Isaiah 41:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ኵላቶም ከንቱ እዮም። ስርሖም ዋላ ሓንቲ ኣይኰነን፥ ዝፈሰሰ ምስልታቶም ንፋስን ምድንጋርን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ሠ​ሩ​አ​ቸ​ውም በከ​ንቱ ይሠ​ሩ​አ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እነርሱ ሁሉ ከንቱዎች ናቸው፥ ሥራቸውም ምንምን ናት፤ ቀልጠው የተሠሩት ምስሎቻቸውም ነፋስና ኢምንት ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ እነርሱ ሁሉ ከንቱዎች ናቸው፤ ሥራቸውም ምንም ናት፤ ቀልጠው የተሠሩት ምስሎቻቸውም ባዶ ነፋስ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ ኡንቱንቱ ኡባይካ ሀዳ፤ ኡንቱንቱ ኦሱካ መላ፤ ሲልሲደ መዳ ኡንቱንቱ ምስለቱ መላ ጫርኩዋ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, unttunttu ubbaykka hada; unttunttu oosuukka mela; siilissiide med'd'eedda unttunttu misiletuu mela c'arkkuwaa» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite istti ubbayka hada; istta oososka go7ay deenna; istta misletikka aykkoy baynda carko mala» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ ኢስቲ ኡባይካ ሃዳ፤ ኢስታ ኦሶስካ ጎኣይ ዴና፤ ኢስታ ሚስሌቲካ ኣይኮይ ባይንዳ ጫርኮ ማላ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ኤንቲ ኡባይ ሀዳ፤ ኤንታ ኦሶይካ ፓና፤ ሼሽድ መዳ ኤንታ ምስለትካ ጫርኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, enti ubbay hada; enta oosoyka pathenna; sheeshidi medhida enta misiletika carko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ ሁሉም ከንቱ ናቸው፤ ሥራቸውም መና ነው፤ ምስሎቻቸውም ባዶ ነፋስ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እነዚህ አማልክት ሁሉ ከንቱ ናቸው፤ ምንም ነገር ሊያደርጉ አይችሉም፤ ምስሎቻቸውም እንደ ባዶ ነፋስ ናቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ዅላቶም ከንቱ እዮም፤ ተግባሮም ከዓ ብላሽ እዩ፤ እቶም መኺኾም ዝተሰርሑ ጣዖታቶምውን፥ ንፋስን ከንቱን እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ኲላቶም ከንቱነት እዮም፡ ተግባሮም ከኣ ምናምን እዩ፡ እቲ ናይ ፍሲ ምስልታቶም ድማ ንፋስን ባዶን እዩ።