Isaiah 44:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ኽፋሉ ብሓዊ የቃጽሎ። ምስ ሓደ ክፋሉ ስጋ ይበልዕ፤ ይጥበስን ይጸግብን፤ እወ ንነብሱ ኣሞቒሑ ከምዚ ይብል፥ ኣሃ ኣነ ውዑይ እየ፥ ሓዊ ርእየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ግማ​ሹን በእ​ሳት ያቃ​ጥ​ላል፤ በዚ​ያም በግ​ማሹ ሥጋ ይጠ​ብ​ሳል፤ ጥብ​ሱ​ንም ይበ​ላና ይጠ​ግ​ባል፤ ይሞ​ቃ​ልና፥ “እሰይ ሞቅሁ፥ እሳ​ቱን አይ​ቻ​ለሁ” ይላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና። እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፤ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ “እሰይ ሞቅሁ፥ ሙቀት ተሰማኝ” ይላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አፐ ባጋ ታማን ኤደ፥ ቁማ ካ፤ ባጋን አሹዋ ጺጺደ፥ ካሊደ ሜ። ቃይ ታማ ሆእ ስሚደ፥ “ሀሹ፥ ላ ሀዌ አያ ሆኢ!” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aappe bagga taman eetsiide, k'umaa katsee; baggan ashuwaa s'iis's'iide, kaalliide mee. K'ay tamaa ho"i simmiide, «Hashshu, laa hawe ayaa ho"ii!» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bagga miththaa eeththees; iza bollaka quma kaththees; asho izan xiixidi kalli mees; tamaza ho7ishe, «Eroshsho tana ho7ides; tamazikka taas beettees» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባጋ ሚ ኤስ፤ ኢዛ ቦላካ ቁማ ካስ፤ ኣሾ ኢዛን ጺጺዲ ካሊ ሜስ፤ ታማዛ ሆኢሼ፥ «ኤሮሾ ታና ሆኢዴስ፤ ታማዚካ ታስ ቤቴስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያፐ ባጋ ኤድ ካ ካስ፤ ባጋን አሾ ጫጭድ ካልድ ሜስ። ቃስ ታማ ካይሸ፥ “ኤሮሾ፥ ታማ ጎፓ፤ ዋን ሆእ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyape baggaa eethidi kathi kathees; baggan asho caacidi kallidi mees. Qassi tama kayishe, “Eroshsho, tama goopa; waani ho77i” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ግማሹን ዕንጨት ያነድደዋል፤ በላዩ ምግቡን ያበስልበታል፤ ሥጋ ጠብሶበት እስኪጠግብ ይበላል፤ እሳቱን እየሞቀ እንዲህ ይላል፤ “ዕሠይ ሞቀኝ፤ እሳቱም ይታየኛል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ግማሹን እሳት አንድዶ ምግቡን ያዘጋጅበታል፤ ሥጋም ጠብሶ እስከሚጠግብ ይመገባል፤ ከሞቀውም በኋላ “ግሩም እሳት ነው! እንዴት ይሞቃል!” ይላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቲ ዕንፀይቱ ወሲዱ፥ ሓዊ ይእጕድ፤ ስጋ ጠቢሱ ኸዓ ይበልዕ እሞ ይፀግብ፤ ኣብኡ እናሰሓነ ድማ፥ “ኣሰይ እመውቕ ኣለኹ፤ ሓዊ እርኢ ኣለኹ” ይብል።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ ፈረቓኡ ኣብ ሓዊ የንድዶ፡ በቲ ፈረቓኡ ኸኣ ስጋ የብስለሉ፡ ጥብሲ ጠቢሱ ድማ ይጸግበሉ፡ ይመውቚ እሞ፡ ኣሰይ እመውቚ፡ ሓዊ ኸኣ እርኢ ኣሎኹ፡ ይብል።