Isaiah 42:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንያእቆብ ከም ምርኮ፡ ንእስራኤል ከኣ ንሸፋቱ መን ሃቦ፧ እቲ ዝበደልናሉ እግዚኣብሄርዶ ኣይኰነን፧ ከመይሲ ብመገዱ ኣይመላለሱን ንሕጉ እውን ኣይእዘዙን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብን እንዲማርኩት፥ እስራኤልንም እንዲበዘብዙት ያደረገ ማን ነው? እነርሱም የበደሉት፥ በመንገዱም ይሄዱ ዘንድ ያልወደዱት፥ ሕጉንም ያልሰሙት እግዚአብሔር እርሱ አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብን ለማረኩ እስራኤልንም ለበዘበዙ ሰዎች የሰጠ ማን ነው? እኛ የበደልነው፥ እነርሱም በመንገዱ ይሄዱ ዘንድ ያልወደዱት ለሕጉም ያልታዘዙለት እግዚአብሔር እርሱ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብን ለማረኩ እስራኤልንም ለበዘበዙ ሰዎች የሰጠ ማን ነው? እኛ የበደልነው፥ እነርሱም በመንገዱ ለመሄድ ያልወደዱት፥ ለሕጉም ያልታዘዙለት ጌታ እርሱ አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆባ ኦሞድያዎ፥ እስራኤልያ ቦንቂያዎ አደ እሜዳዌ ኦኔ? አ ቦላን ኑን ናጋራ ኦዳ፥ አ ኦግያን ኡንቱንቱ ቤናን እጼዳነ አ ህግያዉካ ኡንቱንቱ አዛዘተናን እጼዳ መና ጎዳ ግደኔየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'ooba omooddiyaawoo, Israa'eeliyaa bonk'k'iyaawoo aatsiide immeeddawe oonee? Aa bollan nuuni nagaraa ootseedda, Aa ogiyaan unttunttu beennan is's'eeddanne Aa higgiyawukka unttunttu azazettenan is's'eedda Med'inaa Godaa gidenneeyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey bogettana mala, Isra7eeley di7ettana mala ooththiday oonee? Nagara ooththidi nu qohida GODAA gidennee? Istti iza oge kaallanaassinne iza wogaas azazettana koyontta aggida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ቦጌታና ማላ፥ ኢስራኤሌይ ዲኤታና ማላ ኦዳይ ኦኔ? ናጋራ ኦዲ ኑ ቆሂዳ ጎዳ ጊዴኔ? ኢስቲ ኢዛ ኦጌ ካላናሲኔ ኢዛ ዎጋስ ኣዛዜታና ኮዮንታ ኣጊዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆባ ድኤተስ፥ እስራኤለ ቦንቄስ አድ እምዳይ ኦኔ? ናጋራ ኦድ ኑ ቆህዳ፥ እያ ኦግያ ካላናዉነ፥ እያ ህግያ ኪተታናዉ ኑኒ እፅዳ ጎዳ ግደነዬ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqooba di7etethas, Isra7eele bonqees aathidi immiday oonee? Nagara oothidi nu qohida, iya ogiya kaallanawunne, iya higgiya kiitetanaw nuuni ixida Godaa gidenneyee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብን ለዝርፊያ፣ እስራኤልን ለምርኮ የዳረገ ማነው? በኀጢአት የበደልነው፣ እግዚአብሔር አይደለምን? መንገዱን ለመከተል፣ ለሕጉም መታዘዝ አልፈለጉምና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የያዕቆብን ልጆች እስራኤላውያንን ለዘራፊና ለቀማኛ አሳልፎ የሰጠ ማነው? ይህን ያደረገው እግዚአብሔር ራሱ አይደለምን? ይህም የሆነው እኛ ስለ በደልነው፥ በሚፈቅደው መንገድ ስላልሄድንና ለሕጉም ታዛዦች ስላልሆንን ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንያእቆብ ንወራር፥ ንእስራኤል ድማ፥ ንዘመተ ዝሃበ መን እዩ? እቲ ብመንገዱ ኽመላለሱ ዘይደለዩ፥ ንሕጉ ድማ ዘይተኣዘዙ፥ ንሕናውን ዝበደልናዮ፥ እግዚኣብሄርዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ንወራር፡ እስራኤል ንዘመተ ዝወፈየ መን እዩ እቲ ብመገዱ ኺመላለሱ ዘይፈተዉ፡ ንሕጉ ድማ ዘይተኣዘዙ፡ ንሕናውን ዝበደልናዮ እግዚኣብሄርዶ ኣይኰነን ዝገበሮ |