Isaiah 45:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቅድሜኹም ክኸይድ እየ፡ ነቲ ጠውዮም ድማ ከቕንዕ እየ። ደጌታት ኣስራዚ ክሰብር እየ፡ ንመትሓዚ ሓጺን ከኣ ክሰብሮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በፊ​ትህ እሄ​ዳ​ለሁ፤ ተራ​ሮ​ች​ንም ዝቅ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ የና​ሱ​ንም ደጆች እሰ​ብ​ራ​ለሁ፤ የብ​ረ​ቱ​ንም መወ​ር​ወ​ሪ​ያ​ዎች እቈ​ር​ጣ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፊትህ እሄዳለሁ ተራሮችንም ትክክል አደርጋለሁ፥ የናሱንም ደጆች እሰብራለሁ የብረቱንም መወርወሪያዎች እቈርጣለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በፊትህ እሄዳለሁ ተራሮችንም እደለድላለሁ፥ የናሱንም ደጆች እሰብራለሁ የብረቱንም መወርወሪያዎች እቈርጣለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ነ ስንና ባና፤ ደረቱዋ ደምባያና። ናሃስያ ብራታ ሳንቃቱዋ መንና፤ ብራታ ኩልቦቱዋካ ቃንጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani ne sintsanna baana; deretuwaa dembbayana. Nahaasiyaa birataa sank'k'atuwaa mentsana; birataa kulbbotuwaakka k'ans's'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ne sinththara baana; zumata baasa ginasana; xarqimala pengeta menththana; birata kolatatakka qanxxana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኔ ሲንራ ባና፤ ዙማታ ባሳ ጊናሳና፤ ጻርቂማላ ፔንጌታ ሜንና፤ ቢራታ ኮላታታካ ቃንጻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ነ ስንራ ባና፤ ደረታ ደምባያና፤ ናሰ ብራታ ሳንቃታ መንና፤ ብራታ ኮበታ ቃንፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ne sinthara baana; dereta dembayana; naase birata sanqata menthana; birata kobeta qanxana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘በፊትህ እሄዳለሁ፤ ተራሮችን እደለድላለሁ፤ የናስ በሮችን እሰብራለሁ፤ የብረት መወርወሪያዎችንም እቈርጣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ በፊትህ እሄዳለሁ፤ ተራራዎችን ዝቅ አድርጌ እደለድላለሁ፤ በነሐስ የተሠሩ በሮችንና የብረት መወርወሪያዎችን እሰብራለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣነ ቐቅድሜኻ ክኸይድ፥ ንእምባታት ከተኻኽሎ፥ ንማዓፁ ነሃስ ክሰባብሮ እየ፤ ንመሸጐር ሓፂን ድማ ኽቘራርፆ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ቐቅድሜኻ ክኸይድ፡ ንድንጉር ከኣ ሰጥ ከብሎ፡ ንመዓጹ ኣስራዚ ሓሸምሸም ከብሎ፡ ንመሸጐሪ ሓጺን ድማ ክሰባብሮ እየ።