Isaiah 43:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓይኒ ዘለዎም ዕዉራትን እዝኒ ዘለዎም ጽሙማንን ኣውጽእዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐይኖች እያሉአቸው የማያዩ ዕውሮችን ሕዝብ፥ ጆሮችም እያሉአቸው የማይሰሙ ደንቆሮዎችን አወጣሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኖች ያሉአቸውን ዕውሮችን ሕዝብ፥ ጆሮችም ያሉአቸውን ደንቆሮቹን አውጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐይኖች ያሏቸውን ዕውር ሕዝቦችን፥ ጆሮዎችም ያሏቸውን ደንቆሮቹን አውጣ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አይፊ ደእሽን ቆቄዳ አሳቱዋ፥ ሀይይካ ደእሽን ቱሌዳዋንታ ከሳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayifii de'ishshin k'ook'eedda asatuwaa, haytsaykka de'ishshin tulleeddawantta kessa; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ayfey dishin qooqidayta, hayththika dishin tullidayta kessa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይፌይ ዲሺን ቆቂዳይታ፥ ሃይካ ዲሺን ቱሊዳይታ ኬሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አይፈይ ደእሽን ቆቅዳ አሳታ፥ ሀይ ደእሽን ቱልዳ አሳታ ከሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ayfey de7ishin qooqida asata, haythi de7ishin tullida asata kessa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐይን እያላቸው የታወሩትን፣ ጆሮ እያላቸው የደነቈሩትን አውጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ዐይን እያላቸው የማያዩ ጆሮ እያላቸው የማይሰሙ፥ ሕዝቤን በአንድነት ሰብስቡ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቶም ኣዒንቲ ዘለውዎም ዕዉራት ህዝቢ፥ ኣእዛን ዘለውዎም፥ ፀማማት ዝኾኑ ህዝቢ ኣውፅእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዓይኒ ኸለዎስ ዕውር፡ እዝኒ ኸለዎስ ጸማም ዝዀነ ህዝቢ ኣውጽኣዮ፡ |