Isaiah 43:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሰሜን ክብሎ እየ፡ ሕደግ። ብደቡብ ድማ፥ ኣይትሕመቑ፤ ደቀይ ካብ ርሑቕ፡ ኣዋልደይ ድማ ካብ ወሰን ምድሪ ኣምጽእዎም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሜንን፦ መልሰህ አምጣ፤ ደቡብምን፦ አትከልክል፤ ወንዶች ልጆችን ከሩቅ፥ ሴቶች ልጆችንም ከምድር ዳርቻ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሜንን። መልሰህ አምጣ፥ ደቡብንም። አትከልክል፤ ወንዶች ልጆቼን ከሩቅ ሴቶች ልጆቼንም ከምድር ዳርቻ፥ በስሜ የተጠራውን ለክብሬም የፈጠርሁትን፥ የሠራሁትንና ያደረግሁትን ሁሉ አምጣ እለዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሜንን፦ “መልሰህ አምጣ፥” ደቡብንም፦ “ልቀቅ፥ ወንዶች ልጆቼን ከሩቅ ሴቶች ልጆቼንም ከምድር ዳርቻ፥ አምጣ እለዋለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ሁጲሳ ባጋ፥ ‘ኡንቱንታ ዛራደ አሀ!’ ያጋና። ገድሳ ባጋካ፥ ‘ኡንቱንታ ተኦፓ’ ያጋና። ታ አቱማ ናናቱዋ ሃኩዋፐ፥ ታ ማጫ ናናቱዋካ ሳኣ ጋጻፐ አሀና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani huup'issa bagga, ‹Unttuntta zaaraade aha!› yaagana. Gedissa baggaakka, ‹Unttuntta te"oppa› yaagana. Ta attuma naanatuwaa haakuwaappe, ta mac'c'a naanatuwaakka sa'aa gas'aappe ahana; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani pudeha bagga, ‹Hamma› dugeha baggaka, ‹Yedda› gaana; ta attuma nayta haahoppe, ta macca naytakka biitta gaxappe, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ፑዴሃ ባጋ፥ ‹ሃማ› ዱጌሃ ባጋካ፥ ‹ዬዳ› ጋና፤ ታ ኣቱማ ናይታ ሃሆፔ፥ ታ ማጫ ናይታካ ቢታ ጋጻፔ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ፑደሀ ባጋ፥ ‘ኤንታ ዛራዳ ኤሀ!’ ዱገሀ ባጋ፥ ‘ኤንታ ተቆፋ’ ያጋና። ታ አደ ናይታ ሃሆሶፐ፥ ታ ማጫ ናይታ ሳኣ ጋፃፐ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani pudeha baggaa, ‘Enta zaarada eha!’ dugeha baggaa, ‘Enta teqofa’ yaagana. Ta adde nayta haahosoope, ta macca nayta sa7aa gaxape ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሜንን፣ ‘አምጣ’፣ ደቡብንም፣ ‘ልቀቅ’ እላለሁ፤ ወንዶች ልጆቼን ከሩቅ፣ ሴቶች ልጆቼንም ከምድር ዳርቻ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ወንዶች ልጆቼ ከሩቅ አገር እንዲመጡ በሰሜን በኩል ያሉትን አገሮች ተዉአቸው፥ በደቡብ በኩል ያሉትን አገሮች ‘አትያዙአቸውም’ ብዬ አዛለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰሜን ‘ኣምፅእ’፥ ንደቡብ ከዓ ‘ኣይትኽላእ’ ክብሎ እየ። ነወዳተይ ካብ ርሑቕ፥ ነዋልደይ ካብ ወሰን ምድሪ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሰሜን፡ ኣምጽእ፡ ንደቡብ ከኣ፡ ኣይትኽላእ፡ ነወዳተይ ካብ ርሑቕ፡ ነዋልደይ ካብ ወሰን ምድሪ፡ ነቲ ብስመይ እተጸውዔ ዘበለ ዂሉን ንኽብረይ ዝፈተርክዎን ዝደኰንክዎን ዝገበርክውን ኣምጻኣዮ፡ እብል ኣሎኹ |