Isaiah 45:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንሰማያት ዝፈጠረ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቲ ንምድሪ ዝፈጠረን ዝፈጠረን ኣምላኽ ባዕሉ እዩ። ኣረጋጊጽዋ እምበር ብኸንቱ ኣይተፈጠረን፣ ክነብረላ ኢሉ ዝፈጠሮ። ኣነ እግዚኣብሄር እየ፤ ካልእ ድማ የለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰማ​ይን የፈ​ጠረ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ እር​ሱም ምድ​ርን የሠ​ራና ያደ​ረገ ያጸ​ና​ትም፥ መኖ​ሪ​ያም ልት​ሆን እንጂ ለከ​ንቱ እን​ድ​ት​ሆን ያል​ፈ​ጠ​ራት አም​ላክ፥ እን​ዲህ ይላል፥ “እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝ፤ ከእ​ኔም በቀር ሌላ የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰማያትን የፈጠረ እግዚአብሔር፥ እርሱም ምድርን የሠራና ያደረገ ያጸናትም፥ መኖሪያም ልትሆን እንጂ ለከንቱ እንድትሆን ያልፈጠራት አምላክ፥ እንዲህ ይላል። እኔ እግዚአብሔር ነኝ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰማያትን የፈጠረ ጌታ፥ እርሱም ምድርን የሠራና ያደረገ ያጸናትም፥ መኖሪያም ልትሆን እንጂ ለከንቱ እንድትሆን ያልፈጠራት አምላክ፥ እንዲህ ይላል፦ እኔ ጌታ ነኝ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳሎቱዋ መዳ መና ጎዳይ፥ ቢታካ ጊግሲደ ኦዳዌ፥ ቃይ አሳይ ደአናዳናፐ አትና፥ ቢታ ጮ መቤና መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን መና ጎዳ፤ ታፐ ሀራይ ባዋ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Salotuwaa med'd'eedda Med'inaa Goday, biittaakka giigissiide ootseeddawe, k'ay Asay de'anaadaanappe attina, biittaa c'oo med'd'ibeenna Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani Med'inaa Godaa; taappe haray baawa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salota medhdhiday izi GODAA; biitta giigsidi medhdhiday, sa7as yoch yeggiday, iza asa duussaso gidana mala attiin coo mela woththanaas medhdhontta GODAY, Tani GODAA; taappe haray deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎታ ሜዳይ ኢዚ ጎዳ፤ ቢታ ጊግሲዲ ሜዳይ፥ ሳኣስ ዮች ዬጊዳይ፥ ኢዛ ኣሳ ዱሳሶ ጊዳና ማላ ኣቲን ጮ ሜላ ዎናስ ሜንታ ጎዳይ፥ ታኒ ጎዳ፤ ታፔ ሃራይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሎታ መዳ ጎዳይ፥ ቢታ ጊግስድ ኦዳይ፥ አስ ዳና መላፐ አትሽን፥ ቢታ ጮ መቦና ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ታኒ ጎዳ፤ ታፐ ሀር ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Salota medhida Goday, biitta giigisidi oothiday, asi daana melape attishin, biitta coo medhiboonna Xoossay haysada yaagees: taani Godaa; taape hari baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰማያትን የፈጠረ፣ እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ምድርን ያበጃት፣ የሠራት፣ የመሠረታት፣ የሰው መኖሪያ እንጂ፣ ባዶ እንድትሆን ያልፈጠራት፣ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰማያትን የፈጠረው እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ለምድር ቅርጽ ሰጥቶ የሠራት፥ የመሠረታትም እርሱ ነው፤ የፈጠራትም መኖሪያ እንድትሆን ነው እንጂ፥ ቅርጽ የሌላትና ባዶ እንድትሆን አይደለም፤ እርሱ፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሰማያት ዝፈጠረ ንሱ እግዚኣብሄር እዩ፤ ንምድሪ እውን ዝፈጠራን ዘመዓራረያን ዘፅንዓን፤ ንሱ መሕደሪ ሰብ ክትከውን እምበር፥ ጥራሓ ክትከውን ዘይፈጠራ፥ ኣምላኽ፥ ከምዙይ ይብል፦ “ኣነ እግዚኣብሄር እየ፤ ብዘይ ዘኣይ ካልእ ኣምላኽ የለን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንሰማያት ዝፈጠረ እግዚኣብሄር ንሱ ኣምላኽ እዩ፡ ንምድሪ ዝደኰናን ዝገበራን ዘጽንዓን፡ ማሕደር ሰብ ክትከውን ዝደኰና እምበር፡ ጥራያ ኽትከውን ዘይፈጠራ ኸምዚ ይብል፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ፡ ብጀካይውን ካልእ የልቦን።