Isaiah 43:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰረገላን ፈረስን፡ ሰራዊትን ሓይልን ዘውጽእ እዩ። ብሓባር ይድቅሱ፡ ኣይኪትንስኡን እዮም፡ ጠፊኦም፡ ከም ስሕበት ይጠፍኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ሰረገላውንና ፈረሱን ሠራዊቱንና አርበኛውን ያወጣል፤ እነርሱ ግን በአንድነት ተኝተዋል፤ አይነሡም፤ ቀርተዋል፤ እንደ ጥዋፍ ኩስታሪም ጠፍተዋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ሰረገላውንና ፈረሱን ሠራዊቱንና አርበኛውን ያወጣል፤ እነርሱ ግን በአንድነት ተኝተዋል፥ አይነሡም፤ ቀርተዋል፥ እንደ ጥዋፍ ኩስታሪም ጠፍተዋል፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሠረገላውንና ፈረሱን ሠራዊቱንና አርበኛውን ያወጣል፥ እነርሱ ግን በአንድነት ተኝተዋል፥ አይነሡም፤ ቀርተዋል፥ እንደ ጥዋፍ ኩስታሪም ጠፍተዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓራ ጋረቱዋነ ፓራቱዋ፥ ኦላንቻቱዋነ ምኖ አሳቱዋ አባዉ አሂደ፥ ኡንቱንቱ ደንደናዳን ዛቁልሴዳ መና ጎዳይ፥ ቃይ ኡንቱንቱ ሙቃዳ ላጩዋዳን ቶይሴዳ ያጌ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | paraa gaaretuwaanne paratuwaa, olanchchatuwaanne mino asatuwaa abbaw ahiide, unttunttu denddennaadan zak'k'ulsseedda Med'inaa Goday, k'ay unttunttu muk'aaddaa lac'uwaadan toysseedda yaagee |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | para-gaaretanne parata, olanchchatanne mino asata ubbaa ehidi, istti zaari dendontta mala zaqullisida GODAY, muqaadda bidntha mala istta dhayssida GODAY, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓራ-ጋሬታኔ ፓራታ፥ ኦላንቻታኔ ሚኖ ኣሳታ ኡባ ኤሂዲ፥ ኢስቲ ዛሪ ዴንዶንታ ማላ ዛቁሊሲዳ ጎዳይ፥ ሙቃዳ ቢድን ማላ ኢስታ ይሲዳ ጎዳይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓራ ጋረታነ ፓራታ፥ ኦላንቾታነ ምኖ አሳታ አባን ኤህድ፥ ኤንቲ ደንዶና መላ የግዳይ፥ ኤንታ ሙቃዳ ታማዳ ቶይስዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Para gaaretanne parata, olanchotanne mino asata abban ehidi, enti dendonna mela yeggiday, enta muqaada tamada toysida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደ ገና ላይነሡ እዚያው እንዲተኙ፣ እንደ ጧፍ ኵስታሪ ረግፈው እንዲጠፉ፣ ሠረገሎችንና ፈረሶችን፣ ሰራዊቱንና ደጀኑን በአንድነት ያወጣ እንዲህ ይላል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሠረገሎችንና ፈረሶችን፥ የጦር ሠራዊትንና ጀግኖችን ወደ ጥፋታቸው መራቸው፤ እነርሱ ወደቁ፤ ዳግመኛም አይነሡም፤ እፍ ሲሉት እንደሚጠፋ ጧፍም ሆኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሊሶም ከይትስኡ፥ ኵላቶም ብሓደ ኽወድቑ፥ ከም መብራህቲ ጥዋፍ ክጠፍኡ እዮም፤ ነቶም ሰረገላታትን ኣፍራስን ዝነበርዎም፥ ጀጋኑን ሰራዊትን ብሓደ ኽወፁ ዝገበረ፥ ከምዙይ ይብል፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንሰረገላን ፈረሰን ንጭፍራን ጅግናን ዘውጽኤ፡ ኲላቶም ብሓደ ወደቑ፡ ኣይኪትንስኡን ከኣ እዮም፡ ጠፍኡ፡ ከምፈትሊ መብራህቲ ኸኣ ቀሀሙ፡ እቲ ኣብ ባሕርስ ጐደና፡ ኣብ ብርቱዕ ማያት ከኣ መገዲ ዝገበረ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡ |