Isaiah 42:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በረኻን ከተማታቱን፡ እተን ቄዳር ዚነብረለን ኸተማታት ድምጾም የስምዑ። ነበርቲ ከውሒ ይዝምሩ፡ ካብ ርእሲ ኣኽራን ይሕጐሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድረ በዳ​ውና ከተ​ሞ​ችዋ፥ የቄ​ዳ​ርም ነዋ​ሪ​ዎ​ችና መን​ደ​ሮች ድም​ፃ​ቸ​ውን ያንሡ፤ በዋ​ሻም የሚ​ኖሩ እልል ይበሉ፤ በተ​ራ​ሮ​ችም ራስ ላይ ሆነው ይጩኹ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድረ በዳውና ከተሞቹ የቄዳርም ሰዎች የሚቀመጡባቸው መንደሮች ድምፃቸውን ያንሡ፤ በሴላ የሚኖሩ እልል ይበሉ፥ በተራሮችም ራስ ላይ ሆነው ይጩኹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድረ በዳውና ከተሞቹ የቄዳርም ሰዎች የሚቀመጡባቸው መንደሮች ድምፃቸውን ያንሡ፤ በሴላ የሚኖሩ እልል ይበሉ፥ በተራሮችም ራስ ላይ ሆነው ይጩኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መላ ቢታይነ ባዙዋን ደእያ ካታማቱ፥ ቃይ ቄዳረ አሳይ ደእያ ሞቱካ፥ ባረንቱ ቃላ ቁ ኦኖ። ሰላአ ግያ ካታማን ደእያዋንቱካ፥ ደርያ ሁጲያፐ ባረንቱ እልልሳ ስስኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mela biittaynne bazzuwaan de'iyaa katamatuu, k'ay K'eedaare Asay de'iyaa mootsatuukka, barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsino. Selaa'a giyaa kataman de'iyaawanttukka, deriyaa huup'iyaappe barenttu ililssaa sissino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bazzoynne katamati bantta cenggurssaa dhoqqu histtetto; Qeedaarey de7iza gutay ufayetto; Seela dere asati ufayssan yexetto; zuma xeerankka ililetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባዞይኔ ካታማቲ ባንታ ጬንጉርሳ ቁ ሂስቴቶ፤ ቄዳሬይ ዴኢዛ ጉታይ ኡፋዬቶ፤ ሴላ ዴሬ ኣሳቲ ኡፋይሳን ዬጼቶ፤ ዙማ ጼራንካ ኢሊሌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) መላ ቢታን ደእያ ካታማት፥ ቀዳረ አሳይ ደእያ ጉታት ባንታ ቃላ ቁ ኦና። ሰላአ ካታማን ደኤይሳት ኡፋይሳን የፆ፤ ደርያ ሁጰን ባንታ እልልሳ ስሶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mela biittan de7iya katamati, Qedaare asay de7iya gutati banta qaala dhoqu oothonna. Sela7a kataman de7eysati ufaysan yexo; deriya huuphen banta ililsaa sisso.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድረ በዳውና ከተሞቹ ድምፃቸውን ከፍ ያድርጉ፤ ቄዳር ያለችበት መንደር ደስ ይበለው፤ የሴላ ሕዝቦች በደስታ ይዘምሩ፤ ከተራሮችም ራስ ላይ ይጩኹ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በረሓና በበረሓ የሚገኙ ከተሞች፦ እንዲሁም የቄዳር ሕዝቦች የሚኖሩባት መንደር ድምፃቸውን ከፍ ያድርጉ፤ የሴላዕ ከተማ ነዋሪዎች በደስታ ይዘምሩ፤ ከተራሮችም ጫፍ የእልልታ ድምፅ ያሰሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በረኻን ከተማታቱን፥ ህዝቢ ቄዳር ዝነብርወን ቁሸታትን፥ ድምፆም ልዕል የብሉ፤ እቶም ኣብ ሴላ ዝነብሩ ዕልል ይበሉ፤ ኣብ ርእሲ እምባታት ኮይኖም ድማ፥ ድምፂ የስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 በረኻን ከተማታቱን፡ እተን ሰብ ቄዳር ዚነብርወን ዓድታትን ድምጾም ዓው ይበል፡ እቶም ኣብ ኣኻውሕ ዚነብሩ ብሓጐስ ይጨድሩ፡ ካብ ርእሲ ኣኽራን እልል ይበሉ።