Isaiah 44:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ማህጸን ኣትሒዙ ዝፈጠረካን ዝፈጠረካን እግዚኣብሄር፡ ክረድኣካ፡ ከምዚ ይብል። ኦ ያእቆብ ባርያይ ኣይትፍራሕ፤ ንስኻ ድማ ነቲ ኣነ ዝሓረኹኻ ኢየሱሩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፈጠረህ ከማኅፀንም የሠራህ የሚረዳህም እግዚአብሔር አምላክ እንዲህ ይላል፥ “ባሪያዬ ያዕቆብ የመረጥሁህም ወዳጄ እስራኤል ሆይ፥ አትፍራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፈጠረህ ከማኅፀንም የሠራህ የሚረዳህም እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ባሪያዬ ያዕቆብ የመረጥሁህም ይሹሩን ሆይ፥ አትፍራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፈጠረህ ከማኅፀንም የሠራህ የሚረዳህም ጌታ እንዲህ ያልል፦ አገልጋዬ ያዕቆብ የመረጥሁህም ይሹሩን ሆይ፥ አትፍራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኔና መድ፤ ነ ዳይ ኡሉዋን ኔና ጊግሳድነ ማዳድ። ታ ቆማ ያቆባ፥ ታን ዶሬዳዎ፥ ያዮፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani neena med'd'aad; ne daay uluwaan neena giigissaadinne maaddaad. Ta k'oomaa Yaak'ooba, taani dooreeddawoo, yayyoppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nena medhdhiday, ne aayey ulon ooththiday, nena maaddiza GODAY, ‹Ta ashkara Yaaqoobee! Tani doorida Yishuruune! Yayyofa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔና ሜዳይ፥ ኔ ኣዬይ ኡሎን ኦዳይ፥ ኔና ማዲዛ ጎዳይ፥ ‹ታ ኣሽካራ ያቆቤ! ታኒ ዶሪዳ ዪሹሩኔ! ያዮፋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነና መዳ፥ ነ አየ ኡሎን ነና ጊግስዳ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ። ታ አይልያ ያይቆባ፥ ታኒ ዶርዳ ይሹሩና፥ ያዮፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nena medhida, ne aaye ulon nena giigisida Goday haysada yaagees. Ta aylliya Yayqooba, taani doorida Yishuruuna, yayyofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፈጠረህ፣ በማሕፀን የሠራህ፣ የሚረዳህ፣ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ባሪያዬ ያዕቆብ፣ የመረጥሁህ ይሹሩን ሆይ፣ አትፍራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማሕፀን የሠራኋችሁና የምረዳችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ አገልጋዮቼ ስለ ሆናችሁና እኔ ስለ መረጥኳችሁ አትፍሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝፈጠረካ፥ ካብ ማህፀን ጀሚሩ ዝሰርሐካ፥ ዝረድአካ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ኣታ ያእቆብ ባርያይ፥ ዝሓረኩኻውን ይሹሩን ኣይትፍራሕ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝሰርሓካን፡ ካብ ማሕጸን ጀሚሩ ዝደኰነካን፡ ዚድግፈካን እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡ ኣታ ያእቆብ ባርያይ፡ ንስኻውን ይሹሩን ሕሩየይ፡ ኣይትፍራህ። |