Isaiah 44:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንምልክታት ሓሰውቲ ዘፍሽልን ንጠንቋሊ ዘዕብድን፤ ንለባማት ንድሕሪት ክምለሱ፡ ንፍልጠቶም ድማ ዕሽነት ዝገብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሟርት ሙት እናስነሣለን የሚሉትን፥ ከልባቸውም አንቅተው ሐሰት የሚናገሩትን ሰዎች ምልክት የሚለውጥ ማን ነው? ጥበበኞቹንም ወደ ኋላ ይመልሳል፤ ምክራቸውንም ስንፍና ያደርጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሐሰተኞችን ምልክት ከንቱ አደርጋለሁ፥ ምዋርተኞችንም አሳብዳለሁ፥ ጥበበኞቹንም ወደ ኋላ እመልሳለሁ እውቀታቸውንም ስንፍና አደርጋለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሐሰተኞችን ምልክት ከንቱ አደርጋለሁ፥ ምዋርተኞችንም አሳብዳለሁ፥ ጥበበኞቹንም ወደ ኋላ እመልሳለሁ፥ እውቀታቸውንም ስንፍና አደርጋለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ዎርዱዋ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ማላታ ሀዳ ኦይ፤ ቃይ ሻሬቾቱዋካ ኤያ ከሳይ። ታን አዳ ኤራንቻቱዋ ጉየ ዛራይ፤ ኡንቱንቱ ኤራካ ኤያ ኦይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani wordduwaa timbbitiyaa odiyaawanttu malaataa hada ootsay; k'ay shareechchotuwaakka eeyya kessay. Taani aad'd'eeda eranchchatuwaa guyye zaaray; unttunttu eraakka eeyya ootsay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani wordo nabeta malata hada ooththana; bitizaytakka eeya kessana. Tani aadho eranchchata shira yeggana; istta erateththaaka hada ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ዎርዶ ናቤታ ማላታ ሃዳ ኦና፤ ቢቲዛይታካ ኤያ ኬሳና። ታኒ ኣ ኤራንቻታ ሺራ ዬጋና፤ ኢስታ ኤራቴካ ሃዳ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ዎርዶ ናበታ ትንብትያ ሀዳ ኦስ፤ ማሮታ ካዮዋ ኤያተ ከሳስ። ታኒ ጭንጫታ ጭንጫተ ሽራ የጋስ፤ ኤንታ ኤራ ኤያ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani wordo nabeta tinbitiya hada oothas; marota kaayowa eeyatethi kessas. Taani cincata cincatethaa shira yeggas; enta eraa eeya oothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሐሰተኞችን ነቢያት ምልክቶች አከሽፋለሁ፤ ሟርተኞችን አነሆልላለሁ፤ የጥበበኞችን ጥበብ እገለባብጣለሁ፤ ዕውቀታቸውንም ከንቱ አደርጋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሐሰተኞች ነቢያትን ምልክቶችና፥ የሟርተኞችን ጥንቈላ ከንቱ አደርጋቸዋለሁ። የጥበበኞችን ዕውቀት እገለብጣለሁ፤ ዕውቀታቸውንም ወደ ሞኝነት እለውጠዋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምልክት ሓሰውቲ፥ ከንቱ እገብሮ፤ ንጠንቈልቲ አዕብዶም፤ ንጥበበኛታት ንድሕሪት እመልሶም፤ ንፍልጠቶም ከዓ ናብ ዕሽነት እልውጦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንትእምርቲ ሓሰውቲ ኸንቱ ዝገብሮ፡ ንጠንቈልቲ ዓያሱ ዝገብሮም፡ ንጥበበኛታት ድሕሪት ዝመልሶም፡ ንፍልጠቶም ከኣ ናብ ዕሽነት ዝልውጦ፡ |