Isaiah 41:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣውጺኦም እንታይ ከም ዚኸውን ይነግሩና፤ ወይ ንዝመጽእ ነገራት ኣፍልጡና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይምጡ፤ የሚደርስባችሁንም ይንገሩን፤ ልብም እናደርግ ዘንድ፤ ፍጻሜአቸውንም እናውቅ ዘንድ፥ የቀደሙት ነገሮች ምን እንደ ሆኑ ንገሩን፤ የሚመጡትንም አሳዩን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያምጡ፥ የሚሆነውንም ይንገሩን፤ ልብም እናደርግ ዘንድ ፍጻሜአቸውንም እናውቅ ዘንድ፥ የቀደሙት ነገሮች ምን እንደ ሆኑ ተናገሩ፥ የሚመጡትንም አሳዩን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያምጡ፥ የሚሆነውንም ይንገሩን፤ ልብም እድናደርግ፥ ፍጻሜአቸውንም እድናውቅ፥ የቀደሙት ነገሮች ምን እንደ ሆኑ ተናገሩ፥ የሚመጡትንም አሳዩን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አነ ኡንቱንቱ ባረንቱ ምስለቱዋ ሃ አይና፥ አያይ ሀናናዉ ደእንቶ፥ ኡንቱንቱ ምስለቱ ኑዉ ኦድኖ። ኑን አኬካና ማላነ ኡንቱንቱ ዉርሰካ ኤራና ማላ፥ ካሰ የዎቱ አየንቶ ኑዉ ኦድተ፤ ዎይ ቃይ ስንፐ ትምቢትያ ኑዉ አዋይተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ane unttunttu barenttu misiletuwaa haa ayina, ayay hananaw de'intto, unttunttu misiletuu nuw odino. Nuuni akeekana malanne unttunttu wurssetsaakka erana mala, kase yewotuu ayentto nuw odite; woy k'ay sintsaappe timbbitiyaa nuw awaayite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Buroppe hananayssa yootana mala intte eeqa xoossata haa ehite; nu akeekana malanne istta wurseththaaka erana mala kase yo7oti aazakko nuus yootite; buroppe hanana miishshata erite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቡሮፔ ሃናናይሳ ዮታና ማላ ኢንቴ ኤቃ ጾሳታ ሃ ኤሂቴ፤ ኑ ኣኬካና ማላኔ ኢስታ ዉርሴካ ኤራና ማላ ካሴ ዮኦቲ ኣዛኮ ኑስ ዮቲቴ፤ ቡሮፔ ሃናና ሚሻታ ኤሪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አነ ኤንቲ ባንታ ኤቃታ ሃ ኤሆ፥ አይብ ሀናኔኮ ኤንታ ኤቃት ኑስ ኦዶ። ኑኒ አኬካና መላነ ኤንታ ዉርሰ ኤራና መላ ካሰ ሀንዳባይ አይበኮ ኑስ ኦዶ፤ ዎይኮ ስንፈ ሀናናባ ኑስ ቆንጭሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ane enti banta eeqata haa eho, aybi hananeeko enta eeqati nuus odo. Nuuni akeekana melanne enta wursethaa erana mela kase hanidabay aybeko nuus odo; woyko sinthafe hananaba nuus qonciso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሚሆነውን እንዲነግሩን፣ ጣዖቶቻችሁን አምጡ፤ እንድንገነዘብ፣ ፍጻሜአቸውን እንድናውቅ፣ የቀደሙት ነገሮች ምን እንደ ነበሩ ንገሩን፤ ስለሚመጡትም ነገሮች ግለጹልን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጣዖቶቻችሁንም አምጡና በሚፈጸምበት ጊዜ እንድናውቀው ወደ ፊት የሚሆነውን ሁሉ እስቲ ይንገሩን፤ ወደፊት ውጤታቸው ምን እንደሚሆን አስተውለን እንረዳ ዘንድ የቀድሞዎቹ ነገሮች ምን እንደ ሆኑ ይንገሩን፤ ወይም ወደፊት ምን እንደሚከሠት ያስረዱን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይምፅኡ፥ ነቲ ዝኸውንውን ይንገሩና፤ ልቢ ኽንገብር መወዳእታኡውን ክንፈልጥ፥ እቶም ዝቐደሙ ነገራት፥ እንታይ ከም ዝኾኑ ተናገሩ፤ እቶም ዝመፁውን ኣርእዩና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይንገሩ፡ እስኪ ነቲ ዚመጽእ ይግለጹልና፡ ነቲ ናይ ቀደም ባህልኹም፡ ምእንቲ ኽንሐስቦ ፍጻሜኡ ኸኣ ክንፈልጥሲ፡ እስኪ ንገሩና፡ ወይስ ነቲ ዚመጽእ ኣስምዑና። |