Isaiah 41:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እቲ ጸራቢ ነቲ ሰራሕ ወርቂን ነቲ ብመዶሻ ዚለስልስን ነቲ ሳንዱቕ ዚወቕዖን ኣተባብዖ፡ ክለኽዮ ድሉው እዩ፤ ከይንቀሳቐስ ድማ ብመስማር ኣሰረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አና​ጢ​ውም አን​ጥ​ረ​ኛ​ውን፥ በመ​ዶ​ሻም የሚ​ያ​ሳ​ሳ​ውን መስፍ መች​ውን አጽ​ናና፤ ስለ ማጣ​በቅ ሥራ​ውም፥ “መል​ካም ነው” አለ፤ እን​ዳ​ይ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ስም በች​ን​ካር አጋ​ጠ​መው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አናጢውም አንጥረኛውን፥ በመዶሻም የሚያሳሳውን መስፍ መችውን አጽናና፥ ስለ ማጣበቅ ሥራውም። መልካም ነው አለ፤ እንዳይንቀሳቀስም በችንካር አጋጠመው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አናጢውም አንጥረኛውን፥ በመዶሻም የሚያሳሳውን በመስፍ ላይ የሚቀጠቅጠውን ያጽናናዋል፥ ስለ ብየዳ ሥራውም፦ “መልካም ነው” ይለዋል፤ እንዳይላቀቅም በችንካር ያጋጥመዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኩሽያ ሂላንቻይ ዎርቃ ትግያዋ ምን፤ ማዶሻን ሌእስያዌ ባቻን ብራታ ሴርስያዋ፥ “ምና” ያጌ። እ ብራታ እትፐ ጋያዋ፥ “ሀዌ ሎአ” ያጌ፤ ቃይ ሄ ኤቃይ ቃጸናዳን፥ ኡንቱንቱ ምስማርያን ጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kushiyaa hiillanchchay work'k'aa tigiyaawaa mintsetsee; Madooshaan lee'issiyaawe baachan birataa seerisiyaawaa, «Minna» yaagee. I birataa ittippe gatsiyaawaa, «Hawe lo"a» yaagee; k'ay he eek'ay k'aas's'ennaadan, unttunttu misimaariyan d'ogiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hiillanchchay worqqa ooththizayssa minththeththees; naariqan qoxxi le7issizaadey birata marcon seerisizayssa minththeththees; birata seerisi oyseththoy, «Lo7o» gees; eeqa xoossaa misley kundontta mala misimaaren torggees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂላንቻይ ዎርቃ ኦዛይሳ ሚንስ፤ ናሪቃን ቆጺ ሌኢሲዛዴይ ቢራታ ማርጮን ሴሪሲዛይሳ ሚንስ፤ ቢራታ ሴሪሲ ኦይሴይ፥ «ሎኦ» ጌስ፤ ኤቃ ጾሳ ሚስሌይ ኩንዶንታ ማላ ሚሲማሬን ቶርጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኩሸ ሂላንቾይ ዎርቃ ሼሸይሳ ምንስ፤ ናርቃን ቆፅድ ሌእሰይስ ባቻን ብራታ ሴርሰይሳ፥ “ምና” ጌስ። እ ብራታ ንይሳ፥ “ሎኦ ኦሳ” ያጌስ፤ ኤቃይ ቃፆና መላ ምስማረን ሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kushe hiillanchoy worqa sheesheysa minthethees; naariqan qoxidi lee7iseysi baachan birata seeriseysa, “Minna” gees. I birata dhantheysa, “Lo77o oothaasa” yaagees; eeqay qaaxonna mela mismaaren dhishees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባለ እጅ የወርቅ አንጥረኛውን ያበረታታዋል፤ በመዶሻ የሚያሳሳውም፣ በመስፍ ላይ የሚቀጠቅጠውን ያነቃቃዋል፤ ስለ ብየዳም ሥራው፣ “መልካም ነው” ይለዋል፤ የጣዖቱ ምስል እንዳይወድቅም በምስማር ያጣብቀዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእጅ ጥበብ ዐዋቂው ወርቅ አንጥረኛን ያበረታታዋል፤ ጣዖት ጠርቦ በመዶሻ የሚያለሰልሰውም በመስፍ ላይ የሚመታውን ‘አይዞህ በርታ! ብየዳው መልካም ነው!’ ይለዋል። እንዳይንቀሳቀስም ጣዖቱን በምስማር ይቸነክሩታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሃናፂ ነቲ ኣንጠረኛ የፋጥኖ፤ በያዲ ኸዓ ነቲ ኣብ ወፀቓ ዝቕጥቕጥ ብናይ ምጥባቑ፥ ‘ፅቡቕ እዩ’ እናበለ የበረታትዖ፤ ከይነቓነቕ ከዓ ብሽንካር የፅንዖ።”
Amharic Tigrinya 2011 ጸራቢ ነቲ ኣምካኽ ፍሲ የፋጥኖ፡ በያዲ ኸኣ ነቲ ኣብ ወጻቓ ዚቕጥቅጥ ብናይ ምጥባቑ፡ ጽቡቕ እዩ፡ እናበለ የፋጥኖ፡ ከይናቓነቕ ከኣ ብሽንካር የጽንዖ።