Isaiah 45:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብጽድቂ ኣተንሲአዮ፡ ንዅሉ መገድታቱ ድማ ከቕንዖ እየ። ንከተመይ ክሃንጽ፡ ንእሱረይውን ክሓድጎም እዩ፡ ብዋጋ ወይ ዓስቢ ኣይኰነን፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ቂሮስን በጽድቅ አስነሥቼዋለሁ፤ መንገዱንም ሁሉ አቀናለሁ፤ እርሱ ከተማዬን ይሠራል፤ በዋጋም ወይም በጉቦ ሳይሆን ምርኮኞችን ያወጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ በጽድቅ አስነሥቼዋለሁ መንገዱንም ሁሉ አቀናለሁ፤ እርሱ ከተማዬን ይሠራል፥ በዋጋም ወይም በደመወዝ ሳይሆን ምርኮኞቼን ያወጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ በጽድቅ አስነሥቼዋለሁ መንገዱንም ሁሉ አቀናለሁ፤ እርሱ ከተማዬን ይሠራል፥ በዋጋም ወይም በደመወዝ ሳይሆን ምርኮኞቼን ያወጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ቂሮሳ ጽሎተን ደንድ፤ አ ኦግያ ኡባካ ሱረ ኦና። ሻሉዋ ጭገናን፥ ዎይ ማታይያ እመናን፥ እ ታ ካታማ ኬጻና፤ ታ አሳካ ኦሞዱዋፐ ከሳና’ ያጌ። ታን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani K'iiroosa s'illotetsan dentsaad; Aa ogiyaa ubbaakka suure ootsana. Shaluwaa c'iggenan, woy mattaayiyaa immennan, I ta katamaa kees's'ana; ta asaakka omooduwaappe kessana› yaagee. Taani Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Qiroose xilloteththan denththana; iza oge ubbaa giigsana; ta katamayo izi zaari essana; di7ettida ta asaa miish qanxxisontta coo izi mela yeddana› » gees GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ቂሮሴ ጺሎቴን ዴንና፤ ኢዛ ኦጌ ኡባ ጊጊሳና፤ ታ ካታማዮ ኢዚ ዛሪ ኤሳና፤ ዲኤቲዳ ታ ኣሳ ሚሽ ቃንጺሶንታ ጮ ኢዚ ሜላ ዬዳና› » ጌስ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ቅሮሳ ፅሎተን ደንስ፤ እያ ኦግያ ኡባ ሱረ ኦና። ሚሸ ቃንፆና ዎይኮ ዎይቶ እሞና እ ታ ካታማ ኬፃና፤ ታ አሳ ድኦፐ ዛራና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Qiroosa xillotethan denthas; iya ogiya ubbaa suure oothana. Miishe qanxonna woyko woyto immonna I ta katamaa keexana; ta asaa di7ope zaarana” yaagees ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቂሮስን በጽድቅ አስነሥቻለሁ፤ መንገዱን ሁሉ አስተካክዬለታለሁ፤ ከተማዬን እንደ ገና ይሠራታል፤ ምርኮኞቼን ያለ ክፍያ ወይም ያለ ዋጋ፣ ነጻ ያወጣል፤’ ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ “ቂሮስን ለጽድቅ ሥራ አነሣሥቼዋለሁ፤ መንገዱንም አቀናለታለሁ፤ ከተማዬን ኢየሩሳሌምን እንደገና ይሠራታል፤ በስደት ላይ ያሉ ሕዝቤንም ነጻ ያወጣል፤ ይህንንም የሚያደርገው ማንም ገንዘብ እንዲከፍለው ወይም ውለታውን እንዲመልስለት አይደለም።” የሠራዊት አምላክ ይህን ተናግሮአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንቂሮስ ብፅድቂ ዘተሳእኽዎ ኣነ ባዕለይ እየ፤ ኵሉ መንገዲ ኸመዓራርየሉ እየ። ውዕለት እንተይተኸፍለ፥ ጉቦ እንተይተቐበለ፥ ንኸተማይ ከም ብሓድሽ ክሓንፃ እዩ፤ ንምሩኻተይ ድማ ብዘይ ክፍሊት፥ ወይ ብዘይ ዋጋ ኽመልሶም እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ብጽድቂ ዘተንሳእክዎ ኣነ እየ፡ መገድታቱ ዂሉ ድማ ከጣጥሓሉ እየ፡ ንሱ ብዘይ ምፍዳይን ገጸ በረኸትን ንኸተማይ ኪሰርሓ፡ ንምሩኻተይ ከኣ ኪመልሶም እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |