Isaiah 45:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ግና ብናይ ዘለኣለም ምድሓን ብእግዚኣብሄር ኪድሕን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደሴ​ቶች ሆይ፥ ወደ እኔ ተመ​ለሱ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን እስ​ራ​ኤ​ልን በዘ​ለ​ዓ​ለ​ማዊ መድ​ኀ​ኒት ያድ​ነ​ዋል፤ እና​ን​ተም ለዘ​ለ​ዓ​ለም አታ​ፍ​ሩ​ምና አቷ​ረ​ዱም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ግን እስራኤልን በዘላለማዊ መድኃኒት ያድነዋል፥ እናንተም ለዘላለም አታፍሩምና አትዋረዱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ግን እስራኤልን በዘላለማዊ መድኃኒት ያድነዋል፥ እናንተም ለዘለዓለም አታፍሩምና አትዋረዱም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እስራኤልያ መና ጎዳይ መና አቶተን አሽ ድጌዳ፤ ህንተ መናዉካ ዬላትክታነ ካዉሽክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Israa'eeliyaa Med'inaa Goday med'inaa atotetsaan ashshi diggeedda; hintte med'inawukka yeellatikkitanne kawushikkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeley gidikko GODAAN mernaa atoteth attana; intteka mernaas yeellatekketanne kawuyekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌይ ጊዲኮ ጎዳን ሜርና ኣቶቴ ኣታና፤ ኢንቴካ ሜርናስ ዬላቴኬታኔ ካዉዬኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጎዳይ እስራኤለ መርና አቶተን አሻና፤ ህንተ መርናዉ ዬላተከታ ካዉየከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Goday Isra7eele merinaa atotethan ashshana; hinte merinaw yeellateketa kawuyeketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ግን በእግዚአብሔር ፣ በዘላለም ድነት ይድናል፤ እናንተም ለዘላለም፣ አታፍሩም፤ አትዋረዱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ የእስራኤል ሕዝብ ግን ከእግዚአብሔር በሚሰጣችሁ ዘለዓለማዊ ደኅንነት ትድናላችሁ፤ ለዘለዓለምም ኀፍረትና ውርደት ከቶ አይደርስባችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእስራኤል ግና ብዘለኣለማዊ ምድሓን እግዚኣብሄር ከድሕኖ እዩ፤ ንስኻትኩምውን ንዘለኣለም ኣይትሓፍሩን፥ ኣይትዋረዱን ኢኹም።”
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ግና ብዘለኣለማዊ ምድሓን ብእግዚኣብሄር ኪድሕን እዩ። ንስኻትኩምሲ ንዘለኣለም ኣይክትሐፍሩን ኣይክትደሀሉንውን ኢኹም።