Isaiah 42:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንሰማያት ዝፈጠረን ዝዘርግሐን ኣምላኽ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። እቲ ንምድርን ካብኣ ዚመጽእን ዚዝርግሕ፤ ነቲ ኣብኣ ዘሎ ህዝቢ ትንፋስ፡ ነቶም ብእኣ ዚመላለሱ ድማ መንፈስ ዝህብ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰማ​ይን የፈ​ጠረ፥ የዘ​ረ​ጋ​ውም፥ ምድ​ር​ንና በው​ስ​ጥዋ ያለ​ውን ሁሉ ያጸና፥ በእ​ር​ስዋ ላይ ለሚ​ኖሩ ሕዝብ እስ​ት​ን​ፋ​ስን፥ ለሚ​ሄ​ዱ​ባ​ትም መን​ፈ​ስን የሚ​ሰጥ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰማያትን የፈጠረ የዘረጋቸውም፥ ምድርንና በውስጥዋ ያለውን ያጸና፥ በእርስዋ ላይ ለሚኖሩ ሕዝብ እስትንፋስን፥ ለሚሄዱባትም መንፈስን የሚሰጥ አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰማያትን የፈጠረ የዘረጋቸውም፥ ምድርንና በውስጥዋ ያለውን ያጸና፥ በእርሷ ላይ ለሚኖሩ ሕዝብ እስትንፋስን፥ ለሚሄዱባትም መንፈስን የሚሰጥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ መና ጎዳይ፥ ሳሎቱዋ መደ ምጬዳዌ፥ ሳኣነ ሳኣፐ ከስያዋ ኡባ ኦዳዌ፥ ሳኣን ደእያ አሳዉ ሸምፑዋ እምያዌ፥ አን ሀመትያ ኡባዉ ደኡዋ እምያዌ ሀዋዳን ያጌ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay Med'inaa Goday, salotuwaa med'd'iide mic'c'eeddawe, sa'aanne sa'aappe kesiyaawaa ubbaa ootseeddawe, sa'aan de'iyaa asaw shemppuwaa immiyaawe, aan hametiyaa ubbaw de'uwaa immiyaawe hawaadan yaagee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salota medhdhiday, istta miccidaykka, sa7anne izin diza ubbaa giigsiday, ba deres peeno izin de7iza asatas shemppo immiza GODAA Xoossay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎታ ሜዳይ፥ ኢስታ ሚጪዳይካ፥ ሳኣኔ ኢዚን ዲዛ ኡባ ጊግሲዳይ፥ ባ ዴሬስ ፔኖ ኢዚን ዴኢዛ ኣሳታስ ሼምፖ ኢሚዛ ጎዳ ጾሳይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሎታ መዳይነ ኤንታ ምጭዳይ፥ ሳኣነ ሳአ ቦላ ደእያባ መዳይ፥ ሳአን ደእያ አሳስ ሸምፖ እምዳይ፥ እያን ሄመትያ ኡባስ ደኦ እምዳይ፥ ጎዳ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Salota medhidaynne enta micciday, sa7aanne sa7a bolla de7iyaba medhiday, sa7an de7iya asaas shempo immiday, iyan hemetiya ubbaas de7o immiday, Godaa Xoossay haysada yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰማያትን የፈጠረ፣ የዘረጋቸውም፣ ምድርንና በውስጧ ያሉትን ሁሉ ያበጀ፣ ለሕዝቧ እስትንፋስን፣ ለሚኖሩባትም ሕይወትን የሚሰጥ፣ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰማይን የፈጠረና ከዳር እስከ ዳር የዘረጋው፥ ምድርንና በውስጥዋ የሚኖሩትን ሁሉ የሠራ፥ ሕይወትንና እስትንፋስንም የሰጣቸው፥ እግዚአብሔር አምላክ እንዲህ ይላል፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንሰማይ ዝፈጠሮን ዝዘርግሖን፥ ንምድርን ኣብ ውሽጣ ንዘሎን ዘፅንዐ፥ ነቲ ኣብኣተን ዘሎ ህዝቢ እስትንፋስ ዝሃበ፥ ነቶም ኣብኣተን ዝነብሩ ድማ መንፈስ ዝሃበ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንሰማያት ዝፈጠሮም ዝገተሮን፡ ንምድርን ንሳ እተብቊሎን ዝዘርግሔ፡ ነቲ ኣብኣ ዘሎ ህዝቢ ኸኣ ትንፋስ ዝሀበ፡ ነቶም ኣብኣ ዚመላለሱ ድማ መንፈስ ዝሀበ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፡