Isaiah 44:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንቓል ባርያኡ ዜጽንዕን ምኽሪ ልኡኻቱ ዚፍጽምን እዩ። ንኢየሩሳሌም፡ ክትነብረሉ ኢኻ ዝብል፤ ናብ ከተማታት ይሁዳ ድማ፡ ንስኻትኩም ክትህነጹ ኢኹም፡ ኣነ ድማ ነቲ ዝዓነወ ስፍራታተን ከልዕሎ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የባርያውን ቃል ያጸናል፤ የመልእክተኞቹንም ምክር ይፈጽማል። ኢየሩሳሌምን፦ የሰው መኖሪያ ትሆኛለሽ፤ የይሁዳንም ከተሞች ትታነጻላችሁ፤ ምድረ በዳዎችዋም ይለመልማሉ፤” ይላል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የባሪያዬን ቃል አጸናለሁ፥ የመልእክተኞቼንም ምክር እፈጽማለሁ፤ ኢየሩሳሌምን። የሰው መኖሪያ ትሆኛለሽ፥ የይሁዳንም ከተሞች። ትታነጻላችሁ ፍራሾቻችሁንም አቆማለሁ እላለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባርያዬን ቃል አጸናለሁ፤ የመልእክተኞቼንም ምክር እፈጽማለሁ፤ ኢየሩሳሌምን፦ የሰው መኖሪያ ትሆኛለሽ፥ የይሁዳንም ከተሞች፦ ትታነጻላችሁ ፍራሾቻችሁንም አቆማለሁ እላለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ታ ቆማ ቃላ ምንይ፤ ታ ኪቴዳዋንቱ ሀናና ጌዳዋካ ፖላይ። ታን የሩሳላመ ካታማ፥ ‘ኔን አሳይ ደኢያሳ ግዳና’ ያጋይ፤ ይሁዳ ካታማቱዋካ፥ ‘ህንተ ስሚደ ኬጸታና፤ ህንተ ግምቢያካ ኦራጽሳና’ ያጋይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani ta k'oomaa k'aalaa mintsetsay; ta kiitteeddawanttu hanana geeddawaakka polay. Taani Yerusaalame katamaa, ‹Neeni Asay de'iyaasaa gidana› yaagay; Yihudaa katamatuwaakka, ‹Hintte simmiide kees'ettana; hintte gimbbiyaakka ooras's'isana› yaagay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta ashkaraza qaala ta polana; ta kiittidayta zore ta minththana; tani Yerusalaame, ‹Neni asi dizaso gidana›, Yuhuda katamatakka, ‹Istti keexettana›, istta laaleththaaka, ‹Tani ooraxissana› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኣሽካራዛ ቃላ ታ ፖላና፤ ታ ኪቲዳይታ ዞሬ ታ ሚንና፤ ታኒ ዬሩሳላሜ፥ ‹ኔኒ ኣሲ ዲዛሶ ጊዳና›፥ ዩሁዳ ካታማታካ፥ ‹ኢስቲ ኬጼታና›፥ ኢስታ ላሌካ፥ ‹ታኒ ኦራጺሳና› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ታ አይለታ ቃላ ምንና፤ ታ ናበታ ትንብትያ ፖላና። ታኒ የሩሳላመ ካታማ፥ ‘ኔኒ አሳይ ደእያ በሲ ግዳና’ ያጋስ፤ ይሁዳ ካታማታ፥ ‘ህንተ ስሚድ ኬፀታና፤ ህንተ ግምበይ ኦራፃና’ ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ta aylleta qaala minthana; ta nabeta tinbitiya polana. Taani Yerusalaame katamaa, ‘Neeni asay de7iya bessi gidana’ yaagas; Yihuda katamata, ‘Hinte simmidi keexetana; hinte gimbey ooraxana’ yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የባሪያዎቼን ቃል እፈጽማለሁ፤ የመልእክተኞቼን ምክር አጸናለሁ። “ኢየሩሳሌምን ‘የሰው መኖሪያ ትሆኛለሽ’፣ የይሁዳ ከተሞችንም፣ ‘ይታነጻሉ’፣ ፍርስራሻቸውን፣ ‘አድሳለሁ’ እላለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአገልጋዮቼን መልእክት አጸናለሁ፤ የነቢያቴንም ትንቢት እንዲፈጸም አደርጋለሁ፤፥ እነርሱም ኢየሩሳሌም፦ ‘የብዙ ሕዝብ መኖሪያ ትሆናለች፤ የይሁዳ ከተሞችም እንደገና ይሠራሉ፤ ፍርስራሾቻቸውም ይታደሳሉ’ ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ንቓል ባርያይ ኣፅንዖ፥ ንምኽሪ ልኡኻተይ እፍፅሞ እየ። ንኢየሩሳሌም ‘መንበሪ ሰብ ክትኮኒ ኢኺ’ ኢለ እነግራ፤ ከተማታት ይሁዳ ‘ክህነፃ እየን’ ንዑናታተንውን ‘ክሕድሶ እየ’ ኢለ ኽነግረን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንቓል ባርያኡ ዜጽንዖ፡ንምኽሪ ልኡኻቱ ዚፍጽሞ፡ ብዛዕባ የሩሳሌም፡ ኪነብርዋ፡ ብዛዕባ ኸተማታት ይሁዳ ኸኣ፡ ኪህነጻ፡ ኣነውን ንዖናታተን ከተንስኦ እየ፡ ዚብል፡ |