Isaiah 42:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንያእቆብ ከም ምርኮ፡ ንእስራኤል ከኣ ንሸፋቱ መን ሃቦ፧ እቲ ዝበደልናሉ እግዚኣብሄርዶ ኣይኰነን፧ ከመይሲ ብመገዱ ኣይመላለሱን ንሕጉ እውን ኣይእዘዙን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብን እን​ዲ​ማ​ር​ኩት፥ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም እን​ዲ​በ​ዘ​ብ​ዙት ያደ​ረገ ማን ነው? እነ​ር​ሱም የበ​ደ​ሉት፥ በመ​ን​ገ​ዱም ይሄዱ ዘንድ ያል​ወ​ደ​ዱት፥ ሕጉ​ንም ያል​ሰ​ሙት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እርሱ አይ​ደ​ለ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብን ለማረኩ እስራኤልንም ለበዘበዙ ሰዎች የሰጠ ማን ነው? እኛ የበደልነው፥ እነርሱም በመንገዱ ይሄዱ ዘንድ ያልወደዱት ለሕጉም ያልታዘዙለት እግዚአብሔር እርሱ አይደለምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብን ለማረኩ እስራኤልንም ለበዘበዙ ሰዎች የሰጠ ማን ነው? እኛ የበደልነው፥ እነርሱም በመንገዱ ለመሄድ ያልወደዱት፥ ለሕጉም ያልታዘዙለት ጌታ እርሱ አይደለምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆባ ኦሞድያዎ፥ እስራኤልያ ቦንቂያዎ አደ እሜዳዌ ኦኔ? አ ቦላን ኑን ናጋራ ኦዳ፥ አ ኦግያን ኡንቱንቱ ቤናን እጼዳነ አ ህግያዉካ ኡንቱንቱ አዛዘተናን እጼዳ መና ጎዳ ግደኔየ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'ooba omooddiyaawoo, Israa'eeliyaa bonk'k'iyaawoo aatsiide immeeddawe oonee? Aa bollan nuuni nagaraa ootseedda, Aa ogiyaan unttunttu beennan is's'eeddanne Aa higgiyawukka unttunttu azazettenan is's'eedda Med'inaa Godaa gidenneeyye?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey bogettana mala, Isra7eeley di7ettana mala ooththiday oonee? Nagara ooththidi nu qohida GODAA gidennee? Istti iza oge kaallanaassinne iza wogaas azazettana koyontta aggida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ቦጌታና ማላ፥ ኢስራኤሌይ ዲኤታና ማላ ኦዳይ ኦኔ? ናጋራ ኦዲ ኑ ቆሂዳ ጎዳ ጊዴኔ? ኢስቲ ኢዛ ኦጌ ካላናሲኔ ኢዛ ዎጋስ ኣዛዜታና ኮዮንታ ኣጊዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆባ ድኤተስ፥ እስራኤለ ቦንቄስ አድ እምዳይ ኦኔ? ናጋራ ኦድ ኑ ቆህዳ፥ እያ ኦግያ ካላናዉነ፥ እያ ህግያ ኪተታናዉ ኑኒ እፅዳ ጎዳ ግደነዬ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqooba di7etethas, Isra7eele bonqees aathidi immiday oonee? Nagara oothidi nu qohida, iya ogiya kaallanawunne, iya higgiya kiitetanaw nuuni ixida Godaa gidenneyee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብን ለዝርፊያ፣ እስራኤልን ለምርኮ የዳረገ ማነው? በኀጢአት የበደልነው፣ እግዚአብሔር አይደለምን? መንገዱን ለመከተል፣ ለሕጉም መታዘዝ አልፈለጉምና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያዕቆብን ልጆች እስራኤላውያንን ለዘራፊና ለቀማኛ አሳልፎ የሰጠ ማነው? ይህን ያደረገው እግዚአብሔር ራሱ አይደለምን? ይህም የሆነው እኛ ስለ በደልነው፥ በሚፈቅደው መንገድ ስላልሄድንና ለሕጉም ታዛዦች ስላልሆንን ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንያእቆብ ንወራር፥ ንእስራኤል ድማ፥ ንዘመተ ዝሃበ መን እዩ? እቲ ብመንገዱ ኽመላለሱ ዘይደለዩ፥ ንሕጉ ድማ ዘይተኣዘዙ፥ ንሕናውን ዝበደልናዮ፥ እግዚኣብሄርዶ ኣይኮነን?
Amharic Tigrinya 2011 ያእቆብ ንወራር፡ እስራኤል ንዘመተ ዝወፈየ መን እዩ እቲ ብመገዱ ኺመላለሱ ዘይፈተዉ፡ ንሕጉ ድማ ዘይተኣዘዙ፡ ንሕናውን ዝበደልናዮ እግዚኣብሄርዶ ኣይኰነን ዝገበሮ