Isaiah 44:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ኵሎም ብጾቱ ሓፊሮም ደው ኢሎም ኣለዉ፣ እቶም ሸቃሎ ድማ ካብ ሰብ እዮም። ኩሎም ይእከቡ፣ ደው ይበሉ፤ ግናኸ ብሓባር ኪፈርሁን ኪሓፍሩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሰ​ዎች መካ​ከል ደን​ቆ​ሮ​ዎች ሁሉ ይሰ​ብ​ሰቡ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም ይቁሙ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም ያፍ​ራሉ፤ ይዋ​ረ​ዳ​ሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ባልንጀሮቹ ሁሉ ያፍራሉ፥ ሠራተኞቹም ከሰዎች ወገን ናቸው፤ ሁላቸው ተሰብስበው ይቁሙ፤ ይፈራሉ በአንድነትም ያፍራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ባልንጀሮቹ ሁሉ ያፍራሉ፥ ባለሙያዎቹም ከሰው ወገን ናቸው፤ ሁሉም ተሰብስበው ይቁሙ፤ ይፈራሉ በአንድነትም ያፍራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ አ ላገቱ ኡባይ ዬላታና፤ ኩሽያ ሂላንቻቱ ኡባይ አሳ። አነ ኡንቱንቱ ኡባይካ እትፐ ሺቂደ ኤቂኖ። ኡንቱንቱ ያያና፤ ቃይ ኡንቱንቱ ኡባይካ እትፐ ዬላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, Aa laggetuu ubbay yeellatana; kushiyaa hiillanchchatuu ubbay asaa. Ane unttunttu ubbaykka ittippe shiik'iide ek'k'ino. Unttunttu yayana; k'ay unttunttu ubbaykka ittippe yeellatana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eeqa xoos medhdhizay as attiin hara gidenna; izinne iza misatizayti yeellatana; ubbayka shiiqidi issi bolla eqqetto; istti dagammananne yeellatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤቃ ጾስ ሜዛይ ኣስ ኣቲን ሃራ ጊዴና፤ ኢዚኔ ኢዛ ሚሳቲዛይቲ ዬላታና፤ ኡባይካ ሺቂዲ ኢሲ ቦላ ኤቄቶ፤ ኢስቲ ዳጋማናኔ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤቃ መይ አሰፐ አትሽን፥ ሀራ ግደና፤ እነ እያ ላገት ዬላታና፤ ኡባት እስፈ ሺቅድ ኤቆ፥ ያዮ፥ ዬላቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eeqa medhey asepe attishin, hara gidenna; inne iya laggeti yeellatana; ubbati issife shiiqidi eqo, yayyo, yeellato.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጣዖት የሚሠራ ሰው እንጂ ሌላ አይደለም፤ እርሱና መሰሎቹም ያፍራሉ፤ ሁሉም ተሰብስበው በአንድ ላይ ይቁሙ፤ ይደነግጣሉ፤ ይዋረዳሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱንም የሚያመልኩ ሁሉ ያፍራሉ፤ ጣዖትን የሚሠሩ ሰዎች እንጂ ሌላ አይደለም፤ ሁሉም ይሰብሰቡና በፊቴ ይቁሙ፤ ሁሉም በፍርሃት ይዋጣሉ፤ ያፍራሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ዅሎም ብፆቱ ኽሓፍሩ እዮም፤ እቶም ሰራሕቲውን ካብ ወገን ሰብ እዮም፤ ኵላቶም ተኣኪቦም ይቑሙ፤ ክፈርሑ እዮም፤ ብሓባርውን ክሓፍሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ኲሎም መተዓይይቱ ኺንውሩ እዮም፡ እቶም ሰራሕቲ ኸኣ ሰብ እዮም። ኲሎም ይተኣከቡን ይቕረቡን፡ ኪስምብዱን ሐቢሮም ከኣ ኪንውሩን እዮም።