Isaiah 44:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጸራቢ ግዝኣቱ ይዝርግሕ። ብመስመር ዕዳጋ የቕርቦ፤ ብደረጃታት የስተኻኽሎ፣ ብኮምፓስ ድማ ንዕዳጋ ኣቕሪቡ ናብ ቅርጺ ሰብ ይገብሮ፣ ከከም ጽባቐ ሰብ፤ ኣብ ገዛ ክጸንሕ ከም ዝኽእል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጠራቢውም እንጨት ቈርጦ በልኩ ያቆመዋል፤ በማጣበቂያም ያያይዘዋል፤ በሰው አምሳልና በሰው ውበት ያስመስለዋል፤ በቤትም ውስጥ ያቆመዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጠራቢውም ገመድ ይዘረጋል በበረቅም ያመለክተዋል በመቅረጫም ይቀርጸዋል በመለኪያም ይለካዋል፤ በቤትም ውስጥ ይቀመጥ ዘንድ በሰው አምሳልና በሰው ውበት ያስመስለዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጠራቢው ገመድ ይዘረጋል፥ በጠመኔም ምልክት ያኖራል፥ በመሮም ይቀርጸዋል፥ በመለኪያም ይለከዋል፤ በቤትም ውስጥ እንዲቀመጥ በሰው አምሳልና በሰው ውበት ይቀርጸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አናጺ ዎዶሩዋን ልኬ፤ እርሳስያን አ ቦላ ማላታ ዎ፤ ያቲደ ማሎግያን ልልእሴ። ልኪደ፥ ፑላና ደእያ አሳ ምስልያ ማላትስ ጊግሲደ፥ ባረ ሶን ዎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Anaas'ii wodoruwaan likkee; irssaasiyan Aa bolla malaataa wotsee; yaatiide maloogiyaan lil"issee. Likkiide, puulaana de'iyaa asaa misiliyaa malatissi giigissiide, bare son wotsee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Massizay wodoron wadhdhees; chokken malata woththees; maarssara woocees; irsaasen iza bolla malata woththees; asa misatissi giigssees; asa mala puulasees; goynoson efi woththees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማሲዛይ ዎዶሮን ዋስ፤ ቾኬን ማላታ ዎስ፤ ማርሳራ ዎጬስ፤ ኢርሳሴን ኢዛ ቦላ ማላታ ዎስ፤ ኣሳ ሚሳቲሲ ጊጊሴስ፤ ኣሳ ማላ ፑላሴስ፤ ጎይኖሶን ኤፊ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አናፀይ ዎዶሮን ልክድ እርሳሰን እያ ቦላ ማላ ዎስ፤ ሊቅስያ ሚሸን ሊቅሴስ። ሎኦ አሳ ማላን መድ ባ ኤቃ ኬን ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Anaaxey wodoron likidi irsaasen iya bolla malla wothees; liiqisiya miishen liiqisees. Lo77o asa malan medhidi ba eeqa keethan wothees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጠራቢ በገመድ ይለካል፤ በጠመኔ ንድፍ ያወጣል፤ በመሮ ይቀርጸዋል፤ በጸርከል ምልክት ያደርግበታል። በሰው አምሳል ይቀርጸዋል፤ የሰውንም ውበት ያለብሰዋል፤ በማምለኪያም ስፍራ ያስቀምጠዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አናጢ በእንጨቱ ላይ መስመርን ያሰምራል፤ ንድፍም ይነድፋል፤ በመላጊያ ያለሰልሰዋል፤ በማስተካከያ መሣሪያም ትክክልነቱን ያረጋግጣል፤ ውበት ያለው የሰው ቅርጽ እንዲኖረው ያደርጋል። ከዚያም በጣዖት ቤት ያኖረዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፀራቢ ብገመድ ይልክዕ፤ ብርሳስ ይሕንፅፆ፤ ብመንደል ይነድሎ፤ ብመቕረፂ ይቐርፆ፤ ከም መልክዕ ሰብ፥ ከም ምልኩዕ ሰብ ገይሩ ይሰርሖ እሞ፥ ኣብ መምለኺ የንብሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጸራቢ ገመድ ይግትር፡ ብመንደፊ ይነድፎ፡ ብመንደል ይነድሎ፡ ብመመዓራረዪ ይሕንጽጾ። ኣብ ቤት ኪነብር እዩ እሞ፡ ከም መልክዕ ሰብ፡ ከም ውቁብ ሰብ ገይሩ ይሰርሖ። |