Isaiah 42:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንነዊሕ እዋን ስቕ በልኩ። ስቕ ኢለ ተዓጊተ፤ ሕጂ ከም ጭሕሚ ዘለዋ ሰበይቲ ክበኪ እየ፤ ብኡብኡ ከጥፍእን ክበልዕን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከድሮ ዘመን ጀምሮ ዝም ብያለሁ፤ እንግዲህ ለዘለዓለም ዝም እላለሁን? አሁን ምጥ እንደ ያዛት ሴት እታገሣለሁ፤ አጠፋለሁ፤ በአንድነትም እጨርሳለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከድሮ ዘመን ጀምሮ ዝም ብያለሁ፥ ዝም ብዬም ታግሻለሁ፤ አሁን ምጥ እንደ ያዛት ሴት እጮኻለሁ፤ አጠፋለሁ በአንድነትም እጨርሳለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከድሮ ዘመን ጀምሮ ዝም ብያለሁ፥ ዝም ብዬም ታግሻለሁ፤ አሁን ምጥ እንደ ያዛት ሴት እጮኻለሁ፤ አጠፋለሁ በአንድነትም እጨርሳለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አዱሳ ዎድያፐ ታን ሳሩዋን ታካድ፤ ጮኡ ጋደ ዳንዳያድ። ሀእ የሉ ኦይኬዳ ምሽራቲዳን፥ ታን ዋሳና፤ ቶካ ቶካደ ሸምፓናነ ፔኑቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Adussa wodiyaappe taani saruwaan takkaad; c'o"u gaade danddayaad. Ha"i yeluu oykeedda mishiratiidan, taani waassana; tookka tookkaade shemppananne peenuk'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani adussa wodeesofe co7u gadis; sirphi gadis; tana qum7a oykkadis; ha7i gidikko miixa oykettida maccassa mala waassays; sheenottayssinne bannakays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ኣዱሳ ዎዴሶፌ ጮኡ ጋዲስ፤ ሲርጲ ጋዲስ፤ ታና ቁምኣ ኦይካዲስ፤ ሃኢ ጊዲኮ ሚጻ ኦይኬቲዳ ማጫሳ ማላ ዋሳይስ፤ ሼኖታይሲኔ ባናካይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ ዎደ ስእ ጋዳ ጋምአስ፤ ስእ ጋዳ ዳንዳአስ። ሽን ሀእ እቀ ኦይክዳ ማጫሳዳ ታ ዋሳና፤ ቶካ ሸምፓናነ ፔኑቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro wode si77i gada gam7as; si77i gada danda7as. Shin ha77i iqethi oykida maccasada ta waassana; tooka shempananne peenuqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለረዥም ጊዜ ዝም አልሁ፤ ጸጥ አልሁ፤ ራሴንም ገታሁ፤ አሁን ግን ምጥ እንደ ያዛት ሴት፣ እጮኻለሁ፤ ቍና ቍና እቃትታለሁ፤ እተነፍሳለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ለረጅም ጊዜ ታገሥኩ፤ ጸጥ ብዬም ራሴን ገታሁ፤ አሁን ግን ምጥ እንደ ያዛት ሴት ከፍተኛ ድምፅ አሰማለሁ፤ የቊጣ እስትንፋስ እተነፍሳለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብ ቀደም ጀሚረ ስቕ ኢለ ኣለኹ፤ ስቕ ኢለውን ተዓጊሰ ኣለኹ፤ ሕዚ ግና ሕርሲ ኸም ዝሓዛ ሰበይቲ፥ ዓው ኢለ ድምፂ አስምዕ ኣለኹ፤ ብእህታ ብምንኣኽውን አተንፍስ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዊሕ ጊዜ ስቕ ኢለ ተጸሚመ ነፍሰይ መለኽኩ፡ ሕጂ ግና ከም እትጽዕር ወላዲት ክጭርሕ፡ ተናኢኸ ድማ ከተንፍስ እየ። |