Isaiah 44:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም እተቐርጸ ምስሊ ዚሰርሑ ኵሎም ከንቱ እዮም። ጥዑም ነገራቶም ድማ ዋላ ሓንቲ ረብሓ ኣይክህልዎን እዩ፤ ንሳቶም ድማ ናይ ገዛእ ርእሶም መሰኻኽር እዮም፤ ኣይርእዩን ኣይፈልጡን እዮም፤ ሓፊሮም ደው ክብሉ ኢዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጣዖታትን የሚቀርጹ ያንጊዜ አይኖሩም፤ የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩም ሁሉ ከንቱዎች ናቸው፤ የማይረባቸውን የራሳቸውን ፍላጎት የሚያደርጉ ሁሉ ያፍራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩ ሁሉ ከንቱዎች ናቸው፥ የወደዱትም ነገር አይረባቸውም፤ ምስክሮቻቸውም አያዩምና አያውቁም፤ ስለዚህ ያፍራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩ ከንቱዎች ናቸው፤ የወደዱትም ነገር አይጠቅማቸውም፤ ምስክሮቻቸውም አያስተውሉም ደግሞ አያውቁም፥ ስለዚህ ያፍራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤቃ ምስለቱዋ ማሲደ መያ ኡባቱ ሀዳ፤ ኡንቱንቱ አን ናሸትያባቱ ኡንቱንታ ጎእክኖ። ኡንቱንቱ ማርካቱካ በእክኖነ ኤርክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ዬላታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eek'aa misiletuwaa massiide med'd'iyaa ubbatuu hada; unttunttu aan nashettiyaabatuu unttuntta go'ikkino. Unttunttu markkatuukka be'ikkinonne erikkino. Hewaa diraw, unttunttu yeellatana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeqa misleta medhdhizayti ubbati hada; misleta isttafe ooththiza miishshatikka hada; isttas yootizaytikka qooqe; Isttas erateththi deenna; istti yeellatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤቃ ሚስሌታ ሜዛይቲ ኡባቲ ሃዳ፤ ሚስሌታ ኢስታፌ ኦዛ ሚሻቲካ ሃዳ፤ ኢስታስ ዮቲዛይቲካ ቆቄ፤ ኢስታስ ኤራቴ ዴና፤ ኢስቲ ዬላታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤቃ ምስለታ መያ ኡባይ ሀዳ፤ እያን ኡፋይትያባት ኤንታ ጎኦኮና። ኤንታ ማርካት ቆቀታ ኤንታዉ ኤር ባዋ፤ ኤንቲ ዬላታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeqa misileta medhiya ubbay hada; iyan ufaytiyabati enta go7okona. Enta markati qooqeta entaw eri baawa; enti yeellatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጣዖት የሚሠሩ ሁሉ ከንቱዎች፣ የሚሠሩባቸውም ነገሮች ዋጋ ቢስ ናቸው፤ የሚናገሩላቸው ዕውሮች ናቸው፤ ዕውቀት የላቸውም ያፍራሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጣዖቶችን የሚሠሩ ሁሉ ከንቱ ናቸው፤ ከፍተኛ ግምት የሚሰጡአቸው ጣዖቶቻቸውም ዋጋቢሶች ናቸው፤ በዚህም ኀፍረት ይደርስባቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ጣዖታት ዝሰርሑ ዅሎም ከንቱ እዮም፤ እቲ ዝፈትውዎ ነገርውን ኣይጠቐሞምን፤ ብላሽ እዮም፤ መሰኻኽሮምውን ኣይሪኡን፤ ኣይሰምዑን፤ ክሓፍሩውን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ጣኦታት ዚሰርሑ ዂሎም ከንቱ እዮም፡ እቶም ፍትዋቶም ከኣ ገለ እኳ ኣይጠቕሙን። እቶም ምስክሮም ድማ ኣይርእዩን ኣየስተውዕሉን፡ ስለዚ ኺንውሩ እዮም። |