Isaiah 42:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ናብ ባሕርን ኣብኡ ዘሎ ዅሉን እትወርዱ፡ ሓድሽ ዳዊትን ውዳሴኡን ካብ ወሰን ምድሪ ንእግዚኣብሄር ዘምሩ። እተን ደሴታትን ነበርተንን ዝበሃላ ምዃነን ይፍለጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ባሕር የምትወርዱ፥ በእርስዋም ውስጥ የምትጓዙ ሁሉ፥ ደሴቶችና በእነርሱም ላይ የምትኖሩ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አዲስ መዝሙር ዘምሩ፤ ከምድርም ዳርቻ ስሙን አክብሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ባሕር የምትወርዱ በእርስዋም ውስጥ ያላችሁ ሁሉ፥ ደሴቶችና በእነርሱም ላይ የምትኖሩ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አዲስ መዝሙር፥ ከምድርም ዳርቻ ምስጋናውን ዘምሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ባሕር የምትወርዱ በእርሷም ውስጥ ያላችሁ ሁሉ፥ ደሴቶችና በእነርሱም ላይ የምትኖሩ፥ ለጌታ አዲስ መዝሙር፥ ከምድርም ዳርቻ ምስጋናውን ዘምሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ኦራ ማዝሙርያ የጽተ፤ ቢታ ጋጻፐ ዶሚደ፥ አ ጋላታ ኦድተ። አባ ቦላን ብያዋንቱነ፥ አን ኩሜዳ ኡባይካ አነ ዋስኖ። አባ ዶና ቢታቱነ ኡንቱንቱን ደእያ ኡባይካ የጽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw ooratsa mazimuriyaa yes's'ite; biittaa gas'aappe doommiide, Aa galataa odite. Abbaa bollan biyaawanttunne, aan kumeedda ubbaykka ane waassino. Abbaa doonaa biittatuunne unttunttun de'iyaa ubbaykka yes's'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno duge abban wodhdhizaytoo, heen diza ubbatoo! Intteno harurotoo! Heenkka diza ubbatoo! GODAASSI ooraththa mazamure yexxite; biittaa gaxaappe doommidi izas galata mazamure shiishshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ዱጌ ኣባን ዎዛይቶ፥ ሄን ዲዛ ኡባቶ! ኢንቴኖ ሃሩሮቶ! ሄንካ ዲዛ ኡባቶ! ጎዳሲ ኦራ ማዛሙሬ ዬጺቴ፤ ቢታ ጋጻፔ ዶሚዲ ኢዛስ ጋላታ ማዛሙሬ ሺሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳስ ኦራ ማዝሙረ የፅተ፤ ቢታ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ እያ ጋላታ የፅተ። አባ ግዶራ በይሳትነ እያን ደኤይሳት፥ ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታትነ እያን ደእያ ኡባይ የፆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaas ooratha mazmure yexite; biitta gaxape gaxaa gakanaw iya galata yexite. Abba giddora beysatinne iyan de7eysati, yuushoy abban teqetida biittatinne iyan de7iya ubbay yexo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንት ወደ ባሕር የምትወርዱ፣ በዚያም ያላችሁ ሁሉ፣ ደሴቶችና በዚያ የምትኖሩ በሙሉ፣ ለእግዚአብሔር አዲስ መዝሙር፣ ከምድር ዳርቻም ምስጋናውን ዘምሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእግዚአብሔር አዲስ መዝሙር ዘምሩ! የዓለም ሕዝቦች ሁሉ የምስጋና መዝሙር አቅርቡ! በባሕሩ ውስጥ ያሉት ሁሉ፥ የጠረፍ አገሮችና በእነርሱም የሚኖሩ ሁሉ ያመስግኑ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ናብ ባሕሪ እትወርዱን፥ ኣብ ውሽጣ ዘለኹም ኵልኻትኩምን፥ ኣትን ደሴታትን ኣብኣተን እትነብሩን፥ ንእግዚኣብሄር ሓድሽ መዝሙር፥ ምስጋናኡውን ካብ ወሰን ምድሪ ዘምሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ኣብ ባሕሪ እትወርዱን ኣብኡ ዘሎ ዘበለ ዂሉን፡ ኣትን ደሴታትን ኣብኤን እትነብሩን፡ ንእግዚኣብሄር ሓድሽ መዝሙርን ምስጋናኡን ካብ ወሰን ምድሪ ዘምሩ። |