Isaiah 44:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ተረፍኡ ድማ ኣምላኽ ይገብሮ፡ ንሱ ድማ እቲ እተቐርጸ ምስሉ እዩ። ኣብ ልዕሊኣ ወዲቑ ሰጊዱ ይጽልየላ እሞ ኣድሕነኒ ይብለኒ! ንስኻ ኣምላኸይ ኢኻ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀረውንም እንጨት ጣዖት አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል፤ ወደ እርሱም እየጸለየ፥ “አምላኬ ነህና አድነኝ” ይላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ። አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግድበታል፤ ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ አቴዳ ም ማሲደ፥ ባረዉ ጎይንያ ጾሳ ምስልያ ከሴ። ሄ ምስልያ ስንን ጉፋኒደ፥ አዉ ጎይኔ፤ ያቲደ፥ “ኔን ታ ጾሳ ግዴዳ ድራዉ፥ ታና አሻ” ያጊደ ዎሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay atteeda mitsaa massiide, barew goyinniyaa s'oossaa misiliyaa kessee. He misiliyaa sintsan guufanniide, aw goyinnee; yaatiide, «Neeni ta s'oossaa gideedda diraw, taana ashsha» yaagiide woossee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse attida miththaza baas eeqa xoos giigssees; hokkidi izas ziggees; izakka goynnees; iza woossishe, «Neni ta xoossaa gidida gishshas tana ashsha» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኣቲዳ ሚዛ ባስ ኤቃ ጾስ ጊጊሴስ፤ ሆኪዲ ኢዛስ ዚጌስ፤ ኢዛካ ጎይኔስ፤ ኢዛ ዎሲሼ፥ «ኔኒ ታ ጾሳ ጊዲዳ ጊሻስ ታና ኣሻ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ አትዳ ም ማስድ፥ ጎይንያ ፆሳ ምስለ ከሴስ። ሄ ምስልያ ስንን ጉፋንድ፥ እያዉ ጎይኔስ፤ “ኔኒ ታዉ ፆሰ ግድያ ግሾ፥ ታና አሻ” ያግድ ዎሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi attida mithaa massidi, goyinniya xoossa misile kessees. He misiliya sinthan gufannidi, iyaw goyinnees; “Neeni taw xoosse gidiya gisho, tana ashsha” yaagidi woossees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቀረው ዕንጨት የጣዖት አምላኩን ይሠራበታል፤ ወድቆ ይሰግድለታል፤ ያመልከዋል፤ ወደ እርሱም እየጸለየ፣ “አንተ አምላኬ ነህ፤ አድነኝ” ይላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቀረውንም ጒማጅ ጣዖት አድርጎ ይሠራና በፊቱ ተደፍቶ በመስገድ ያመልከዋል፤ “አንተ አምላኬ ነህ፤ አድነኝ!” እያለ ወደ እርሱ ይጸልያል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዝተረፈ ዕንፀይቲ ድማ፥ ምስሊ ቐሪፁ ኣምላኽ ይገብሮ፤ “ኣምላኸይ ኢኻ እሞ፥ ኣድሕነኒ” እናበለ ድማ፥ ኣብ ቅድሚኡ ተደፊኡ ይሰግድን ይፅልን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዝተረፈ ድማ ምስሊ ቐሪጹ ይገብሮ፡ ኣምላኸይ ኢኻ እሞ፡ ኣድሕነኒ፡ እናበለ ኣብ ቅድሚኡ ተደፊኡ ይሰግድን ይጽልን። |