Isaiah 44:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኵሎም ብጾቱ ሓፊሮም ደው ኢሎም ኣለዉ፣ እቶም ሸቃሎ ድማ ካብ ሰብ እዮም። ኩሎም ይእከቡ፣ ደው ይበሉ፤ ግናኸ ብሓባር ኪፈርሁን ኪሓፍሩን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሰዎች መካከል ደንቆሮዎች ሁሉ ይሰብሰቡ፤ በአንድነትም ይቁሙ፤ በአንድነትም ያፍራሉ፤ ይዋረዳሉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ባልንጀሮቹ ሁሉ ያፍራሉ፥ ሠራተኞቹም ከሰዎች ወገን ናቸው፤ ሁላቸው ተሰብስበው ይቁሙ፤ ይፈራሉ በአንድነትም ያፍራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ባልንጀሮቹ ሁሉ ያፍራሉ፥ ባለሙያዎቹም ከሰው ወገን ናቸው፤ ሁሉም ተሰብስበው ይቁሙ፤ ይፈራሉ በአንድነትም ያፍራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ አ ላገቱ ኡባይ ዬላታና፤ ኩሽያ ሂላንቻቱ ኡባይ አሳ። አነ ኡንቱንቱ ኡባይካ እትፐ ሺቂደ ኤቂኖ። ኡንቱንቱ ያያና፤ ቃይ ኡንቱንቱ ኡባይካ እትፐ ዬላታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, Aa laggetuu ubbay yeellatana; kushiyaa hiillanchchatuu ubbay asaa. Ane unttunttu ubbaykka ittippe shiik'iide ek'k'ino. Unttunttu yayana; k'ay unttunttu ubbaykka ittippe yeellatana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeqa xoos medhdhizay as attiin hara gidenna; izinne iza misatizayti yeellatana; ubbayka shiiqidi issi bolla eqqetto; istti dagammananne yeellatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤቃ ጾስ ሜዛይ ኣስ ኣቲን ሃራ ጊዴና፤ ኢዚኔ ኢዛ ሚሳቲዛይቲ ዬላታና፤ ኡባይካ ሺቂዲ ኢሲ ቦላ ኤቄቶ፤ ኢስቲ ዳጋማናኔ ዬላታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤቃ መይ አሰፐ አትሽን፥ ሀራ ግደና፤ እነ እያ ላገት ዬላታና፤ ኡባት እስፈ ሺቅድ ኤቆ፥ ያዮ፥ ዬላቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeqa medhey asepe attishin, hara gidenna; inne iya laggeti yeellatana; ubbati issife shiiqidi eqo, yayyo, yeellato. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጣዖት የሚሠራ ሰው እንጂ ሌላ አይደለም፤ እርሱና መሰሎቹም ያፍራሉ፤ ሁሉም ተሰብስበው በአንድ ላይ ይቁሙ፤ ይደነግጣሉ፤ ይዋረዳሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱንም የሚያመልኩ ሁሉ ያፍራሉ፤ ጣዖትን የሚሠሩ ሰዎች እንጂ ሌላ አይደለም፤ ሁሉም ይሰብሰቡና በፊቴ ይቁሙ፤ ሁሉም በፍርሃት ይዋጣሉ፤ ያፍራሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ዅሎም ብፆቱ ኽሓፍሩ እዮም፤ እቶም ሰራሕቲውን ካብ ወገን ሰብ እዮም፤ ኵላቶም ተኣኪቦም ይቑሙ፤ ክፈርሑ እዮም፤ ብሓባርውን ክሓፍሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ኲሎም መተዓይይቱ ኺንውሩ እዮም፡ እቶም ሰራሕቲ ኸኣ ሰብ እዮም። ኲሎም ይተኣከቡን ይቕረቡን፡ ኪስምብዱን ሐቢሮም ከኣ ኪንውሩን እዮም። |