Isaiah 43:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰረገላን ፈረስን፡ ሰራዊትን ሓይልን ዘውጽእ እዩ። ብሓባር ይድቅሱ፡ ኣይኪትንስኡን እዮም፡ ጠፊኦም፡ ከም ስሕበት ይጠፍኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰረ​ገ​ላ​ው​ንና ፈረ​ሱን ሠራ​ዊ​ቱ​ንና አር​በ​ኛ​ውን ያወ​ጣል፤ እነ​ርሱ ግን በአ​ን​ድ​ነት ተኝ​ተ​ዋል፤ አይ​ነ​ሡም፤ ቀር​ተ​ዋል፤ እንደ ጥዋፍ ኩስ​ታ​ሪም ጠፍ​ተ​ዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ሰረገላውንና ፈረሱን ሠራዊቱንና አርበኛውን ያወጣል፤ እነርሱ ግን በአንድነት ተኝተዋል፥ አይነሡም፤ ቀርተዋል፥ እንደ ጥዋፍ ኩስታሪም ጠፍተዋል፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሠረገላውንና ፈረሱን ሠራዊቱንና አርበኛውን ያወጣል፥ እነርሱ ግን በአንድነት ተኝተዋል፥ አይነሡም፤ ቀርተዋል፥ እንደ ጥዋፍ ኩስታሪም ጠፍተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፓራ ጋረቱዋነ ፓራቱዋ፥ ኦላንቻቱዋነ ምኖ አሳቱዋ አባዉ አሂደ፥ ኡንቱንቱ ደንደናዳን ዛቁልሴዳ መና ጎዳይ፥ ቃይ ኡንቱንቱ ሙቃዳ ላጩዋዳን ቶይሴዳ ያጌ
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) paraa gaaretuwaanne paratuwaa, olanchchatuwaanne mino asatuwaa abbaw ahiide, unttunttu denddennaadan zak'k'ulsseedda Med'inaa Goday, k'ay unttunttu muk'aaddaa lac'uwaadan toysseedda yaagee
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) para-gaaretanne parata, olanchchatanne mino asata ubbaa ehidi, istti zaari dendontta mala zaqullisida GODAY, muqaadda bidntha mala istta dhayssida GODAY,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፓራ-ጋሬታኔ ፓራታ፥ ኦላንቻታኔ ሚኖ ኣሳታ ኡባ ኤሂዲ፥ ኢስቲ ዛሪ ዴንዶንታ ማላ ዛቁሊሲዳ ጎዳይ፥ ሙቃዳ ቢድን ማላ ኢስታ ይሲዳ ጎዳይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፓራ ጋረታነ ፓራታ፥ ኦላንቾታነ ምኖ አሳታ አባን ኤህድ፥ ኤንቲ ደንዶና መላ የግዳይ፥ ኤንታ ሙቃዳ ታማዳ ቶይስዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Para gaaretanne parata, olanchotanne mino asata abban ehidi, enti dendonna mela yeggiday, enta muqaada tamada toysida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደ ገና ላይነሡ እዚያው እንዲተኙ፣ እንደ ጧፍ ኵስታሪ ረግፈው እንዲጠፉ፣ ሠረገሎችንና ፈረሶችን፣ ሰራዊቱንና ደጀኑን በአንድነት ያወጣ እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሠረገሎችንና ፈረሶችን፥ የጦር ሠራዊትንና ጀግኖችን ወደ ጥፋታቸው መራቸው፤ እነርሱ ወደቁ፤ ዳግመኛም አይነሡም፤ እፍ ሲሉት እንደሚጠፋ ጧፍም ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሊሶም ከይትስኡ፥ ኵላቶም ብሓደ ኽወድቑ፥ ከም መብራህቲ ጥዋፍ ክጠፍኡ እዮም፤ ነቶም ሰረገላታትን ኣፍራስን ዝነበርዎም፥ ጀጋኑን ሰራዊትን ብሓደ ኽወፁ ዝገበረ፥ ከምዙይ ይብል፦
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንሰረገላን ፈረሰን ንጭፍራን ጅግናን ዘውጽኤ፡ ኲላቶም ብሓደ ወደቑ፡ ኣይኪትንስኡን ከኣ እዮም፡ ጠፍኡ፡ ከምፈትሊ መብራህቲ ኸኣ ቀሀሙ፡ እቲ ኣብ ባሕርስ ጐደና፡ ኣብ ብርቱዕ ማያት ከኣ መገዲ ዝገበረ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡