብስባችሁ በአንድነት ቅረቡ! የእንጨት ጣዖቶችን ይዘው የሚዘዋወሩና ማዳን ወደማይችል ጣዖት የሚጸልዩ ዕውቀት የሌላቸው ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣቱም ካብ ኣህዛብ ዝሃደምኩም ንዑ፤ ቅረቡውን፤ እቶም ብፅሩብ ዕንፀይቲ ዝተሰርሐ ጣዖታት ዝፆሩን፥ ከድሕን ንዘይኽእል ጣዖት ዝልምኑ፥ ኣእምሮ የብሎምን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ካብ ህዝብታት ዘምለትኩም፡ ተኣከቡ፡ ንዑ፡ ብሓደ ቕረቡ፡ እቶም ንዕጨይቲ ጽሩብ ምስልታቶም ዚጾሩ ኬድሕን ንዘይከኣሎ ኣምላኽ ዚልምኑን ኣእምሮ የብሎምን።