Isaiah 44:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓሙኽሽቲ የልዕል፤ ንነፍሱ ከድሕን ኣብ የማነይቲ ኢደይ ሓሶትዶ የልቦን ክብል ዘይክእል፡ መታለሊ ልቢ መለሰሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንግዲህ ልባቸው አመድ እንደ ሆነና እንደ በደሉ፥ ከእነርሱም ነፍሱን ለማዳን የሚችል ማንም እንደሌለ ዕወቁ፤ በቀኝ እጄ ሐሰት አለ” የሚልም እንደሌለ ተመልከቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አመድ ይበላል፥ የተታለለ ልብ አስቶታል፥ ነፍሱን ለማዳን አይችልም፥ ወይም። በቀኝ እጄ ሐሰት አለ አይልም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አመድ ይበላል፥ የተታለለ ልብ አስቶታል፥ ነፍሱን ለማዳን አይችልም፥ ወይም፦ “በቀኝ እጄ ሐሰት አለ?” ብሎም አይጠይቅም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ብድን ሜ፤ አ ጭመቴዳ ዎዛናይ አ ዎራ ካለዳ። እ ባረ ሸምፑዋ አሻናዉ ዎይ፥ “ታ ኡሸቻ ኩሽያን ደእያዌ ዎርዱዋ ግደኔ?” ጋናዉ ዳንዳየና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I bidintsaa mee; Aa c'imetteedda wozanay Aa wora kaaletseedda. I bare shemppuwaa ashshanaw woy, «Ta ushechcha kushiyaan de'iyaawe wordduwaa gidennee?» gaanaw danddayenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeya wozinay iza baleththiin izi bidinth qam7ees; bana ashshana dandayenna; «Hayssi taas ushachcha kushen dizay wordo gidennee? gaanaas dandaybeenna.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤያ ዎዚናይ ኢዛ ባሌን ኢዚ ቢዲን ቃምኤስ፤ ባና ኣሻና ዳንዳዬና፤ «ሃይሲ ታስ ኡሻቻ ኩሼን ዲዛይ ዎርዶ ጊዴኔ? ጋናስ ዳንዳይቤና።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ብዶ ሜስ፤ እያ ጭመትዳ ዎዛናይ እያ ሀራ ሶ ካለስ። እ ባ ሸምፑዋ አሻናዉ ዳንዳኤና፤ “ሀይስ ታ ኡሻቻ ኩሸን ደኤይ ዎርዶ ግደና” ጋናዉ ዳንዳኤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I bido mees; iya cimetida wozanay iya hara soo kaalethis. I ba shempuwa ashshanaw danda7enna; “Haysi ta ushacha kushen de7ey wordo gidenna” gaanaw danda7enna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐመድ ይቅማል፤ ተታላይ ልብ አስቶታል፤ ራሱን ለማዳን አይችልም፤ “ይህ በቀኝ እጄ ያለው ነገር ሐሰት አይደለምን?” ለማለት አልቻለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተቃጥሎ ዐመድ የሚሆነውን እንጨት እስከ ማምለክ ድረስ ሰው እንዴት ሞኝ ይሆናል? የሞኝነት አስተሳሰቡ አሳስቶታል፤ ራሱን ማዳን አይችልም፤ ወይም “ይህ በቀኝ እጄ ያለው ነገር ጣዖት እንጂ አምላክ አይደለም።” ብሎ መናገር አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓሙዅሽቲ ይበልዕ፤ ዝታለል ልቢ ኣስሒትዎ፥ “እዝ ኣብ የማነይቲ ኢደይ ዘሎ ሓሰትዶ ኣይኮነን” ኣይብልን፤ ንባዕሉ ኸድሕን ኣይኽእልን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ሓመዂስቲ ይምገብ፡ ነፍሱ ኸየናግፍ፡ እዚ ኣብ የማነይቲ ኢደይ ዘሎ ሓሶትዶ ኣይኰነን ከኣ ከይብልሲ፡ እተጠበረ ልቢ ኣጋገዮ። |