Isaiah 44:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንቓል ባርያኡ ዜጽንዕን ምኽሪ ልኡኻቱ ዚፍጽምን እዩ። ንኢየሩሳሌም፡ ክትነብረሉ ኢኻ ዝብል፤ ናብ ከተማታት ይሁዳ ድማ፡ ንስኻትኩም ክትህነጹ ኢኹም፡ ኣነ ድማ ነቲ ዝዓነወ ስፍራታተን ከልዕሎ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የባ​ር​ያ​ውን ቃል ያጸ​ናል፤ የመ​ል​እ​ክ​ተ​ኞ​ቹ​ንም ምክር ይፈ​ጽ​ማል። ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን፦ የሰው መኖ​ሪያ ትሆ​ኛ​ለሽ፤ የይ​ሁ​ዳ​ንም ከተ​ሞች ትታ​ነ​ጻ​ላ​ችሁ፤ ምድረ በዳ​ዎ​ች​ዋም ይለ​መ​ል​ማሉ፤” ይላል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባሪያዬን ቃል አጸናለሁ፥ የመልእክተኞቼንም ምክር እፈጽማለሁ፤ ኢየሩሳሌምን። የሰው መኖሪያ ትሆኛለሽ፥ የይሁዳንም ከተሞች። ትታነጻላችሁ ፍራሾቻችሁንም አቆማለሁ እላለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የባርያዬን ቃል አጸናለሁ፤ የመልእክተኞቼንም ምክር እፈጽማለሁ፤ ኢየሩሳሌምን፦ የሰው መኖሪያ ትሆኛለሽ፥ የይሁዳንም ከተሞች፦ ትታነጻላችሁ ፍራሾቻችሁንም አቆማለሁ እላለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ታ ቆማ ቃላ ምንይ፤ ታ ኪቴዳዋንቱ ሀናና ጌዳዋካ ፖላይ። ታን የሩሳላመ ካታማ፥ ‘ኔን አሳይ ደኢያሳ ግዳና’ ያጋይ፤ ይሁዳ ካታማቱዋካ፥ ‘ህንተ ስሚደ ኬጸታና፤ ህንተ ግምቢያካ ኦራጽሳና’ ያጋይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani ta k'oomaa k'aalaa mintsetsay; ta kiitteeddawanttu hanana geeddawaakka polay. Taani Yerusaalame katamaa, ‹Neeni Asay de'iyaasaa gidana› yaagay; Yihudaa katamatuwaakka, ‹Hintte simmiide kees'ettana; hintte gimbbiyaakka ooras's'isana› yaagay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta ashkaraza qaala ta polana; ta kiittidayta zore ta minththana; tani Yerusalaame, ‹Neni asi dizaso gidana›, Yuhuda katamatakka, ‹Istti keexettana›, istta laaleththaaka, ‹Tani ooraxissana› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኣሽካራዛ ቃላ ታ ፖላና፤ ታ ኪቲዳይታ ዞሬ ታ ሚንና፤ ታኒ ዬሩሳላሜ፥ ‹ኔኒ ኣሲ ዲዛሶ ጊዳና›፥ ዩሁዳ ካታማታካ፥ ‹ኢስቲ ኬጼታና›፥ ኢስታ ላሌካ፥ ‹ታኒ ኦራጺሳና› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ታ አይለታ ቃላ ምንና፤ ታ ናበታ ትንብትያ ፖላና። ታኒ የሩሳላመ ካታማ፥ ‘ኔኒ አሳይ ደእያ በሲ ግዳና’ ያጋስ፤ ይሁዳ ካታማታ፥ ‘ህንተ ስሚድ ኬፀታና፤ ህንተ ግምበይ ኦራፃና’ ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ta aylleta qaala minthana; ta nabeta tinbitiya polana. Taani Yerusalaame katamaa, ‘Neeni asay de7iya bessi gidana’ yaagas; Yihuda katamata, ‘Hinte simmidi keexetana; hinte gimbey ooraxana’ yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባሪያዎቼን ቃል እፈጽማለሁ፤ የመልእክተኞቼን ምክር አጸናለሁ። “ኢየሩሳሌምን ‘የሰው መኖሪያ ትሆኛለሽ’፣ የይሁዳ ከተሞችንም፣ ‘ይታነጻሉ’፣ ፍርስራሻቸውን፣ ‘አድሳለሁ’ እላለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአገልጋዮቼን መልእክት አጸናለሁ፤ የነቢያቴንም ትንቢት እንዲፈጸም አደርጋለሁ፤፥ እነርሱም ኢየሩሳሌም፦ ‘የብዙ ሕዝብ መኖሪያ ትሆናለች፤ የይሁዳ ከተሞችም እንደገና ይሠራሉ፤ ፍርስራሾቻቸውም ይታደሳሉ’ ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ንቓል ባርያይ ኣፅንዖ፥ ንምኽሪ ልኡኻተይ እፍፅሞ እየ። ንኢየሩሳሌም ‘መንበሪ ሰብ ክትኮኒ ኢኺ’ ኢለ እነግራ፤ ከተማታት ይሁዳ ‘ክህነፃ እየን’ ንዑናታተንውን ‘ክሕድሶ እየ’ ኢለ ኽነግረን እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንቓል ባርያኡ ዜጽንዖ፡ንምኽሪ ልኡኻቱ ዚፍጽሞ፡ ብዛዕባ የሩሳሌም፡ ኪነብርዋ፡ ብዛዕባ ኸተማታት ይሁዳ ኸኣ፡ ኪህነጻ፡ ኣነውን ንዖናታተን ከተንስኦ እየ፡ ዚብል፡