Isaiah 41:20 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምእንቲ ሓቢሮም ክርእይዎን ኢድ እግዚኣብሄር ከም ዝገበረቶን ቅዱስ እስራኤል ከም ዝፈጠራን ክፈልጡን ክርእዩን ክርድኡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይኸ​ውም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ ይህን ሁሉ እንደ ሠራ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቅዱስ ይህን እንደ አሳየ ያውቁ ዘንድ፥ ያስ​ተ​ው​ሉም ዘንድ፥ ይረ​ዱም ዘንድ፥ ያም​ኑም ዘንድ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የጌታ እጅ ይህን እንዳደረገ፥ የእስራኤል ቅዱስ እንደፈጠረው፥ ሰዎች እንዲያዩና እንዲያውቁ፥ በአንድነት እንዲገነዘቡ፤ እንዲያስተውሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ጌሻይ ሄዋ መዳዋ፥ ቃይ መና ጎዳ ኩሺ ሄዋ ኦዳዋ አሳይ በአናነ ኤራና ማላ፥ ቃይ ቆፓናነ እትፐካ አኬካና ማላ፥ ታን ሄዋ ኦድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Geeshshay hewaa med'd'eeddawaa, k'ay Med'inaa Godaa kushii hewaa ootseeddawaa Asay be'ananne erana mala, k'ay k'oppananne ittippekka akeekana mala, taani hewaa ootsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas asay hessa be7ananne erana; GODAA kushey hayssa ooththidayssa, Isra7eele Geeshshay medhdhidayssa istti issife yuushshi qoppananne akeekana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣሳይ ሄሳ ቤኣናኔ ኤራና፤ ጎዳ ኩሼይ ሃይሳ ኦዳይሳ፥ ኢስራኤሌ ጌሻይ ሜዳይሳ ኢስቲ ኢሲፌ ዩሺ ቆፓናኔ ኣኬካና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ጌሻይ ሄሳ መዳይሳነ ጎዳ ኩሸይ ሄሳ ኦዳይሳ አሳይ በአና፥ ኤራና፥ ቆፓናነ አኬካና መላ ታኒ ሄሳ ኦስ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele Geeshshay hessa medhidaysanne Godaa kushey hessa oothidaysa asay be7ana, erana, qopananne akeekana mela taani hessa oothas.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሰዎች ያያሉ፤ ያውቃሉ፤ የእግዚአብሔር እጅ ይህን እንዳደረገ፣ የእስራኤል ቅዱስ እንደ ፈጠረው፣ በአንድነት ይገነዘባሉ፤ ያስተውላሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን የማደርገው የእኔ የእግዚአብሔር እጅ ይህን እንዳደረገና እኔም የእስራኤል ቅዱስ እንደ ፈጠርኩት ሁሉም አይተው ያውቁ ዘንድ፥ አስተውለውም ይረዱ ዘንድ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኢድ እግዚኣብሄር ነዝ ኵሉ ኸም ዝገበረት፥ ናይ እስራኤል ቅዱስ ከዓ ነዙይ ከም ዝፈጠሮ፥ ሰባት ክሪኡን ክፈልጡን ክሓስቡን፥ ሓቢሮም ከስተውዕሉን እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኢድ እግዚኣብሄር እዚ ኸም ዝገበረት፡ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ከኣ ከም ዝፈጠሮ ምእንቲ ኺርእዩን ኪፈልጡን ኪሐስቡን ሐቢሮም ኬስተውዕሉንሲ፡ ኣብ በረኻ ንኦም ሊባኖስን መመናን ጸጾን ኣውልዕን ከብቊል፡ ኣብቲ ኣጻምእ ከኣ ጽሕድን ሙዝን ዝበን ኣሕቢረ ኽተክል እየ።