Isaiah 44:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንጉስ እስራኤልን ተበጃዊኡን እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል። ኣነ ቀዳማይ እየ፡ ዳሕረዋይ ድማ እየ፤ ብዘይካይ ድማ ኣምላኽ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ የሚ​ቤ​ዥም የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ እን​ዲህ ይላል፥ “እኔ ፊተኛ ነኝ፤ እኔም ኋለኛ ነኝ፤ ከእኔ ሌላም አም​ላክ የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ንጉሥ እግዚአብሔር፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ ፊተኛ ነኝ እኔም ኋለኛ ነኝ፥ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ንጉሥ ጌታ፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔ ፊተኛ ነኝ፥ እኔ ፍጻሜም ነኝ፤ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ካቲ፥ አ ዎዝያዌ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኮይሩ ታና፤ ዉርሰይካ ታና። ታፐ ሀራ ጾሳይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa Kaatii, Aa Woziyaawe, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Koyiruu taana; wurssetsaykka taana. Taappe hara S'oossay baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoynne istta wozzizay, GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «Koyroy tana; wurseththika tana. Taappe hara Xoossi baawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ካዎይኔ ኢስታ ዎዚዛይ፥ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ኮይሮይ ታና፤ ዉርሴካ ታና። ታፔ ሃራ ጾሲ ባዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ እስራኤለ ካዎይነ እያ ዎዝዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኮይሮይ ታና፤ ዉርሰይ ታና፤ ታፐ ሀራ ፆሲ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, Isra7eele Kawoynne iya Woziday, Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees: “Koyroy tana; wursethay tana; taape hara Xoossi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የእስራኤል ንጉሥና ቤዛ እግዚአብሔር ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የፊተኛውም እኔ ነኝ፤ የኋለኛውም እኔ ነኝ፤ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ፥ የእስራኤል ንጉሥና አዳኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የመጀመሪያውም የመጨረሻውም እኔ ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ እስራኤልን፥ ቤዛኡ ዝኾነ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊትን፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ቀዳማይን ዳሕረዋይን ኣነ እየ፤ ብዘይ ዝኣይ ካልእ ኣምላኽ የለን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር፡ ንጉስ እስራኤልን ተበጃዊኡን፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፡ ቀዳማይን ዳሕራይን ኣነ እየ፡ ብጀካይ ኣምላኽ የልቦን።