Isaiah 45:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሕቡእ፡ ኣብ ጸልማት ስፍራ ምድሪ ኣይተዛረብኩን። ንዘርእ ያእቆብ፡ ብኸንቱ ድለዩኒ፡ ኣይበልኩዎምን። ኣነ እግዚኣብሄር ፍትሒ እዛረብ፡ ፍትሒ እእውጅ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስውር ወይም በጨለማ ስፍራ አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር፦ በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም፤ ጽድቅን የምናገር፥ ቅን ነገርንም የምናገር እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስውር ወይም በጨለማ ምድር ስፍራ አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር። በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም፤ እኔ እግዚአብሔር ጽድቅን እናገራለሁ ቅንንም አወራለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስውር ወይም በጨለማ ምድር አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር፦ በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም፤ እኔ ጌታ እውነትን እናገራለሁ ትክክለኛውንም አወራለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ጌማን፥ ሀቃነንቶ እት ማ ጋድያን ሃሳያበይከ። ያቆባ ዘረዉካ፥ ‘ታና ጮ ኮይተ’ ጋበይከ። ታን መና ጎዳይ ቱሙዋ ሃሳያይ፤ ልከባ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani geeman, hak'anentto itti d'uma gadiyaan haasayabeykke. Yaak'ooba zeretsawukka, ‹Taana c'oo koyite› gabeykke. Taani Med'inaa Goday tumuwaa haasayay; likkebaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta dhuma biittan geeman yootabeekke; Yaaqoobe zereththatas, «Tana coo hada koyite» gabeekke. Tani GODAY tuma haasayays; suure yo7o awajjays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ማ ቢታን ጌማን ዮታቤኬ፤ ያቆቤ ዜሬታስ፥ «ታና ጮ ሃዳ ኮዪቴ» ጋቤኬ። ታኒ ጎዳይ ቱማ ሃሳያይስ፤ ሱሬ ዮኦ ኣዋጃይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ጌማን፥ ዎይኮ ማ ቢታን ኡታዳ ኦዳብከ። ያይቆባ ዘረኮ፥ ‘ታና ጮ በሳን ኮይተ’ ጋብከ፤ ታኒ ጎዳይ ቱማ ሃሳይስ፤ ልከ ግድዳባ ቆንጭሳይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani geeman, woyko dhuma biittan uttada odabike. Yayqooba zerethaako, ‘Tana coo bessan koyite’ gabike; taani Goday tumaa haasayis; like gididaba qoncisayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጨለማ ምድር፣ በምስጢር አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብም ዘር፣ ‘በከንቱ ፈልጉኝ’ አላልሁም። እኔ እግዚአብሔር እውነትን እናገራለሁ፤ ትክክለኛውንም ነገር ዐውጃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጨለማ በሆነ አገር በድብቅ አልተናገርኩም፤ የያዕቆብን ልጆች፦ ‘ቅርጽ በሌለው ቦታ ፈልጉኝ’ አላልኳቸውም፤ እኔ እግዚአብሔር እውነቱን እናገራለሁ፤ ትክክል የሆነውንም ነገር እገልጣለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ፀልማት ምድሪ ብምስጢር ኣይተዛረብኩን፤ ንዘርኢ ያእቆብ ብኸንቱ ድለዩኒ ኣይበልክዎምን፤ ኣነ እግዚኣብሄር ፅድቂ እየ ዝዛረብ፤ ፅድቂ እዛረብ፥ ቅኑዕ ዝኾነውን እናገር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሕቡእ፡ ኣብ ስፍራ ዝጸለመተ ምድሪ ኣይተዛረብኩን፡ ንዘርኢ ያእቆብ፡ ብኸንቱ ድለዩኒ፡ ኣይበልኩን። ኣነ እግዚኣብሄር ጽድቂ ዝዛረብ፡ ቅንዕና ዘውሪ እየ። |