Isaiah 42:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ብርቱዕ ቍጥዓኡን ሓይሊ ውግእን ኣፍሰሰሉ፡ ኣብ ዙርያኡ ድማ ሓዊ ኣንደዶ፡ ንሱ ግና ኣይፈለጠን። ኣቃጸሎ፡ ንሱ ግና ኣብ ልቡ ኣይወሰዶን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ የቍ​ጣ​ውን መዓ​ትና የሰ​ል​ፉን ጽናት አመ​ጣ​ባ​ቸው፤ በዙ​ሪ​ያ​ቸው አቃ​ጠ​ላ​ቸው፤ እነ​ርሱ ግን አላ​ወ​ቁም፤ በል​ባ​ቸ​ውም አላ​ስ​ተ​ዋ​ሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ የቍጣውን መዓትና የሰልፉን ጽናት አፈሰሰበት፤ በዙሪያም አነደደው እርሱ ግን አላወቀም፥ አቃጠለውም እርሱ ግን ልብ አላደረገም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የቁጣውን መዓትና የሰልፉን ጽናት አፈሰሰባቸው፤ በዙሪያቸውም አነደደው፤ እነርሱ ግን አላወቁም፥ አቃጠላቸውም እነርሱ ግን ልብ አላሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ እ ኡንቱንቱ ቦላ ባረ ሀንቁዋ ሱሉዋነ ያሽያ ኦላ ጉሴዳ፤ እ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ታማ ኤዳ፥ ሽን ኡንቱንታ ኤርበይክኖ፤ እ ኡንቱንቱ ጹጌዳ፤ ሽን ኡንቱንቱ አኬክበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, I unttunttu bolla bare hank'k'uwaa suuluwaanne yashshiyaa olaa gusseedda; I unttunttu yuushshuwaan tamaa eetseedda, shin unttuntta eribeykkino; I unttunttu s'uuggeedda; shin unttunttu akeekibeyikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas eexxiza ba hanqoza, iita ola istta bolla yeddides; tama lacon istta giddoththides; istti gidikko hessa akeekibeettenna; istta xuuggides shin istti wozinan woththibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኤጺዛ ባ ሃንቆዛ፥ ኢታ ኦላ ኢስታ ቦላ ዬዲዴስ፤ ታማ ላጮን ኢስታ ጊዶዴስ፤ ኢስቲ ጊዲኮ ሄሳ ኣኬኪቤቴና፤ ኢስታ ጹጊዴስ ሺን ኢስቲ ዎዚናን ዎቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እ ኤንታ ቦላ ባ ኤፅያ ሀንቁዋ ጉስስ፤ ኤንታ ዩሹዋ ታማ ላጮን ተቅስ፥ ሽን ኤንቲ ኤርቦኮና፤ እ ኤንታ ፁግስ፥ ሽን ኤንቲ አኬክቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, I enta bolla ba eexiya hanquwa gussis; enta yuushuwa tama lacon teqis, shin enti eribookona; I enta xuuggis, shin enti akeekibokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የሚነድድ ቍጣውን፣ የጦርነትንም መዓት አፈሰሰባቸው፤ በእሳት ነበልባል ከበባቸው፤ እነርሱ ግን አላስተዋሉም፤ አቃጠላቸው፤ እነርሱ ግን ልብ አላሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የቊጣውን ግለትና አስፈሪውን ጦርነት በላያችን ላይ አወረደ፤ በዙሪያችን እሳት አቀጣጠለ፤ እኛ ግን ይህን ሁሉ አልተረዳነውም፤ አቃጠለን ልብም አላደረግነውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ቍጥዓ መዓቱን፥ ብርቱዕ ውግእን ኣፍሰሰሉ፤ ኣብ ዙርያኡ ኣንደዶ፥ ንሱ ግና ኣይፈለጠን፤ ኣቃፀሎ፥ ንሱ ግና ኣየስተውዓለን።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ቚጥዓ መዓቱን ነድሪ ውግእን ከዐወሉ፡ እዚውን ብኽቡ ኣንደዶ፡ ግናኸ ኣይፈለጠን፡ ሞዂ ኣበሎ፡ ግናኸ ኣብ ልቡ ኣይተመልሰን።