Isaiah 44:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ኽፋሉ ብሓዊ የቃጽሎ። ምስ ሓደ ክፋሉ ስጋ ይበልዕ፤ ይጥበስን ይጸግብን፤ እወ ንነብሱ ኣሞቒሑ ከምዚ ይብል፥ ኣሃ ኣነ ውዑይ እየ፥ ሓዊ ርእየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፤ በዚያም በግማሹ ሥጋ ይጠብሳል፤ ጥብሱንም ይበላና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፥ “እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ” ይላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና። እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፤ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ “እሰይ ሞቅሁ፥ ሙቀት ተሰማኝ” ይላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አፐ ባጋ ታማን ኤደ፥ ቁማ ካ፤ ባጋን አሹዋ ጺጺደ፥ ካሊደ ሜ። ቃይ ታማ ሆእ ስሚደ፥ “ሀሹ፥ ላ ሀዌ አያ ሆኢ!” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aappe bagga taman eetsiide, k'umaa katsee; baggan ashuwaa s'iis's'iide, kaalliide mee. K'ay tamaa ho"i simmiide, «Hashshu, laa hawe ayaa ho"ii!» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bagga miththaa eeththees; iza bollaka quma kaththees; asho izan xiixidi kalli mees; tamaza ho7ishe, «Eroshsho tana ho7ides; tamazikka taas beettees» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባጋ ሚ ኤስ፤ ኢዛ ቦላካ ቁማ ካስ፤ ኣሾ ኢዛን ጺጺዲ ካሊ ሜስ፤ ታማዛ ሆኢሼ፥ «ኤሮሾ ታና ሆኢዴስ፤ ታማዚካ ታስ ቤቴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያፐ ባጋ ኤድ ካ ካስ፤ ባጋን አሾ ጫጭድ ካልድ ሜስ። ቃስ ታማ ካይሸ፥ “ኤሮሾ፥ ታማ ጎፓ፤ ዋን ሆእ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyape baggaa eethidi kathi kathees; baggan asho caacidi kallidi mees. Qassi tama kayishe, “Eroshsho, tama goopa; waani ho77i” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ግማሹን ዕንጨት ያነድደዋል፤ በላዩ ምግቡን ያበስልበታል፤ ሥጋ ጠብሶበት እስኪጠግብ ይበላል፤ እሳቱን እየሞቀ እንዲህ ይላል፤ “ዕሠይ ሞቀኝ፤ እሳቱም ይታየኛል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግማሹን እሳት አንድዶ ምግቡን ያዘጋጅበታል፤ ሥጋም ጠብሶ እስከሚጠግብ ይመገባል፤ ከሞቀውም በኋላ “ግሩም እሳት ነው! እንዴት ይሞቃል!” ይላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ዕንፀይቱ ወሲዱ፥ ሓዊ ይእጕድ፤ ስጋ ጠቢሱ ኸዓ ይበልዕ እሞ ይፀግብ፤ ኣብኡ እናሰሓነ ድማ፥ “ኣሰይ እመውቕ ኣለኹ፤ ሓዊ እርኢ ኣለኹ” ይብል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ ፈረቓኡ ኣብ ሓዊ የንድዶ፡ በቲ ፈረቓኡ ኸኣ ስጋ የብስለሉ፡ ጥብሲ ጠቢሱ ድማ ይጸግበሉ፡ ይመውቚ እሞ፡ ኣሰይ እመውቚ፡ ሓዊ ኸኣ እርኢ ኣሎኹ፡ ይብል። |