Isaiah 45:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነቲ ቅቡኡ፡ ነቲ የማኑ ሒዘዮ ዘለኹ ቂሮስ፡ ንኣህዛብ ኣብ ቅድሚኡ ኽግዝእ፡ ከምዚ ይብል። ነተን ክልተ ደጌታት ኣብ ቅድሚኡ ምእንቲ ኽኸፍታ ድማ ሕቝፊ ነገስታት ክፈትሕ እየ። ደጌታት ከኣ ኣይክዕጸዉን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላክ ለቀ​ባ​ሁት፥ አሕ​ዛ​ብ​ንም በፊቱ አስ​ገዛ ዘንድ የነ​ገ​ሥ​ታ​ት​ንም ኀይል እጥል ዘንድ፥ በሮ​ቹም እን​ዳ​ይ​ዘጉ መዝ​ጊ​ያ​ዎ​ቹን በፊቱ እከ​ፍት ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያ​ዝ​ሁት ለቂ​ሮስ እን​ዲህ ይላል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ለቀባሁት፥ አሕዛብንም በፊቱ አስገዛ ዘንድ የነገሥታትንም ወገብ እፈታ ዘንድ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹን በፊቱ እከፍት ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያዝሁት ለቂሮስ እንዲህ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ለቀባው፥ አሕዛብንም በፊቱ እንዲገዙለት፥ የነገሥታትንም ወገብ እዲፈታ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹ በፊቱ እንዲከፈቱለት፥ ቀኝ እጁን ለያዘው ለቂሮስ እንዲህ ይላል፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኦኬዳዎ፥ ካዉተቱዋ አዉ ሞድሳና ማላ፥ ካተቱ ዳንጩዋ ብላና ማላነ ፐንጊካ አዉ አ ስንን ዶየታና ማላ፥ አ ኡሸቻ ኩሽያ ኦይቄዳ ቂሮሳዉ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday okkeeddawoo, kawutetsatuwaa aw moodisana mala, kaatetuu danc'c'uwaa billana malanne penggiikka aw Aa sintsan dooyettana mala, Aa ushechcha kushiyaa oyk'k'eedda K'iiroosaw S'oossay hawaadan yaagee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ta tiydayssas, ushachchaa ta oykkidayssas, kawota gith birshana malanne kawoteththati iza sinththan haarettana mala, pengeti gordettontta mala iza sinththan pengeta doyanaas Qirooses GODAY,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታ ቲይዳይሳስ፥ ኡሻቻ ታ ኦይኪዳይሳስ፥ ካዎታ ጊ ቢርሻና ማላኔ ካዎቴቲ ኢዛ ሲንን ሃሬታና ማላ፥ ፔንጌቲ ጎርዴቶንታ ማላ ኢዛ ሲንን ፔንጌታ ዶያናስ ቂሮሴስ ጎዳይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ትይዳይሳስ፥ ካዎታ ዳንጮ ብልሳና መላ፥ ደርያ እያዉ ሃርሳና መላ፥ ፐንገት እያ ስንን ዶየታና መላ እያ ኡሻቻ ኩሽያ ኦይክዳ ቅሮሳ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday tiyidaysas, kawota danco bilisaana mela, deriya iyaw haarisana mela, pengeti iya sinthan dooyetana mela iya ushacha kushiya oykida Qiroosa Goday haysada yaagees:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለቀባሁት፣ ቀኝ እጁን ለያዝሁት፣ ነገሥታትን ትጥቅ አስፈታ ዘንድ፣ ሕዝብን ሁሉ ላስገዛለት፣ ደጆች እንዳይዘጉ፣ በሮቹን በፊቱ ለምከፍትለት፣ ለቂሮስ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቦች በሥልጣኑ ሥር እንዲገዙ ለማድረግ፥ ነገሥታትን ከሥልጣን እንዲያወርድ፥ የከተሞችን ቅጽር በሮች ይከፍትለት ዘንድ ቀኝ እጁን ለያዘውና ቀብቶ ላነገሠው ንጉሥ ቂሮስን እግዚአብሔር እንዲህ ይለዋል፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንዝቐባእኹዎ፥ ህዝብታት ኣብ ቅድሚኡ ኸግዝአሉ፥ ሕቘ ነገስታት ከፍትሕ፥ ደገታቱ ኸይዕፀዉ፥ መዓፁኡ ኣብ ቅድሚኡ ንኽኸፍት፥ የማነይቲ ኢዱ ንዝሓዝኩዎ ብዛዕባ ቂሮስ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ነቲ ቕቡኡ፡ ንቂሮስ፡ ህዝብታት ኣብ ቅድሚኡ ኸግዝኣሉ፡ ሕቘ ነገስታት ከኣ ክፈትሕ፡ ደጌታት ከይዕጾዎ ድማ፡ መዓጹ ኣብ ቅድሚኡ ምእንቲ ኸርሕወሉ ኢለ ብየማነይቲ ኢዱ ዝሐዝክዎ ኸምዚ ይብሎ ኣሎ፡