Isaiah 45:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነቲ ቅቡኡ፡ ነቲ የማኑ ሒዘዮ ዘለኹ ቂሮስ፡ ንኣህዛብ ኣብ ቅድሚኡ ኽግዝእ፡ ከምዚ ይብል። ነተን ክልተ ደጌታት ኣብ ቅድሚኡ ምእንቲ ኽኸፍታ ድማ ሕቝፊ ነገስታት ክፈትሕ እየ። ደጌታት ከኣ ኣይክዕጸዉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር አምላክ ለቀባሁት፥ አሕዛብንም በፊቱ አስገዛ ዘንድ የነገሥታትንም ኀይል እጥል ዘንድ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹን በፊቱ እከፍት ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያዝሁት ለቂሮስ እንዲህ ይላል፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ለቀባሁት፥ አሕዛብንም በፊቱ አስገዛ ዘንድ የነገሥታትንም ወገብ እፈታ ዘንድ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹን በፊቱ እከፍት ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያዝሁት ለቂሮስ እንዲህ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ለቀባው፥ አሕዛብንም በፊቱ እንዲገዙለት፥ የነገሥታትንም ወገብ እዲፈታ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹ በፊቱ እንዲከፈቱለት፥ ቀኝ እጁን ለያዘው ለቂሮስ እንዲህ ይላል፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኦኬዳዎ፥ ካዉተቱዋ አዉ ሞድሳና ማላ፥ ካተቱ ዳንጩዋ ብላና ማላነ ፐንጊካ አዉ አ ስንን ዶየታና ማላ፥ አ ኡሸቻ ኩሽያ ኦይቄዳ ቂሮሳዉ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday okkeeddawoo, kawutetsatuwaa aw moodisana mala, kaatetuu danc'c'uwaa billana malanne penggiikka aw Aa sintsan dooyettana mala, Aa ushechcha kushiyaa oyk'k'eedda K'iiroosaw S'oossay hawaadan yaagee; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ta tiydayssas, ushachchaa ta oykkidayssas, kawota gith birshana malanne kawoteththati iza sinththan haarettana mala, pengeti gordettontta mala iza sinththan pengeta doyanaas Qirooses GODAY, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታ ቲይዳይሳስ፥ ኡሻቻ ታ ኦይኪዳይሳስ፥ ካዎታ ጊ ቢርሻና ማላኔ ካዎቴቲ ኢዛ ሲንን ሃሬታና ማላ፥ ፔንጌቲ ጎርዴቶንታ ማላ ኢዛ ሲንን ፔንጌታ ዶያናስ ቂሮሴስ ጎዳይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ትይዳይሳስ፥ ካዎታ ዳንጮ ብልሳና መላ፥ ደርያ እያዉ ሃርሳና መላ፥ ፐንገት እያ ስንን ዶየታና መላ እያ ኡሻቻ ኩሽያ ኦይክዳ ቅሮሳ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday tiyidaysas, kawota danco bilisaana mela, deriya iyaw haarisana mela, pengeti iya sinthan dooyetana mela iya ushacha kushiya oykida Qiroosa Goday haysada yaagees: |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለቀባሁት፣ ቀኝ እጁን ለያዝሁት፣ ነገሥታትን ትጥቅ አስፈታ ዘንድ፣ ሕዝብን ሁሉ ላስገዛለት፣ ደጆች እንዳይዘጉ፣ በሮቹን በፊቱ ለምከፍትለት፣ ለቂሮስ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቦች በሥልጣኑ ሥር እንዲገዙ ለማድረግ፥ ነገሥታትን ከሥልጣን እንዲያወርድ፥ የከተሞችን ቅጽር በሮች ይከፍትለት ዘንድ ቀኝ እጁን ለያዘውና ቀብቶ ላነገሠው ንጉሥ ቂሮስን እግዚአብሔር እንዲህ ይለዋል፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንዝቐባእኹዎ፥ ህዝብታት ኣብ ቅድሚኡ ኸግዝአሉ፥ ሕቘ ነገስታት ከፍትሕ፥ ደገታቱ ኸይዕፀዉ፥ መዓፁኡ ኣብ ቅድሚኡ ንኽኸፍት፥ የማነይቲ ኢዱ ንዝሓዝኩዎ ብዛዕባ ቂሮስ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ነቲ ቕቡኡ፡ ንቂሮስ፡ ህዝብታት ኣብ ቅድሚኡ ኸግዝኣሉ፡ ሕቘ ነገስታት ከኣ ክፈትሕ፡ ደጌታት ከይዕጾዎ ድማ፡ መዓጹ ኣብ ቅድሚኡ ምእንቲ ኸርሕወሉ ኢለ ብየማነይቲ ኢዱ ዝሐዝክዎ ኸምዚ ይብሎ ኣሎ፡ |