Isaiah 42:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከም ጅግና ኪወጽእ እዩ፣ ከም ተዋጋኢ ቅንኣት ኬለዓዕል እዩ። ንሱ ክጽውዕ፡ እወ፡ ክጉረምረም እዩ። ንጸላእቱ ክስዕሮም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይወ​ጣል፤ ኀይ​ለ​ኛ​ው​ንም ያጠ​ፋል፤ ቅን​አ​ት​ንም ያስ​ነ​ሣል፤ በጠ​ላ​ቶ​ቹም ላይ በኀ​ይል ይጮ​ኻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንደ ኃያል ይወጣል እንደ ሰልፈኛም ቅንዓትን ያስነሣል፤ ይጮኻል ድምፁንም ያሰማል በጠላቶቹም ላይ ይበረታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንደ ኃያል ይወጣል እንደ ሰልፈኛም ቅንዓትን ያስነሣል፤ ይጮኻል ድምፁንም ያሰማል በጠላቶቹም ላይ ይበረታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ምኖ አሳዳን ከሳና፤ ኦላንቻ አሳዳን፥ እ ባረ ሀንቁዋ ደንና። እ ዋሳና፤ ባረ ቃላካ ቁ ኦደ አዋያና። እ ምኖ ግድያዋ ባረ ሞርከቱዋ በሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday mino asaadan kesana; olanchchaa asaadan, I bare hank'k'uwaa dentsana. I waassana; bare k'aalaakka d'ok'k'u ootsiide awaayana. I mino gidiyaawaa bare morkkatuwaa bessana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY ola qara mala kezana; olanchcha mala ho7etti dendana. Ceeqeteththa gayro sissana; ba morkketakka oli xoonana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኦላ ቃራ ማላ ኬዛና፤ ኦላንቻ ማላ ሆኤቲ ዴንዳና። ጬቄቴ ጋይሮ ሲሳና፤ ባ ሞርኬታካ ኦሊ ጾናና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ምኖ አሳዳ ከያና፤ ባ ቃላ ቁ ኦድ ኦላ አዋጃና። ባ ቃላ ቁ ኦድ ገሬራና፤ ባ ሞርከታ ፆናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday mino asada keyana; ba qaala dhoqu oothidi ola awaajana. Ba qaala dhoqu oothidi gereerana; ba morketa xoonana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንደ ኀያል ሰው ይዘምታል፤ እንደ ተዋጊ በወኔ ይነሣል፤ የቀረርቶ ጩኸት ያሰማል፤ ጠላቶቹንም ድል ያደርጋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንደ ጀግና ወታደር ይወጣል፤ ድምፁንም ከፍ አድርጎ ጦርነትን ያውጃል፤ በጠላቶቹም ላይ ድልን ይጐናጸፋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከም ሓያል ይወፅእ፤ ከም ተዋጋኢ ድማ ብቕንኣት ይለዓል፤ ይፍክርን ይዝምርን፤ ኣብ ልዕሊ ፀላእቱ ኸዓ ይብርትዕ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከም ጅግና ይወጽእ፡ ከም ተዋጋኢ ድማ ቅንኣት የልዓዕል፡ ይጭድር እሞ የዝምር፡ ኣብ ልዕሊ ጸላእቱ ኸኣ ይብርትዕ።