Isaiah 44:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጸራቢ ግዝኣቱ ይዝርግሕ። ብመስመር ዕዳጋ የቕርቦ፤ ብደረጃታት የስተኻኽሎ፣ ብኮምፓስ ድማ ንዕዳጋ ኣቕሪቡ ናብ ቅርጺ ሰብ ይገብሮ፣ ከከም ጽባቐ ሰብ፤ ኣብ ገዛ ክጸንሕ ከም ዝኽእል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጠራ​ቢ​ውም እን​ጨት ቈርጦ በልኩ ያቆ​መ​ዋል፤ በማ​ጣ​በ​ቂ​ያም ያያ​ይ​ዘ​ዋል፤ በሰው አም​ሳ​ልና በሰው ውበት ያስ​መ​ስ​ለ​ዋል፤ በቤ​ትም ውስጥ ያቆ​መ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጠራቢውም ገመድ ይዘረጋል በበረቅም ያመለክተዋል በመቅረጫም ይቀርጸዋል በመለኪያም ይለካዋል፤ በቤትም ውስጥ ይቀመጥ ዘንድ በሰው አምሳልና በሰው ውበት ያስመስለዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጠራቢው ገመድ ይዘረጋል፥ በጠመኔም ምልክት ያኖራል፥ በመሮም ይቀርጸዋል፥ በመለኪያም ይለከዋል፤ በቤትም ውስጥ እንዲቀመጥ በሰው አምሳልና በሰው ውበት ይቀርጸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አናጺ ዎዶሩዋን ልኬ፤ እርሳስያን አ ቦላ ማላታ ዎ፤ ያቲደ ማሎግያን ልልእሴ። ልኪደ፥ ፑላና ደእያ አሳ ምስልያ ማላትስ ጊግሲደ፥ ባረ ሶን ዎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Anaas'ii wodoruwaan likkee; irssaasiyan Aa bolla malaataa wotsee; yaatiide maloogiyaan lil"issee. Likkiide, puulaana de'iyaa asaa misiliyaa malatissi giigissiide, bare son wotsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Massizay wodoron wadhdhees; chokken malata woththees; maarssara woocees; irsaasen iza bolla malata woththees; asa misatissi giigssees; asa mala puulasees; goynoson efi woththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማሲዛይ ዎዶሮን ዋስ፤ ቾኬን ማላታ ዎስ፤ ማርሳራ ዎጬስ፤ ኢርሳሴን ኢዛ ቦላ ማላታ ዎስ፤ ኣሳ ሚሳቲሲ ጊጊሴስ፤ ኣሳ ማላ ፑላሴስ፤ ጎይኖሶን ኤፊ ዎስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አናፀይ ዎዶሮን ልክድ እርሳሰን እያ ቦላ ማላ ዎስ፤ ሊቅስያ ሚሸን ሊቅሴስ። ሎኦ አሳ ማላን መድ ባ ኤቃ ኬን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Anaaxey wodoron likidi irsaasen iya bolla malla wothees; liiqisiya miishen liiqisees. Lo77o asa malan medhidi ba eeqa keethan wothees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠራቢ በገመድ ይለካል፤ በጠመኔ ንድፍ ያወጣል፤ በመሮ ይቀርጸዋል፤ በጸርከል ምልክት ያደርግበታል። በሰው አምሳል ይቀርጸዋል፤ የሰውንም ውበት ያለብሰዋል፤ በማምለኪያም ስፍራ ያስቀምጠዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አናጢ በእንጨቱ ላይ መስመርን ያሰምራል፤ ንድፍም ይነድፋል፤ በመላጊያ ያለሰልሰዋል፤ በማስተካከያ መሣሪያም ትክክልነቱን ያረጋግጣል፤ ውበት ያለው የሰው ቅርጽ እንዲኖረው ያደርጋል። ከዚያም በጣዖት ቤት ያኖረዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፀራቢ ብገመድ ይልክዕ፤ ብርሳስ ይሕንፅፆ፤ ብመንደል ይነድሎ፤ ብመቕረፂ ይቐርፆ፤ ከም መልክዕ ሰብ፥ ከም ምልኩዕ ሰብ ገይሩ ይሰርሖ እሞ፥ ኣብ መምለኺ የንብሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ጸራቢ ገመድ ይግትር፡ ብመንደፊ ይነድፎ፡ ብመንደል ይነድሎ፡ ብመመዓራረዪ ይሕንጽጾ። ኣብ ቤት ኪነብር እዩ እሞ፡ ከም መልክዕ ሰብ፡ ከም ውቁብ ሰብ ገይሩ ይሰርሖ።