Isaiah 44:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣንጠረኛ ብመትሓዚ ነቲ ፈሓም ይሰርሖ፡ ብመዶሻ ድማ ይሰርሖ፡ ብሓይሊ ቅልጽሙ ድማ ይሰርሖ። እወ ይጠምዩ፣ ሓይሉ ድማ ይውስኽ፤ ማይ ኣይሰቲን ይደክም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብረት ሠሪ መጥ​ረ​ቢ​ያ​ውን ይስ​ላል፤ ጣዖ​ቱን በመ​ጥ​ረ​ቢያ ይቀ​ር​ጸ​ዋል፤ በመ​ዶ​ሻም መትቶ ቅርጽ ይሰ​ጠ​ዋል፤ በክ​ን​ዱም ኀይል ይሠ​ራ​ዋል፤ እር​ሱም ይራ​ባል፤ ይደ​ክ​ም​ማል፤ ውኃም አይ​ጠ​ጣም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብረት ሠሪ መጥረቢያውን ይሠራል፥ በፍምም ውስጥ ያደርገዋል፥ በመዶሻም መትቶ ቅርጽ ይሰጠዋል፥ በክንዱም ኃይል ይሠራዋል፥ እርሱም ይራባል ይደክምማል፥ ውኃም አይጠጣም ይታክትማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብረት ሠሪ መጥረቢያውን ይሠራል፥ በፍምም ውስጥ ያደርገዋል፥ በመዶሻም መትቶ ቅርጽ ይሠጠዋል፤ በክንዱም ኃይል ይሠራዋል፥ እርሱም ይርበዋል ይደክማልም፤ ውኃም ለመጠጣት ይታክታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብራታ ቆጽያዌ ባረ ቡክያ ብራታ ታማን ዎ፤ ቦንቄዳዋ ባቻን ቆጺደ፥ ባረ ምኖ ቀስያን አ መታ ጊግሴ። ሄዋ ጊግሲደ ኮሻቴ፤ አ ምኖተይካ ዉሬ። ሃካ ኡሸና፤ ላባኔ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Birataa k'os's'iyaawe bare bukkiyaa birataa taman wotsee; bonk'k'eeddawaa baachan k'os's'iide, bare mino k'esiyaan Aa med'etaa giigissee. Hewaa giigissiide koshatee; Aa minotetsaykka wuree. Haatsaakka ushenna; labbanee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Birata qoxxizay naariqa oykkees; xiifa bonqqo bolla woththi ooththees; eeqa xoos naariqan qoxxidi misle giigssees; ba mino qesen giigssees. Hessafe guye gafees; wolqqa dhayees; haath saamettees; daaburees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢራታ ቆጺዛይ ናሪቃ ኦይኬስ፤ ጺፋ ቦንቆ ቦላ ዎ ኦስ፤ ኤቃ ጾስ ናሪቃን ቆጺዲ ሚስሌ ጊጊሴስ፤ ባ ሚኖ ቄሴን ጊጊሴስ። ሄሳፌ ጉዬ ጋፌስ፤ ዎልቃ ዬስ፤ ሃ ሳሜቴስ፤ ዳቡሬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብራታ ቆፀይስ ኤቃ ኦናዉ ባ ብራታ ታማን ሴርስድ ማላ እማናዉ ባ ምኖ ኩሽያን ናርቃን ቆፄስ። ሄሳ ጊግስሸ ኮሻቴስ፤ እያ ዎልቃይ ዉሬስ፤ ሳሞተስነ ላባኔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Birata qoxeysi eeqa oothanaw ba birata taman seerisidi mala immanaw ba mino kushiyan naariqan qoxees. Hessa giigisishe koshatees; iya wolqay wurees; saamotesinne labbanees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብረት ቀጥቃጭ መሥሪያን ይይዛል፤ በከሰል ፍም ላይ ይሠራዋል፤ ጣዖትን በመዶሻ ቅርጽ ይሰጠዋል፤ በክንዱም ኀይል ያበጀዋል። ከዚያም ይራባል፤ ጕልበት ያጣል፤ ውሃ ይጠማል፤ ይደክማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንጥረኛ ጣዖትን ለመሥራት ብረትን ወስዶ በእሳት ያቀልጠዋል። ለብረቱም ቅርጽ ለመስጠት በብርቱ ክንዱ በመዶሻ ይቀጠቅጠዋል፤ ይህንንም በሚሠራበት ጊዜ ይራባል፥ ይጠማል፥ ይደክማልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቀጥቃጢ ሓፂን፥ ቍራፅ ሓፂን ይሕዝ እሞ፥ ኣብ ጓህሪ ይገብሮ፤ ብመዶሻ ቐጥቂጡ ድማ ቕርፂ የውፅአሉ፤ ብሓይሊ ቕልፅሙ ይሰርሖ፤ ንሱ ይጠሚ፤ ይደክምውን፤ ማይ ኣይሰትንሞ ዓቕሚ ሰኣነ።
Amharic Tigrinya 2011 ስራሕ ሓጺን ምሳር ይስርሕ፡ ኣብ ጓህሪ ይገብሮ፡ ብሞደሻ ይቕጥቕጦ፡ ብሓይሊ ቕልጽሙ ይዐዮ፡ ይጠሚ እሞ ይደክም፡ ማይ ኣይሰትን እሞ ይሕለል።