Isaiah 45:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሕቡእ፡ ኣብ ጸልማት ስፍራ ምድሪ ኣይተዛረብኩን። ንዘርእ ያእቆብ፡ ብኸንቱ ድለዩኒ፡ ኣይበልኩዎምን። ኣነ እግዚኣብሄር ፍትሒ እዛረብ፡ ፍትሒ እእውጅ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ውር ወይም በጨ​ለማ ስፍራ አል​ተ​ና​ገ​ር​ሁም፤ ለያ​ዕ​ቆብ ዘር፦ በከ​ንቱ ፈል​ጉኝ አላ​ል​ሁም፤ ጽድ​ቅን የም​ና​ገር፥ ቅን ነገ​ር​ንም የም​ና​ገር እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በስውር ወይም በጨለማ ምድር ስፍራ አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር። በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም፤ እኔ እግዚአብሔር ጽድቅን እናገራለሁ ቅንንም አወራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በስውር ወይም በጨለማ ምድር አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር፦ በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም፤ እኔ ጌታ እውነትን እናገራለሁ ትክክለኛውንም አወራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ጌማን፥ ሀቃነንቶ እት ማ ጋድያን ሃሳያበይከ። ያቆባ ዘረዉካ፥ ‘ታና ጮ ኮይተ’ ጋበይከ። ታን መና ጎዳይ ቱሙዋ ሃሳያይ፤ ልከባ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani geeman, hak'anentto itti d'uma gadiyaan haasayabeykke. Yaak'ooba zeretsawukka, ‹Taana c'oo koyite› gabeykke. Taani Med'inaa Goday tumuwaa haasayay; likkebaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta dhuma biittan geeman yootabeekke; Yaaqoobe zereththatas, «Tana coo hada koyite» gabeekke. Tani GODAY tuma haasayays; suure yo7o awajjays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ማ ቢታን ጌማን ዮታቤኬ፤ ያቆቤ ዜሬታስ፥ «ታና ጮ ሃዳ ኮዪቴ» ጋቤኬ። ታኒ ጎዳይ ቱማ ሃሳያይስ፤ ሱሬ ዮኦ ኣዋጃይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ጌማን፥ ዎይኮ ማ ቢታን ኡታዳ ኦዳብከ። ያይቆባ ዘረኮ፥ ‘ታና ጮ በሳን ኮይተ’ ጋብከ፤ ታኒ ጎዳይ ቱማ ሃሳይስ፤ ልከ ግድዳባ ቆንጭሳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani geeman, woyko dhuma biittan uttada odabike. Yayqooba zerethaako, ‘Tana coo bessan koyite’ gabike; taani Goday tumaa haasayis; like gididaba qoncisayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጨለማ ምድር፣ በምስጢር አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብም ዘር፣ ‘በከንቱ ፈልጉኝ’ አላልሁም። እኔ እግዚአብሔር እውነትን እናገራለሁ፤ ትክክለኛውንም ነገር ዐውጃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጨለማ በሆነ አገር በድብቅ አልተናገርኩም፤ የያዕቆብን ልጆች፦ ‘ቅርጽ በሌለው ቦታ ፈልጉኝ’ አላልኳቸውም፤ እኔ እግዚአብሔር እውነቱን እናገራለሁ፤ ትክክል የሆነውንም ነገር እገልጣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ፀልማት ምድሪ ብምስጢር ኣይተዛረብኩን፤ ንዘርኢ ያእቆብ ብኸንቱ ድለዩኒ ኣይበልክዎምን፤ ኣነ እግዚኣብሄር ፅድቂ እየ ዝዛረብ፤ ፅድቂ እዛረብ፥ ቅኑዕ ዝኾነውን እናገር።”
Amharic Tigrinya 2011 ብሕቡእ፡ ኣብ ስፍራ ዝጸለመተ ምድሪ ኣይተዛረብኩን፡ ንዘርኢ ያእቆብ፡ ብኸንቱ ድለዩኒ፡ ኣይበልኩን። ኣነ እግዚኣብሄር ጽድቂ ዝዛረብ፡ ቅንዕና ዘውሪ እየ።