Isaiah 41:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኵላቶም ከንቱ እዮም። ስርሖም ዋላ ሓንቲ ኣይኰነን፥ ዝፈሰሰ ምስልታቶም ንፋስን ምድንጋርን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚሠሩአቸውም በከንቱ ይሠሩአቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ እነርሱ ሁሉ ከንቱዎች ናቸው፥ ሥራቸውም ምንምን ናት፤ ቀልጠው የተሠሩት ምስሎቻቸውም ነፋስና ኢምንት ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ እነርሱ ሁሉ ከንቱዎች ናቸው፤ ሥራቸውም ምንም ናት፤ ቀልጠው የተሠሩት ምስሎቻቸውም ባዶ ነፋስ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ኡንቱንቱ ኡባይካ ሀዳ፤ ኡንቱንቱ ኦሱካ መላ፤ ሲልሲደ መዳ ኡንቱንቱ ምስለቱ መላ ጫርኩዋ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, unttunttu ubbaykka hada; unttunttu oosuukka mela; siilissiide med'd'eedda unttunttu misiletuu mela c'arkkuwaa» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite istti ubbayka hada; istta oososka go7ay deenna; istta misletikka aykkoy baynda carko mala» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ ኢስቲ ኡባይካ ሃዳ፤ ኢስታ ኦሶስካ ጎኣይ ዴና፤ ኢስታ ሚስሌቲካ ኣይኮይ ባይንዳ ጫርኮ ማላ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ኤንቲ ኡባይ ሀዳ፤ ኤንታ ኦሶይካ ፓና፤ ሼሽድ መዳ ኤንታ ምስለትካ ጫርኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, enti ubbay hada; enta oosoyka pathenna; sheeshidi medhida enta misiletika carko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ ሁሉም ከንቱ ናቸው፤ ሥራቸውም መና ነው፤ ምስሎቻቸውም ባዶ ነፋስ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እነዚህ አማልክት ሁሉ ከንቱ ናቸው፤ ምንም ነገር ሊያደርጉ አይችሉም፤ ምስሎቻቸውም እንደ ባዶ ነፋስ ናቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ዅላቶም ከንቱ እዮም፤ ተግባሮም ከዓ ብላሽ እዩ፤ እቶም መኺኾም ዝተሰርሑ ጣዖታቶምውን፥ ንፋስን ከንቱን እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ኲላቶም ከንቱነት እዮም፡ ተግባሮም ከኣ ምናምን እዩ፡ እቲ ናይ ፍሲ ምስልታቶም ድማ ንፋስን ባዶን እዩ። |