Isaiah 44:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም እተቐርጸ ምስሊ ዚሰርሑ ኵሎም ከንቱ እዮም። ጥዑም ነገራቶም ድማ ዋላ ሓንቲ ረብሓ ኣይክህልዎን እዩ፤ ንሳቶም ድማ ናይ ገዛእ ርእሶም መሰኻኽር እዮም፤ ኣይርእዩን ኣይፈልጡን እዮም፤ ሓፊሮም ደው ክብሉ ኢዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጣዖ​ታ​ትን የሚ​ቀ​ርጹ ያን​ጊዜ አይ​ኖ​ሩም፤ የተ​ቀ​ረ​ጸ​ውን ምስል የሚ​ሠ​ሩም ሁሉ ከን​ቱ​ዎች ናቸው፤ የማ​ይ​ረ​ባ​ቸ​ውን የራ​ሳ​ቸ​ውን ፍላ​ጎት የሚ​ያ​ደ​ርጉ ሁሉ ያፍ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩ ሁሉ ከንቱዎች ናቸው፥ የወደዱትም ነገር አይረባቸውም፤ ምስክሮቻቸውም አያዩምና አያውቁም፤ ስለዚህ ያፍራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩ ከንቱዎች ናቸው፤ የወደዱትም ነገር አይጠቅማቸውም፤ ምስክሮቻቸውም አያስተውሉም ደግሞ አያውቁም፥ ስለዚህ ያፍራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤቃ ምስለቱዋ ማሲደ መያ ኡባቱ ሀዳ፤ ኡንቱንቱ አን ናሸትያባቱ ኡንቱንታ ጎእክኖ። ኡንቱንቱ ማርካቱካ በእክኖነ ኤርክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ዬላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Eek'aa misiletuwaa massiide med'd'iyaa ubbatuu hada; unttunttu aan nashettiyaabatuu unttuntta go'ikkino. Unttunttu markkatuukka be'ikkinonne erikkino. Hewaa diraw, unttunttu yeellatana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eeqa misleta medhdhizayti ubbati hada; misleta isttafe ooththiza miishshatikka hada; isttas yootizaytikka qooqe; Isttas erateththi deenna; istti yeellatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤቃ ሚስሌታ ሜዛይቲ ኡባቲ ሃዳ፤ ሚስሌታ ኢስታፌ ኦዛ ሚሻቲካ ሃዳ፤ ኢስታስ ዮቲዛይቲካ ቆቄ፤ ኢስታስ ኤራቴ ዴና፤ ኢስቲ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤቃ ምስለታ መያ ኡባይ ሀዳ፤ እያን ኡፋይትያባት ኤንታ ጎኦኮና። ኤንታ ማርካት ቆቀታ ኤንታዉ ኤር ባዋ፤ ኤንቲ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eeqa misileta medhiya ubbay hada; iyan ufaytiyabati enta go7okona. Enta markati qooqeta entaw eri baawa; enti yeellatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጣዖት የሚሠሩ ሁሉ ከንቱዎች፣ የሚሠሩባቸውም ነገሮች ዋጋ ቢስ ናቸው፤ የሚናገሩላቸው ዕውሮች ናቸው፤ ዕውቀት የላቸውም ያፍራሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጣዖቶችን የሚሠሩ ሁሉ ከንቱ ናቸው፤ ከፍተኛ ግምት የሚሰጡአቸው ጣዖቶቻቸውም ዋጋቢሶች ናቸው፤ በዚህም ኀፍረት ይደርስባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ጣዖታት ዝሰርሑ ዅሎም ከንቱ እዮም፤ እቲ ዝፈትውዎ ነገርውን ኣይጠቐሞምን፤ ብላሽ እዮም፤ መሰኻኽሮምውን ኣይሪኡን፤ ኣይሰምዑን፤ ክሓፍሩውን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ጣኦታት ዚሰርሑ ዂሎም ከንቱ እዮም፡ እቶም ፍትዋቶም ከኣ ገለ እኳ ኣይጠቕሙን። እቶም ምስክሮም ድማ ኣይርእዩን ኣየስተውዕሉን፡ ስለዚ ኺንውሩ እዮም።