Isaiah 42:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ግና እተዘመተን እተዘመተን ህዝቢ እዩ። ኩሎም ኣብ ጉድጓድ ተጠርኒፎም፡ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ድማ ተሓቢኦም፤ ምርኮ እዮም፣ ዘድሕን ከኣ የልቦን፤ ምርኮ፡ ኣይትምለስ ዝብል ሓደ እኳ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ተመለከትሁ፤ ሕዝቡ የተበዘበዘና የተዘረፈ ነው፤ ወጥመድ በሁሉም ቦታ በዋሻዎችና እነርሱን በሸሸጉባቸው ቤቶች ተጠምዶአል፤ ብዝበዛ ሆነዋል፤ የሚያድንም የለም፤ ምርኮም ሆነዋል፤ የሚያስጥላቸውም የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህ ግን የተበዘበዘና የተዘረፈ ሕዝብ ነው፤ ሁላቸው በዋሻ ውስጥ ተጠምደዋል በግዞት ቤትም ተሸሽገዋል፤ ብዝበዛ ሆነዋል የሚያድንም የለም፥ ምርኮም ሆነዋል፥ ማንም። መልሱ አይልም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ ግን የተበዘበዘና የተዘረፈ ሕዝብ ነው፤ ሁሉም በዋሻ ውስጥ ተጠምደዋል፤ በግዞት ቤትም ተሸሽገዋል፤ ተበዝብዘዋል የሚያድንም የለም፥ ተማርከዋል፤ “መልሷቸው” የሚል ማንም የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀዌ አሳይ ቦንቀቴዳነ ዎ አከቴዳ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ዲዛን ኦይቀቲደ፥ ቃሾ ጎልያን ቆሰቴድኖ። ኡንቱንቱ ቦንቀቴድኖ፤ ሽን ኡንቱንታ አሽያዌ ባዋ። ቃይ ኦሞደቴድኖ፤ ሽን ኦንነ፥ “ዛርተ” ያግያዌ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hawe Asay bonk'k'etteeddanne wotsi aketeedda. Unttunttu ubbaykka diizzan oyk'k'ettiide, k'asho golliyaan k'osetteeddino. Unttunttu bonk'k'etteeddino; shin unttuntta ashshiyaawe baawa. K'ay omoodetteeddino; shin ooninne, «Zaarite» yaagiyaawe baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha derey bogettidanne bonqqettida, olla giddon wodhdhida, woyne keeththay iza bolla gordettida dere; istti bogettida; istta ashshizaadey deenna; istti di7ettida; «Istta zaarite» gizaykka baawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ዴሬይ ቦጌቲዳኔ ቦንቄቲዳ፥ ኦላ ጊዶን ዎዳ፥ ዎይኔ ኬይ ኢዛ ቦላ ጎርዴቲዳ ዴሬ፤ ኢስቲ ቦጌቲዳ፤ ኢስታ ኣሺዛዴይ ዴና፤ ኢስቲ ዲኤቲዳ፤ «ኢስታ ዛሪቴ» ጊዛይካ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሀ አሳይ ቦንቀትስ፤ ደእያባ ኤከትስ። ኦላ ግዶን ፅሄን ኦይከትስ፥ ቃሾ ኬን ኤንታ ቦላ ጎርደትስ። ኤንቲ ቦንቀትዶሶና፥ ሽን ኤንታ አሸይ ባዋ፤ ድኤትዶሶና፥ ሽን ኦንካ “ኤንታ ጉየ ዛራ” ግያ አስ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ha asay bonqetis; de7iyaba eketis. Olla giddon xihen oyketis, qasho keethan enta bolla gordetis. Enti bonqetidosona, shin enta ashshey baawa; di7etidosona, shin oonika “Enta guye zaara” giya asi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ሕዝብ ግን የተበዘበዘና የተዘረፈ፣ በጕድጓድ ውስጥ የተጠመደበት፣ በወህኒ ቤት የተዘጋበት ነው፤ ተበዝብዘዋል፣ የሚያድናቸውም የለም፤ ተማርከዋል፣ “መልሷቸው” የሚልም የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ ግን ተዘርፈውና ተበዝብዘው በዋሻ ውስጥ ተዘግቶባቸዋል፤ በወህኒ ቤትም ተሸሽገዋል። ተዘረፉ፤ ተበዘበዙ፤ ማንም በመታደግ ሊያድናቸው አልቻለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና እዝ ህዝቢ እዙይ፥ ዝተወረረን ዝተዘመተን እዩ፤ ኵላቶም ኣብ በዓቲ ተፃወዱ፤ ናብ ቤት ማእሰርቲ ኸዓ ተዳጐኑ፤ ንዘመተ ተወፈዩ፤ መናገፊ ኸዓ የለን፤ ተማረኹ፤ “ምለስ” ዝብል ድማ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ እዚ ህዝቢ እዚ ውሩርን ዝሙትን እዩ፡ ኲላቶም ኣብ ጐደጒዲ ተፈንጠሩ፡ ናብ ቤት ማእሰርቲ ኸኣ ተዳጐኑ። ንዘመተ ተወፈዩ፡ መናገፊ ኸኣ የልቦን፡ ተማረኹ፡ ምለስ፡ ዚብል ድማ የልቦን። |