Isaiah 42:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ግና እተዘመተን እተዘመተን ህዝቢ እዩ። ኩሎም ኣብ ጉድጓድ ተጠርኒፎም፡ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ድማ ተሓቢኦም፤ ምርኮ እዮም፣ ዘድሕን ከኣ የልቦን፤ ምርኮ፡ ኣይትምለስ ዝብል ሓደ እኳ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ተመ​ለ​ከ​ትሁ፤ ሕዝቡ የተ​በ​ዘ​በ​ዘና የተ​ዘ​ረፈ ነው፤ ወጥ​መድ በሁ​ሉም ቦታ በዋ​ሻ​ዎ​ችና እነ​ር​ሱን በሸ​ሸ​ጉ​ባ​ቸው ቤቶች ተጠ​ም​ዶ​አል፤ ብዝ​በዛ ሆነ​ዋል፤ የሚ​ያ​ድ​ንም የለም፤ ምር​ኮም ሆነ​ዋል፤ የሚ​ያ​ስ​ጥ​ላ​ቸ​ውም የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህ ግን የተበዘበዘና የተዘረፈ ሕዝብ ነው፤ ሁላቸው በዋሻ ውስጥ ተጠምደዋል በግዞት ቤትም ተሸሽገዋል፤ ብዝበዛ ሆነዋል የሚያድንም የለም፥ ምርኮም ሆነዋል፥ ማንም። መልሱ አይልም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህ ግን የተበዘበዘና የተዘረፈ ሕዝብ ነው፤ ሁሉም በዋሻ ውስጥ ተጠምደዋል፤ በግዞት ቤትም ተሸሽገዋል፤ ተበዝብዘዋል የሚያድንም የለም፥ ተማርከዋል፤ “መልሷቸው” የሚል ማንም የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሀዌ አሳይ ቦንቀቴዳነ ዎ አከቴዳ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ዲዛን ኦይቀቲደ፥ ቃሾ ጎልያን ቆሰቴድኖ። ኡንቱንቱ ቦንቀቴድኖ፤ ሽን ኡንቱንታ አሽያዌ ባዋ። ቃይ ኦሞደቴድኖ፤ ሽን ኦንነ፥ “ዛርተ” ያግያዌ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hawe Asay bonk'k'etteeddanne wotsi aketeedda. Unttunttu ubbaykka diizzan oyk'k'ettiide, k'asho golliyaan k'osetteeddino. Unttunttu bonk'k'etteeddino; shin unttuntta ashshiyaawe baawa. K'ay omoodetteeddino; shin ooninne, «Zaarite» yaagiyaawe baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha derey bogettidanne bonqqettida, olla giddon wodhdhida, woyne keeththay iza bolla gordettida dere; istti bogettida; istta ashshizaadey deenna; istti di7ettida; «Istta zaarite» gizaykka baawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ዴሬይ ቦጌቲዳኔ ቦንቄቲዳ፥ ኦላ ጊዶን ዎዳ፥ ዎይኔ ኬይ ኢዛ ቦላ ጎርዴቲዳ ዴሬ፤ ኢስቲ ቦጌቲዳ፤ ኢስታ ኣሺዛዴይ ዴና፤ ኢስቲ ዲኤቲዳ፤ «ኢስታ ዛሪቴ» ጊዛይካ ባዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀ አሳይ ቦንቀትስ፤ ደእያባ ኤከትስ። ኦላ ግዶን ፅሄን ኦይከትስ፥ ቃሾ ኬን ኤንታ ቦላ ጎርደትስ። ኤንቲ ቦንቀትዶሶና፥ ሽን ኤንታ አሸይ ባዋ፤ ድኤትዶሶና፥ ሽን ኦንካ “ኤንታ ጉየ ዛራ” ግያ አስ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ha asay bonqetis; de7iyaba eketis. Olla giddon xihen oyketis, qasho keethan enta bolla gordetis. Enti bonqetidosona, shin enta ashshey baawa; di7etidosona, shin oonika “Enta guye zaara” giya asi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ሕዝብ ግን የተበዘበዘና የተዘረፈ፣ በጕድጓድ ውስጥ የተጠመደበት፣ በወህኒ ቤት የተዘጋበት ነው፤ ተበዝብዘዋል፣ የሚያድናቸውም የለም፤ ተማርከዋል፣ “መልሷቸው” የሚልም የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡ ግን ተዘርፈውና ተበዝብዘው በዋሻ ውስጥ ተዘግቶባቸዋል፤ በወህኒ ቤትም ተሸሽገዋል። ተዘረፉ፤ ተበዘበዙ፤ ማንም በመታደግ ሊያድናቸው አልቻለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና እዝ ህዝቢ እዙይ፥ ዝተወረረን ዝተዘመተን እዩ፤ ኵላቶም ኣብ በዓቲ ተፃወዱ፤ ናብ ቤት ማእሰርቲ ኸዓ ተዳጐኑ፤ ንዘመተ ተወፈዩ፤ መናገፊ ኸዓ የለን፤ ተማረኹ፤ “ምለስ” ዝብል ድማ የለን።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ እዚ ህዝቢ እዚ ውሩርን ዝሙትን እዩ፡ ኲላቶም ኣብ ጐደጒዲ ተፈንጠሩ፡ ናብ ቤት ማእሰርቲ ኸኣ ተዳጐኑ። ንዘመተ ተወፈዩ፡ መናገፊ ኸኣ የልቦን፡ ተማረኹ፡ ምለስ፡ ዚብል ድማ የልቦን።