Isaiah 44:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንጉስ እስራኤልን ተበጃዊኡን እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል። ኣነ ቀዳማይ እየ፡ ዳሕረዋይ ድማ እየ፤ ብዘይካይ ድማ ኣምላኽ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ንጉሥ እግዚአብሔር፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እንዲህ ይላል፥ “እኔ ፊተኛ ነኝ፤ እኔም ኋለኛ ነኝ፤ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ንጉሥ እግዚአብሔር፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ ፊተኛ ነኝ እኔም ኋለኛ ነኝ፥ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ንጉሥ ጌታ፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔ ፊተኛ ነኝ፥ እኔ ፍጻሜም ነኝ፤ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ካቲ፥ አ ዎዝያዌ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኮይሩ ታና፤ ዉርሰይካ ታና። ታፐ ሀራ ጾሳይ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa Kaatii, Aa Woziyaawe, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Koyiruu taana; wurssetsaykka taana. Taappe hara S'oossay baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoynne istta wozzizay, GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «Koyroy tana; wurseththika tana. Taappe hara Xoossi baawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎይኔ ኢስታ ዎዚዛይ፥ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ኮይሮይ ታና፤ ዉርሴካ ታና። ታፔ ሃራ ጾሲ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ እስራኤለ ካዎይነ እያ ዎዝዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኮይሮይ ታና፤ ዉርሰይ ታና፤ ታፐ ሀራ ፆሲ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, Isra7eele Kawoynne iya Woziday, Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees: “Koyroy tana; wursethay tana; taape hara Xoossi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤል ንጉሥና ቤዛ እግዚአብሔር ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የፊተኛውም እኔ ነኝ፤ የኋለኛውም እኔ ነኝ፤ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ፥ የእስራኤል ንጉሥና አዳኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የመጀመሪያውም የመጨረሻውም እኔ ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ እስራኤልን፥ ቤዛኡ ዝኾነ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊትን፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ቀዳማይን ዳሕረዋይን ኣነ እየ፤ ብዘይ ዝኣይ ካልእ ኣምላኽ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር፡ ንጉስ እስራኤልን ተበጃዊኡን፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፡ ቀዳማይን ዳሕራይን ኣነ እየ፡ ብጀካይ ኣምላኽ የልቦን። |