Isaiah 42:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንነዊሕ እዋን ስቕ በልኩ። ስቕ ኢለ ተዓጊተ፤ ሕጂ ከም ጭሕሚ ዘለዋ ሰበይቲ ክበኪ እየ፤ ብኡብኡ ከጥፍእን ክበልዕን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከድሮ ዘመን ጀምሮ ዝም ብያ​ለሁ፤ እን​ግ​ዲህ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ዝም እላ​ለ​ሁን? አሁን ምጥ እንደ ያዛት ሴት እታ​ገ​ሣ​ለሁ፤ አጠ​ፋ​ለሁ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም እጨ​ር​ሳ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከድሮ ዘመን ጀምሮ ዝም ብያለሁ፥ ዝም ብዬም ታግሻለሁ፤ አሁን ምጥ እንደ ያዛት ሴት እጮኻለሁ፤ አጠፋለሁ በአንድነትም እጨርሳለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከድሮ ዘመን ጀምሮ ዝም ብያለሁ፥ ዝም ብዬም ታግሻለሁ፤ አሁን ምጥ እንደ ያዛት ሴት እጮኻለሁ፤ አጠፋለሁ በአንድነትም እጨርሳለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አዱሳ ዎድያፐ ታን ሳሩዋን ታካድ፤ ጮኡ ጋደ ዳንዳያድ። ሀእ የሉ ኦይኬዳ ምሽራቲዳን፥ ታን ዋሳና፤ ቶካ ቶካደ ሸምፓናነ ፔኑቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Adussa wodiyaappe taani saruwaan takkaad; c'o"u gaade danddayaad. Ha"i yeluu oykeedda mishiratiidan, taani waassana; tookka tookkaade shemppananne peenuk'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani adussa wodeesofe co7u gadis; sirphi gadis; tana qum7a oykkadis; ha7i gidikko miixa oykettida maccassa mala waassays; sheenottayssinne bannakays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ኣዱሳ ዎዴሶፌ ጮኡ ጋዲስ፤ ሲርጲ ጋዲስ፤ ታና ቁምኣ ኦይካዲስ፤ ሃኢ ጊዲኮ ሚጻ ኦይኬቲዳ ማጫሳ ማላ ዋሳይስ፤ ሼኖታይሲኔ ባናካይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳሮ ዎደ ስእ ጋዳ ጋምአስ፤ ስእ ጋዳ ዳንዳአስ። ሽን ሀእ እቀ ኦይክዳ ማጫሳዳ ታ ዋሳና፤ ቶካ ሸምፓናነ ፔኑቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Daro wode si77i gada gam7as; si77i gada danda7as. Shin ha77i iqethi oykida maccasada ta waassana; tooka shempananne peenuqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለረዥም ጊዜ ዝም አልሁ፤ ጸጥ አልሁ፤ ራሴንም ገታሁ፤ አሁን ግን ምጥ እንደ ያዛት ሴት፣ እጮኻለሁ፤ ቍና ቍና እቃትታለሁ፤ እተነፍሳለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ለረጅም ጊዜ ታገሥኩ፤ ጸጥ ብዬም ራሴን ገታሁ፤ አሁን ግን ምጥ እንደ ያዛት ሴት ከፍተኛ ድምፅ አሰማለሁ፤ የቊጣ እስትንፋስ እተነፍሳለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካብ ቀደም ጀሚረ ስቕ ኢለ ኣለኹ፤ ስቕ ኢለውን ተዓጊሰ ኣለኹ፤ ሕዚ ግና ሕርሲ ኸም ዝሓዛ ሰበይቲ፥ ዓው ኢለ ድምፂ አስምዕ ኣለኹ፤ ብእህታ ብምንኣኽውን አተንፍስ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ነዊሕ ጊዜ ስቕ ኢለ ተጸሚመ ነፍሰይ መለኽኩ፡ ሕጂ ግና ከም እትጽዕር ወላዲት ክጭርሕ፡ ተናኢኸ ድማ ከተንፍስ እየ።