Isaiah 43:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር፡ በጃኹም፡ ቅዱስ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል። ምእንታኻ ናብ ባቢሎን ልኢኸ ንዅሎም መኳንናቶምን ነቶም ኣውያቶም ኣብ መራኽብ ዘሎ ከለዳውያንን ኣውረድክዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ቅዱስ፥ የሚቤዣችሁ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ስለ እናንተ ወደ ባቢሎን ሰድጃለሁ፤ ስደተኞችን አስነሣለሁ፤ ከለዳውያንም በመርከብ ውስጥ ይታሰራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ቅዱስ፥ የሚቤዣችሁ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ስለ እናንተ ወደ ባቢሎን ሰድጃለሁ፥ ከለዳውያንንም ሁሉ ስደተኞች አድርጌ በሚመኩባቸው መርከቦች አዋርዳቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ቅዱስ፥ የሚቤዣችሁ፥ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ስለ እናንተ ወደ ባቢሎን ሰድጃለሁ፥ ከላዳውያንንም ሁሉ ስደተኞች አድርጌ በሚመኩባቸው መርከቦች አዋርዳቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ ህንተና ዎዝያዌ፥ እስራኤልያ ጌሻይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ድራዉ፥ ባብሎነ ቦላ ኦላንቻቱዋ ኪታደ ባብሎናቱዋ ኡንቱንቱ ጬቀትያ ማርካብያና በትሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, hinttena Woziyaawe, Israa'eeliyaa Geeshshay hawaadan yaagee; «Hintte diraw, Baabloone bolla olanchchatuwaa kiittaade Baabloonatuwaa unttunttu c'eek'k'etiyaa Markkabiyaanna betisana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY inttena wozziza Isra7eele Geeshshay, «Intte gishshas Baabiloone bolla olanchchata kiittana; istti ceeqettiza markabetan, Baabilooneta ubbaa beettana mala ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢንቴና ዎዚዛ ኢስራኤሌ ጌሻይ፥ «ኢንቴ ጊሻስ ባቢሎኔ ቦላ ኦላንቻታ ኪታና፤ ኢስቲ ጬቄቲዛ ማርካቤታን፥ ባቢሎኔታ ኡባ ቤታና ማላ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ህንተና ዎዝያ፥ እስራኤለ ጌሻይ፥ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህንተ ግሾ፥ ታኒ ባብሎነ ቦላ ኦላንቾታ ኪታና። ባብሎነታ ኡባ ኤንቲ ጬቀትያ ማርካበታራ በታና መላ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, hintena Woziya, Isra7eele Geeshshay, haysada yaagees: “Hinte gisho, taani Babiloone bolla olanchota kiittana. Babilooneta ubbaa enti ceeqetiya markabetara betana mela oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ቅዱስ፣ የሚቤዣችሁ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ስለ እናንተ በባቢሎን ላይ ሰራዊት እሰድዳለሁ፤ በሚመኩባቸውም መርከቦች፣ ባቢሎናውያንን ሁሉ እንደ ኰብላይ አመጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አዳኛችሁ የእስራኤል ቅዱስ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ስለ እናንተ በባቢሎን ላይ የሚዘምት ሠራዊት እልካለሁ፤ የከተማዋን ቅጽር በሮች እሰባብራለሁ፤ የባቢሎናውያንም ፉከራ ወደ ለቅሶ ይለወጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ እስራኤል ቅዱስ ተቤዛዊኹም እግዚኣብሄር፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ምእንታኻትኩም ናብ ባቢሎን ልኢኸ እየ፤ በተን ዝምክሑለን መራኽብውን፥ ንዅሎም ባቢሎናውያን ሰጒጐ ኸህድሞም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር፡ እቲ ተበጃዊኹም፡ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ምእንታኹም ናብ ባቢሎን ልኢኸ፡ ንዂሎም፡ ኤረ ንከለዳውያንውን በተን ዚሕጐሱለን መራኽቦም ሰጒጐ ኸህድሞም እየ፡ |