Isaiah 41:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ መጀመርታ ንወለዶታት ብምጽዋዕ ዝሰርሖን ዝሰርሖን መን እዩ? ኣነ እግዚኣብሄር ቀዳማይን ምስ ዳሕረዋይን፤ ኣነ እየ ንሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር ፊተኛውና ኋለኛው እኔ ነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራው ማን ነው? እኔ ጌታ፥ መጀመሪያም እስከ መጨረሻውም የምኖር፥ እኔ ነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋ ኦዳዌነ ፖሌዳዌ ቃይ የለታቱዋካ ኮይሮፐ ጼሴዳዌ ኦኔ? ታን መና ጎዳይ፥ ኮይሩ፥ ዉርሰዋንቱናካ ደእያዌ፥ ታን አ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaa ootseeddawenne poleeddawe k'ay yeletatuwaakka koyiroppe s'eeseeddawe oonee? Taani Med'inaa Goday, koyiruu, wurssetsaawanttunakka de'iyaawe, taani Aa» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa ooththidaynne poliday yeletaa beniisofe xeygiday oonee? GODAY koyroytarakka wurseththaytarakka dizay tana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ኦዳይኔ ፖሊዳይ ዬሌታ ቤኒሶፌ ጼይጊዳይ ኦኔ? ጎዳይ ኮይሮይታራካ ዉርሴይታራካ ዲዛይ ታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳ ኦዳይነ ፖልዳይ የለተካ ኮይሮፐ ፄግዳይ ኦኔ? ታኒ ጎዳይ፥ ኮይሩዋራ ደአይስ ዉርሰራካ ደኤይ ታና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysa oothidaynne poliday yeletethaaka koyrope xeegiday oonee? Taani Goday, koyruwara de7ayis wursetharaka de7ey tana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን የሠራና ያደረገ፣ ትውልድን ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር ከፊተኛው፣ ከኋለኛውም ጋር፤ እኔው ነኝ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ እንዲሆን የፈቀደ ማን ነው? የታሪክንስ ሂደት የሚቈጣጠር ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር ከመጀመሪያ ነበርኩ፤ በመጨረሻም የምገኝ እኔው ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዙይ ዝሰርሖን ዝገበሮን መን እዩ? እቲ ንትውልዲታት፥ ካብ ጥንቲ ዝፀውዐኸ መን እዩ? ኣነ እግዚኣብሄር ቀዳማይን፥ ምስቶም ዳሕረዎትውን ዝነብር ኣነ እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ዝሰርሖን ዝገበሮን መን እዩ እቲ ንወለዶታት ካብ ጥንቲ ዝጸውዔ ኣነ እየ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ቀዳማይን ምስቶም ዳሕሮት ዘሎን እየ። |