Isaiah 42:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣኽራንን ኣኽራንን ከጥፍእ እየ፡ ንዅሉ ተኽልታቶም ድማ ከንቅጽ እየ። ነቲ ርባታት ደሴታት ክገብሮ እየ፡ ነቲ ቐላያት ድማ ከንቅጾ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተራ​ሮ​ች​ንና ኮረ​ብ​ቶ​ችን አፈ​ር​ሳ​ለሁ፤ ቡቃ​ያ​ዎ​ቻ​ቸ​ው​ንም ሁሉ አደ​ር​ቃ​ለሁ፤ ወን​ዞ​ች​ንም ደሴ​ቶች አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ ኩሬ​ዎ​ች​ንም አደ​ር​ቃ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተራሮችንና ኮረብቶችን አፈርሳለሁ፥ ቡቃያዎቻቸውንም ሁሉ አደርቃለሁ፤ ወንዞችንም ደሴቶች አደርጋለሁ፥ ኵሬዎችንም አደርቃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተራሮችንና ኮረብቶችን አፈርሳለሁ፥ ቡቃያዎቻቸውንም ሁሉ አደርቃለሁ፤ ወንዞችንም ደሴቶች አደርጋለሁ፥ ኩሬዎችንም አደርቃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ደረቱዋነ ዞዘቱዋ ላላና፤ ኡንቱንቱን ሞኬዳዋ ኡባ መልሳና። ሻፋቱዋ መላ ከሳና፤ ደልኤቱዋካ መልሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani deretuwaanne zoozetuwaa laalana; unttunttun mokkeeddawaa ubbaa melissana. Shaafatuwaa mela kessana; del"etuwaakka melissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani zumatanne zumbullata woddisana; doozata ubbaa melissana. Shaafata haruro biitta kessana; eele haaththatakka micinchchana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ዙማታኔ ዙምቡላታ ዎዲሳና፤ ዶዛታ ኡባ ሜሊሳና። ሻፋታ ሃሩሮ ቢታ ኬሳና፤ ኤሌ ሃታካ ሚጪንቻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ደረታነ ዙማታ ላላና፤ ኤንታ ቦላ ዶልዳባ ኡባ መልሳና። ሻፋታ ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታ ከሳና፤ ኤለ ሃታ መልሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Deretanne zumata laallana; enta bolla dolidaba ubbaa melisana. Shaafata yuushoy abban teqetida biitta kessana; eele haathata melisana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተራራውንና ኰረብታውን አፈርሳለሁ፤ ዕፀዋቱን ሁሉ አደርቃለሁ፤ ወንዙንም ደሴት አደርጋለሁ፤ ኵሬውን አደርቃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ተራራዎችንና ኰረብቶችን አጠፋለሁ፤ በእነርሱ ላይ የበቀሉትን ሁሉ አደርቃለሁ፤ ወንዞችን ወደ ደረቅ ምድር እለውጣለሁ፤ ኩሬዎችንም አደርቃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእምባታትን ኰረብታታትን ከባድሞም፥ ንዅሉ በቝልታቶምውን ከንቅፆ እየ፤ ንሩባታት፥ ደሴታት ክገብሮም እየ፤ ንዒላታትውን፥ ከንፅፎም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ነኽራንን ኰረቢትን ከባድሞ፡ ንዅሉ ብቋልያኦም ድማ ከንቅጾ እየ፡ ንወሓዚ ኸኣ ደሴት ክገብሮ፡ ንቐላይውን ከንጽፎ እየ።