Isaiah 44:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣንጠረኛ ብመትሓዚ ነቲ ፈሓም ይሰርሖ፡ ብመዶሻ ድማ ይሰርሖ፡ ብሓይሊ ቅልጽሙ ድማ ይሰርሖ። እወ ይጠምዩ፣ ሓይሉ ድማ ይውስኽ፤ ማይ ኣይሰቲን ይደክም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብረት ሠሪ መጥረቢያውን ይስላል፤ ጣዖቱን በመጥረቢያ ይቀርጸዋል፤ በመዶሻም መትቶ ቅርጽ ይሰጠዋል፤ በክንዱም ኀይል ይሠራዋል፤ እርሱም ይራባል፤ ይደክምማል፤ ውኃም አይጠጣም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብረት ሠሪ መጥረቢያውን ይሠራል፥ በፍምም ውስጥ ያደርገዋል፥ በመዶሻም መትቶ ቅርጽ ይሰጠዋል፥ በክንዱም ኃይል ይሠራዋል፥ እርሱም ይራባል ይደክምማል፥ ውኃም አይጠጣም ይታክትማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብረት ሠሪ መጥረቢያውን ይሠራል፥ በፍምም ውስጥ ያደርገዋል፥ በመዶሻም መትቶ ቅርጽ ይሠጠዋል፤ በክንዱም ኃይል ይሠራዋል፥ እርሱም ይርበዋል ይደክማልም፤ ውኃም ለመጠጣት ይታክታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ብራታ ቆጽያዌ ባረ ቡክያ ብራታ ታማን ዎ፤ ቦንቄዳዋ ባቻን ቆጺደ፥ ባረ ምኖ ቀስያን አ መታ ጊግሴ። ሄዋ ጊግሲደ ኮሻቴ፤ አ ምኖተይካ ዉሬ። ሃካ ኡሸና፤ ላባኔ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Birataa k'os's'iyaawe bare bukkiyaa birataa taman wotsee; bonk'k'eeddawaa baachan k'os's'iide, bare mino k'esiyaan Aa med'etaa giigissee. Hewaa giigissiide koshatee; Aa minotetsaykka wuree. Haatsaakka ushenna; labbanee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Birata qoxxizay naariqa oykkees; xiifa bonqqo bolla woththi ooththees; eeqa xoos naariqan qoxxidi misle giigssees; ba mino qesen giigssees. Hessafe guye gafees; wolqqa dhayees; haath saamettees; daaburees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢራታ ቆጺዛይ ናሪቃ ኦይኬስ፤ ጺፋ ቦንቆ ቦላ ዎ ኦስ፤ ኤቃ ጾስ ናሪቃን ቆጺዲ ሚስሌ ጊጊሴስ፤ ባ ሚኖ ቄሴን ጊጊሴስ። ሄሳፌ ጉዬ ጋፌስ፤ ዎልቃ ዬስ፤ ሃ ሳሜቴስ፤ ዳቡሬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብራታ ቆፀይስ ኤቃ ኦናዉ ባ ብራታ ታማን ሴርስድ ማላ እማናዉ ባ ምኖ ኩሽያን ናርቃን ቆፄስ። ሄሳ ጊግስሸ ኮሻቴስ፤ እያ ዎልቃይ ዉሬስ፤ ሳሞተስነ ላባኔስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Birata qoxeysi eeqa oothanaw ba birata taman seerisidi mala immanaw ba mino kushiyan naariqan qoxees. Hessa giigisishe koshatees; iya wolqay wurees; saamotesinne labbanees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብረት ቀጥቃጭ መሥሪያን ይይዛል፤ በከሰል ፍም ላይ ይሠራዋል፤ ጣዖትን በመዶሻ ቅርጽ ይሰጠዋል፤ በክንዱም ኀይል ያበጀዋል። ከዚያም ይራባል፤ ጕልበት ያጣል፤ ውሃ ይጠማል፤ ይደክማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንጥረኛ ጣዖትን ለመሥራት ብረትን ወስዶ በእሳት ያቀልጠዋል። ለብረቱም ቅርጽ ለመስጠት በብርቱ ክንዱ በመዶሻ ይቀጠቅጠዋል፤ ይህንንም በሚሠራበት ጊዜ ይራባል፥ ይጠማል፥ ይደክማልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀጥቃጢ ሓፂን፥ ቍራፅ ሓፂን ይሕዝ እሞ፥ ኣብ ጓህሪ ይገብሮ፤ ብመዶሻ ቐጥቂጡ ድማ ቕርፂ የውፅአሉ፤ ብሓይሊ ቕልፅሙ ይሰርሖ፤ ንሱ ይጠሚ፤ ይደክምውን፤ ማይ ኣይሰትንሞ ዓቕሚ ሰኣነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስራሕ ሓጺን ምሳር ይስርሕ፡ ኣብ ጓህሪ ይገብሮ፡ ብሞደሻ ይቕጥቕጦ፡ ብሓይሊ ቕልጽሙ ይዐዮ፡ ይጠሚ እሞ ይደክም፡ ማይ ኣይሰትን እሞ ይሕለል። |