Isaiah 42:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በረኻን ከተማታቱን፡ እተን ቄዳር ዚነብረለን ኸተማታት ድምጾም የስምዑ። ነበርቲ ከውሒ ይዝምሩ፡ ካብ ርእሲ ኣኽራን ይሕጐሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድረ በዳውና ከተሞችዋ፥ የቄዳርም ነዋሪዎችና መንደሮች ድምፃቸውን ያንሡ፤ በዋሻም የሚኖሩ እልል ይበሉ፤ በተራሮችም ራስ ላይ ሆነው ይጩኹ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድረ በዳውና ከተሞቹ የቄዳርም ሰዎች የሚቀመጡባቸው መንደሮች ድምፃቸውን ያንሡ፤ በሴላ የሚኖሩ እልል ይበሉ፥ በተራሮችም ራስ ላይ ሆነው ይጩኹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድረ በዳውና ከተሞቹ የቄዳርም ሰዎች የሚቀመጡባቸው መንደሮች ድምፃቸውን ያንሡ፤ በሴላ የሚኖሩ እልል ይበሉ፥ በተራሮችም ራስ ላይ ሆነው ይጩኹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መላ ቢታይነ ባዙዋን ደእያ ካታማቱ፥ ቃይ ቄዳረ አሳይ ደእያ ሞቱካ፥ ባረንቱ ቃላ ቁ ኦኖ። ሰላአ ግያ ካታማን ደእያዋንቱካ፥ ደርያ ሁጲያፐ ባረንቱ እልልሳ ስስኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mela biittaynne bazzuwaan de'iyaa katamatuu, k'ay K'eedaare Asay de'iyaa mootsatuukka, barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsino. Selaa'a giyaa kataman de'iyaawanttukka, deriyaa huup'iyaappe barenttu ililssaa sissino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bazzoynne katamati bantta cenggurssaa dhoqqu histtetto; Qeedaarey de7iza gutay ufayetto; Seela dere asati ufayssan yexetto; zuma xeerankka ililetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባዞይኔ ካታማቲ ባንታ ጬንጉርሳ ቁ ሂስቴቶ፤ ቄዳሬይ ዴኢዛ ጉታይ ኡፋዬቶ፤ ሴላ ዴሬ ኣሳቲ ኡፋይሳን ዬጼቶ፤ ዙማ ጼራንካ ኢሊሌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መላ ቢታን ደእያ ካታማት፥ ቀዳረ አሳይ ደእያ ጉታት ባንታ ቃላ ቁ ኦና። ሰላአ ካታማን ደኤይሳት ኡፋይሳን የፆ፤ ደርያ ሁጰን ባንታ እልልሳ ስሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mela biittan de7iya katamati, Qedaare asay de7iya gutati banta qaala dhoqu oothonna. Sela7a kataman de7eysati ufaysan yexo; deriya huuphen banta ililsaa sisso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድረ በዳውና ከተሞቹ ድምፃቸውን ከፍ ያድርጉ፤ ቄዳር ያለችበት መንደር ደስ ይበለው፤ የሴላ ሕዝቦች በደስታ ይዘምሩ፤ ከተራሮችም ራስ ላይ ይጩኹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በረሓና በበረሓ የሚገኙ ከተሞች፦ እንዲሁም የቄዳር ሕዝቦች የሚኖሩባት መንደር ድምፃቸውን ከፍ ያድርጉ፤ የሴላዕ ከተማ ነዋሪዎች በደስታ ይዘምሩ፤ ከተራሮችም ጫፍ የእልልታ ድምፅ ያሰሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በረኻን ከተማታቱን፥ ህዝቢ ቄዳር ዝነብርወን ቁሸታትን፥ ድምፆም ልዕል የብሉ፤ እቶም ኣብ ሴላ ዝነብሩ ዕልል ይበሉ፤ ኣብ ርእሲ እምባታት ኮይኖም ድማ፥ ድምፂ የስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በረኻን ከተማታቱን፡ እተን ሰብ ቄዳር ዚነብርወን ዓድታትን ድምጾም ዓው ይበል፡ እቶም ኣብ ኣኻውሕ ዚነብሩ ብሓጐስ ይጨድሩ፡ ካብ ርእሲ ኣኽራን እልል ይበሉ። |